TIKVAH-ETHIOPIA
#አክሱም 🧕" እኛ የምንፈልገው ፍትህ ነው። ሂጃባችንን አድርገን ነው መማር የምንፈልገው። ያለ ሂጃብ ሸሪዓም አይፈቅድም አስቸኳይ እና ዘላቂ መፍትሄ ይሰጠን " - ተማሪዎች ➡️ " የአክሱም ሙስሊም ሴት ተማሪዎች በአጠቃላይ ሁሉም የሉም ከትምህርት ገበታ ላይ ወጥተዋል " - የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት 👉 " ማንም ተማሪ በትምህርት ቤት ሃይማኖትን የሚያንጸባርቅ ነገር ማድረግ የለበትም "…
#Update
የፌዴራል መጅሊስ ከቀናት በኃላ ዝምታውን ሰብሮ መግለጫ አወጣ።
ምን አለ ?
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ ፤ " አገራችን ኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን ከፍተኛ ርብርብና በሃይማኖት አባቶች ዱአ በምናደርግበት በአሁኑ ወቅት በተፃራሪው አንዳንድ ቦታዎች ላይ የሚከሰቱ ሃይማኖታዊ ተንኮሳዎች የመንግስት አካላትን ጨምሮ የስጋት ምንጭ እየሆኑ ይገኛሉ " ብሏል።
ምክር ቤቱ ፥ " በትግራይ ክልላዊ መስተዳደር የአክሱም ከተማ ትምህርት ቢሮ በተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሙስሊም ሴት ተማሪዎችን የእምነት አለባበስ (ሂጃብ) አስመልክቶ ትምህርታቸውን በሚጐዳ መልኩ ከአንድ ወር ባላነሰ ጊዜ ከትምህርት ገበታቸው እንዲስተጓጐሉ አድርጓል " ብሏል።
ከዚህ ባሻገር አንዳንድ ተማሪዎችና ቤተሰቦቻቸው በእስር ያቆዩ በመሆኑ ጉዳዩን ከትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ጋር ሲነጋገርበት መቆየቱን ከአሁን አሁን ሁነኛ መፍትሄ እስኪገኝ በትዕግስት እየጠበቀ እንደሆነ ገልጿል።
ነገር ግን ምንም አይነት እልባት አለመኖሩን በተግባር መረዳት እንደቻለ አመልክቷል።
" የአክሱም ከተማ ሙስሊም ነዋሪዎች ለዘመናት የነበረባቸውን የእምነት ነፃነት፣ የመስገጃ ቦታ ችግርና የቀብር ቦታ ችግር እልባት ያልተሰጠበትና ወደ ባሰ ሁኔታ እየሄደ ነው " ያለው ምክር ቤቱ " የክልሉና የፌዴራል መንግስት የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጽ/ቤቶች በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ህግጋትና በህገ መንግስቱ አንቀጽ 27 መሠረት በዚህ ዘመን በጋራ እምነቶች ተከባብረው በሚኖሩበት አገር እሴቱን የሚሸረሽር ተግባር መፈፀሙን በጥብቅ እናወግዛለን " ብሏል።
በመሆኑም የሙስሊም ማህበረሰብ መብቶች ሳይሸራርፉ በአስቸኳይ ተግባራዊ እንዲደረጉና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላትም ይህንኑ እንዲያስፈጽሙ ምክር ቤቱ ጠይቋል።
ይህንን ድርጊት በፈፀሙ ግለሰቦች ላይም ህጋዊ እርምጃ እዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል።
የጠቅላይ ም/ቤቱ የህግ ክፍል አስፈላጊውን ክትትል የሚያደርግ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን መላው የሙስሊም ማህበረሰብና ሌሎች የእምነት ተቋማትና ተከታዮች ጉዳዩን እንዲያወግዙና ከአክሱም ሙስሊም ማህበረሰብ ጐን እንዲቆሙ ጥሪ አቅርቧል።
ከሰሞኑን የአክሱም ሴት ሙስሊም ተማሪዎች " ሂጃብ አድርጋችሁ አትገቡም " በመባላቸው ከትምህርት ገበታቸውን እንዲወጡ መደረጉን መግለጻቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
የፌዴራል መጅሊስ ከቀናት በኃላ ዝምታውን ሰብሮ መግለጫ አወጣ።
ምን አለ ?
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ ፤ " አገራችን ኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን ከፍተኛ ርብርብና በሃይማኖት አባቶች ዱአ በምናደርግበት በአሁኑ ወቅት በተፃራሪው አንዳንድ ቦታዎች ላይ የሚከሰቱ ሃይማኖታዊ ተንኮሳዎች የመንግስት አካላትን ጨምሮ የስጋት ምንጭ እየሆኑ ይገኛሉ " ብሏል።
ምክር ቤቱ ፥ " በትግራይ ክልላዊ መስተዳደር የአክሱም ከተማ ትምህርት ቢሮ በተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሙስሊም ሴት ተማሪዎችን የእምነት አለባበስ (ሂጃብ) አስመልክቶ ትምህርታቸውን በሚጐዳ መልኩ ከአንድ ወር ባላነሰ ጊዜ ከትምህርት ገበታቸው እንዲስተጓጐሉ አድርጓል " ብሏል።
ከዚህ ባሻገር አንዳንድ ተማሪዎችና ቤተሰቦቻቸው በእስር ያቆዩ በመሆኑ ጉዳዩን ከትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ጋር ሲነጋገርበት መቆየቱን ከአሁን አሁን ሁነኛ መፍትሄ እስኪገኝ በትዕግስት እየጠበቀ እንደሆነ ገልጿል።
ነገር ግን ምንም አይነት እልባት አለመኖሩን በተግባር መረዳት እንደቻለ አመልክቷል።
" የአክሱም ከተማ ሙስሊም ነዋሪዎች ለዘመናት የነበረባቸውን የእምነት ነፃነት፣ የመስገጃ ቦታ ችግርና የቀብር ቦታ ችግር እልባት ያልተሰጠበትና ወደ ባሰ ሁኔታ እየሄደ ነው " ያለው ምክር ቤቱ " የክልሉና የፌዴራል መንግስት የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጽ/ቤቶች በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ህግጋትና በህገ መንግስቱ አንቀጽ 27 መሠረት በዚህ ዘመን በጋራ እምነቶች ተከባብረው በሚኖሩበት አገር እሴቱን የሚሸረሽር ተግባር መፈፀሙን በጥብቅ እናወግዛለን " ብሏል።
በመሆኑም የሙስሊም ማህበረሰብ መብቶች ሳይሸራርፉ በአስቸኳይ ተግባራዊ እንዲደረጉና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላትም ይህንኑ እንዲያስፈጽሙ ምክር ቤቱ ጠይቋል።
ይህንን ድርጊት በፈፀሙ ግለሰቦች ላይም ህጋዊ እርምጃ እዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል።
የጠቅላይ ም/ቤቱ የህግ ክፍል አስፈላጊውን ክትትል የሚያደርግ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን መላው የሙስሊም ማህበረሰብና ሌሎች የእምነት ተቋማትና ተከታዮች ጉዳዩን እንዲያወግዙና ከአክሱም ሙስሊም ማህበረሰብ ጐን እንዲቆሙ ጥሪ አቅርቧል።
ከሰሞኑን የአክሱም ሴት ሙስሊም ተማሪዎች " ሂጃብ አድርጋችሁ አትገቡም " በመባላቸው ከትምህርት ገበታቸውን እንዲወጡ መደረጉን መግለጻቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/93321
Create:
Last Update:
Last Update:
#Update
የፌዴራል መጅሊስ ከቀናት በኃላ ዝምታውን ሰብሮ መግለጫ አወጣ።
ምን አለ ?
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ ፤ " አገራችን ኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን ከፍተኛ ርብርብና በሃይማኖት አባቶች ዱአ በምናደርግበት በአሁኑ ወቅት በተፃራሪው አንዳንድ ቦታዎች ላይ የሚከሰቱ ሃይማኖታዊ ተንኮሳዎች የመንግስት አካላትን ጨምሮ የስጋት ምንጭ እየሆኑ ይገኛሉ " ብሏል።
ምክር ቤቱ ፥ " በትግራይ ክልላዊ መስተዳደር የአክሱም ከተማ ትምህርት ቢሮ በተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሙስሊም ሴት ተማሪዎችን የእምነት አለባበስ (ሂጃብ) አስመልክቶ ትምህርታቸውን በሚጐዳ መልኩ ከአንድ ወር ባላነሰ ጊዜ ከትምህርት ገበታቸው እንዲስተጓጐሉ አድርጓል " ብሏል።
ከዚህ ባሻገር አንዳንድ ተማሪዎችና ቤተሰቦቻቸው በእስር ያቆዩ በመሆኑ ጉዳዩን ከትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ጋር ሲነጋገርበት መቆየቱን ከአሁን አሁን ሁነኛ መፍትሄ እስኪገኝ በትዕግስት እየጠበቀ እንደሆነ ገልጿል።
ነገር ግን ምንም አይነት እልባት አለመኖሩን በተግባር መረዳት እንደቻለ አመልክቷል።
" የአክሱም ከተማ ሙስሊም ነዋሪዎች ለዘመናት የነበረባቸውን የእምነት ነፃነት፣ የመስገጃ ቦታ ችግርና የቀብር ቦታ ችግር እልባት ያልተሰጠበትና ወደ ባሰ ሁኔታ እየሄደ ነው " ያለው ምክር ቤቱ " የክልሉና የፌዴራል መንግስት የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጽ/ቤቶች በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ህግጋትና በህገ መንግስቱ አንቀጽ 27 መሠረት በዚህ ዘመን በጋራ እምነቶች ተከባብረው በሚኖሩበት አገር እሴቱን የሚሸረሽር ተግባር መፈፀሙን በጥብቅ እናወግዛለን " ብሏል።
በመሆኑም የሙስሊም ማህበረሰብ መብቶች ሳይሸራርፉ በአስቸኳይ ተግባራዊ እንዲደረጉና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላትም ይህንኑ እንዲያስፈጽሙ ምክር ቤቱ ጠይቋል።
ይህንን ድርጊት በፈፀሙ ግለሰቦች ላይም ህጋዊ እርምጃ እዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል።
የጠቅላይ ም/ቤቱ የህግ ክፍል አስፈላጊውን ክትትል የሚያደርግ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን መላው የሙስሊም ማህበረሰብና ሌሎች የእምነት ተቋማትና ተከታዮች ጉዳዩን እንዲያወግዙና ከአክሱም ሙስሊም ማህበረሰብ ጐን እንዲቆሙ ጥሪ አቅርቧል።
ከሰሞኑን የአክሱም ሴት ሙስሊም ተማሪዎች " ሂጃብ አድርጋችሁ አትገቡም " በመባላቸው ከትምህርት ገበታቸውን እንዲወጡ መደረጉን መግለጻቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
የፌዴራል መጅሊስ ከቀናት በኃላ ዝምታውን ሰብሮ መግለጫ አወጣ።
ምን አለ ?
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ ፤ " አገራችን ኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን ከፍተኛ ርብርብና በሃይማኖት አባቶች ዱአ በምናደርግበት በአሁኑ ወቅት በተፃራሪው አንዳንድ ቦታዎች ላይ የሚከሰቱ ሃይማኖታዊ ተንኮሳዎች የመንግስት አካላትን ጨምሮ የስጋት ምንጭ እየሆኑ ይገኛሉ " ብሏል።
ምክር ቤቱ ፥ " በትግራይ ክልላዊ መስተዳደር የአክሱም ከተማ ትምህርት ቢሮ በተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሙስሊም ሴት ተማሪዎችን የእምነት አለባበስ (ሂጃብ) አስመልክቶ ትምህርታቸውን በሚጐዳ መልኩ ከአንድ ወር ባላነሰ ጊዜ ከትምህርት ገበታቸው እንዲስተጓጐሉ አድርጓል " ብሏል።
ከዚህ ባሻገር አንዳንድ ተማሪዎችና ቤተሰቦቻቸው በእስር ያቆዩ በመሆኑ ጉዳዩን ከትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ጋር ሲነጋገርበት መቆየቱን ከአሁን አሁን ሁነኛ መፍትሄ እስኪገኝ በትዕግስት እየጠበቀ እንደሆነ ገልጿል።
ነገር ግን ምንም አይነት እልባት አለመኖሩን በተግባር መረዳት እንደቻለ አመልክቷል።
" የአክሱም ከተማ ሙስሊም ነዋሪዎች ለዘመናት የነበረባቸውን የእምነት ነፃነት፣ የመስገጃ ቦታ ችግርና የቀብር ቦታ ችግር እልባት ያልተሰጠበትና ወደ ባሰ ሁኔታ እየሄደ ነው " ያለው ምክር ቤቱ " የክልሉና የፌዴራል መንግስት የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጽ/ቤቶች በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ህግጋትና በህገ መንግስቱ አንቀጽ 27 መሠረት በዚህ ዘመን በጋራ እምነቶች ተከባብረው በሚኖሩበት አገር እሴቱን የሚሸረሽር ተግባር መፈፀሙን በጥብቅ እናወግዛለን " ብሏል።
በመሆኑም የሙስሊም ማህበረሰብ መብቶች ሳይሸራርፉ በአስቸኳይ ተግባራዊ እንዲደረጉና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላትም ይህንኑ እንዲያስፈጽሙ ምክር ቤቱ ጠይቋል።
ይህንን ድርጊት በፈፀሙ ግለሰቦች ላይም ህጋዊ እርምጃ እዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል።
የጠቅላይ ም/ቤቱ የህግ ክፍል አስፈላጊውን ክትትል የሚያደርግ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን መላው የሙስሊም ማህበረሰብና ሌሎች የእምነት ተቋማትና ተከታዮች ጉዳዩን እንዲያወግዙና ከአክሱም ሙስሊም ማህበረሰብ ጐን እንዲቆሙ ጥሪ አቅርቧል።
ከሰሞኑን የአክሱም ሴት ሙስሊም ተማሪዎች " ሂጃብ አድርጋችሁ አትገቡም " በመባላቸው ከትምህርት ገበታቸውን እንዲወጡ መደረጉን መግለጻቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93321