Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#አክሱም 🧕" እኛ የምንፈልገው ፍትህ ነው። ሂጃባችንን አድርገን ነው መማር የምንፈልገው። ያለ ሂጃብ ሸሪዓም አይፈቅድም አስቸኳይ እና ዘላቂ መፍትሄ ይሰጠን " - ተማሪዎች ➡️ " የአክሱም ሙስሊም ሴት ተማሪዎች በአጠቃላይ ሁሉም የሉም ከትምህርት ገበታ ላይ ወጥተዋል " - የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት 👉 " ማንም ተማሪ በትምህርት ቤት ሃይማኖትን የሚያንጸባርቅ ነገር ማድረግ የለበትም "…
#Update

የፌዴራል መጅሊስ ከቀናት በኃላ ዝምታውን ሰብሮ መግለጫ አወጣ።

ምን አለ ?

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ ፤ " አገራችን ኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን ከፍተኛ ርብርብና በሃይማኖት አባቶች ዱአ በምናደርግበት በአሁኑ ወቅት በተፃራሪው አንዳንድ ቦታዎች ላይ የሚከሰቱ ሃይማኖታዊ ተንኮሳዎች የመንግስት አካላትን ጨምሮ የስጋት ምንጭ እየሆኑ ይገኛሉ " ብሏል።

ምክር ቤቱ ፥ " በትግራይ ክልላዊ መስተዳደር የአክሱም ከተማ ትምህርት ቢሮ በተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሙስሊም ሴት ተማሪዎችን የእምነት አለባበስ (ሂጃብ) አስመልክቶ ትምህርታቸውን በሚጐዳ መልኩ ከአንድ ወር ባላነሰ ጊዜ ከትምህርት ገበታቸው እንዲስተጓጐሉ አድርጓል " ብሏል።

ከዚህ ባሻገር አንዳንድ ተማሪዎችና ቤተሰቦቻቸው በእስር ያቆዩ በመሆኑ ጉዳዩን ከትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ጋር ሲነጋገርበት መቆየቱን ከአሁን አሁን ሁነኛ መፍትሄ እስኪገኝ በትዕግስት እየጠበቀ እንደሆነ ገልጿል።

ነገር ግን ምንም አይነት እልባት አለመኖሩን በተግባር መረዳት እንደቻለ አመልክቷል።

" የአክሱም ከተማ ሙስሊም ነዋሪዎች ለዘመናት የነበረባቸውን የእምነት ነፃነት፣ የመስገጃ ቦታ ችግርና የቀብር ቦታ ችግር እልባት ያልተሰጠበትና ወደ ባሰ ሁኔታ እየሄደ ነው " ያለው ምክር ቤቱ " የክልሉና የፌዴራል መንግስት የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጽ/ቤቶች በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ህግጋትና በህገ መንግስቱ አንቀጽ 27 መሠረት በዚህ ዘመን በጋራ እምነቶች ተከባብረው በሚኖሩበት አገር እሴቱን የሚሸረሽር ተግባር መፈፀሙን በጥብቅ እናወግዛለን " ብሏል።

በመሆኑም የሙስሊም ማህበረሰብ መብቶች ሳይሸራርፉ በአስቸኳይ ተግባራዊ እንዲደረጉና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላትም ይህንኑ እንዲያስፈጽሙ ምክር ቤቱ ጠይቋል።

ይህንን ድርጊት በፈፀሙ ግለሰቦች ላይም ህጋዊ እርምጃ እዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል።

የጠቅላይ ም/ቤቱ የህግ ክፍል አስፈላጊውን ክትትል የሚያደርግ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን መላው የሙስሊም ማህበረሰብና ሌሎች የእምነት ተቋማትና ተከታዮች ጉዳዩን እንዲያወግዙና ከአክሱም ሙስሊም ማህበረሰብ ጐን እንዲቆሙ ጥሪ አቅርቧል።

ከሰሞኑን የአክሱም ሴት ሙስሊም ተማሪዎች " ሂጃብ አድርጋችሁ አትገቡም " በመባላቸው ከትምህርት ገበታቸውን እንዲወጡ መደረጉን መግለጻቸው ይታወሳል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93321
Create:
Last Update:

#Update

የፌዴራል መጅሊስ ከቀናት በኃላ ዝምታውን ሰብሮ መግለጫ አወጣ።

ምን አለ ?

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ ፤ " አገራችን ኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን ከፍተኛ ርብርብና በሃይማኖት አባቶች ዱአ በምናደርግበት በአሁኑ ወቅት በተፃራሪው አንዳንድ ቦታዎች ላይ የሚከሰቱ ሃይማኖታዊ ተንኮሳዎች የመንግስት አካላትን ጨምሮ የስጋት ምንጭ እየሆኑ ይገኛሉ " ብሏል።

ምክር ቤቱ ፥ " በትግራይ ክልላዊ መስተዳደር የአክሱም ከተማ ትምህርት ቢሮ በተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሙስሊም ሴት ተማሪዎችን የእምነት አለባበስ (ሂጃብ) አስመልክቶ ትምህርታቸውን በሚጐዳ መልኩ ከአንድ ወር ባላነሰ ጊዜ ከትምህርት ገበታቸው እንዲስተጓጐሉ አድርጓል " ብሏል።

ከዚህ ባሻገር አንዳንድ ተማሪዎችና ቤተሰቦቻቸው በእስር ያቆዩ በመሆኑ ጉዳዩን ከትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ጋር ሲነጋገርበት መቆየቱን ከአሁን አሁን ሁነኛ መፍትሄ እስኪገኝ በትዕግስት እየጠበቀ እንደሆነ ገልጿል።

ነገር ግን ምንም አይነት እልባት አለመኖሩን በተግባር መረዳት እንደቻለ አመልክቷል።

" የአክሱም ከተማ ሙስሊም ነዋሪዎች ለዘመናት የነበረባቸውን የእምነት ነፃነት፣ የመስገጃ ቦታ ችግርና የቀብር ቦታ ችግር እልባት ያልተሰጠበትና ወደ ባሰ ሁኔታ እየሄደ ነው " ያለው ምክር ቤቱ " የክልሉና የፌዴራል መንግስት የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጽ/ቤቶች በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ህግጋትና በህገ መንግስቱ አንቀጽ 27 መሠረት በዚህ ዘመን በጋራ እምነቶች ተከባብረው በሚኖሩበት አገር እሴቱን የሚሸረሽር ተግባር መፈፀሙን በጥብቅ እናወግዛለን " ብሏል።

በመሆኑም የሙስሊም ማህበረሰብ መብቶች ሳይሸራርፉ በአስቸኳይ ተግባራዊ እንዲደረጉና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላትም ይህንኑ እንዲያስፈጽሙ ምክር ቤቱ ጠይቋል።

ይህንን ድርጊት በፈፀሙ ግለሰቦች ላይም ህጋዊ እርምጃ እዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል።

የጠቅላይ ም/ቤቱ የህግ ክፍል አስፈላጊውን ክትትል የሚያደርግ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን መላው የሙስሊም ማህበረሰብና ሌሎች የእምነት ተቋማትና ተከታዮች ጉዳዩን እንዲያወግዙና ከአክሱም ሙስሊም ማህበረሰብ ጐን እንዲቆሙ ጥሪ አቅርቧል።

ከሰሞኑን የአክሱም ሴት ሙስሊም ተማሪዎች " ሂጃብ አድርጋችሁ አትገቡም " በመባላቸው ከትምህርት ገበታቸውን እንዲወጡ መደረጉን መግለጻቸው ይታወሳል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93321

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The global forecast for the Asian markets is murky following recent volatility, with crude oil prices providing support in what has been an otherwise tough month. The European markets were down and the U.S. bourses were mixed and flat and the Asian markets figure to split the difference.The TSE finished modestly lower on Friday following losses from the financial shares and property stocks.For the day, the index sank 15.09 points or 0.49 percent to finish at 3,061.35 after trading between 3,057.84 and 3,089.78. Volume was 1.39 billion shares worth 1.30 billion Singapore dollars. There were 285 decliners and 184 gainers.

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA