TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Mekelle
መቐለ ያለ ከንቲባ አንድ ወር ሆናዋታል።
በጊዚያዊ አስተዳደሩ ከተማዋ እንዲስተዳድሩ ህዳር 22/2017 ዓ.ም የተሾሙት ብርሃነ ገ/የሱስ ህዳር 23/2017 ዓ.ም በአስተዳደሩ ቅጥር ግቢ አቀባበል ከተደረገላቸው በኋላ ወደ ፅህፈት ቤታቸው አልገቡም።
የከንቲባ ፅህፈት ቤት ታሽጎ በፓሊስ ጥበቃ ስር እንደሚገኝ የቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ቤተሰብ አባል መግለጹ ይታወሳል።
ከህዳር 23 አስከ ዛሬ እሮብ ታህሳስ 23/ 2017 ዓ.ም አንድ ወር ሙሉ የትግራይ ክልል ዋና ከተማ የሆነቸው መቐለ የሚያስተዳድራት ከንቲባ የለም ፤ ተገልጋዮች ከፍተኛ መጉላላት እየደረሰባቸው እንደሆን በምሬት ይገልፃሉ።
ዛሬ ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም ከመቐለ እና አከባቢዋ የተወጣጡ ወጣቶች በጊዚያዊ አስተዳደሩ የተሾሙ ከንቲባ ስራ እንዲጀምሩ ያለመ ሰልፍ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ።
ወጣት ሰላማዊ ሰልፈኞቹ ህጋዊው ከንቲባ ወደ ፅህፈት ቤታቸው ሳይገቡ ከቦታው ንቅንቅ እንደማይሉ ፤ ከተማዋ የግርግር እና ረብሻ ምንጭ እንድትሆን እንደማይፈቅዱ ድምፃቸው በማሰማት ላይ ይገኛሉ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ጉዳዩ ተከታትሎ ያቀርባል።
@tikvahethiopia
መቐለ ያለ ከንቲባ አንድ ወር ሆናዋታል።
በጊዚያዊ አስተዳደሩ ከተማዋ እንዲስተዳድሩ ህዳር 22/2017 ዓ.ም የተሾሙት ብርሃነ ገ/የሱስ ህዳር 23/2017 ዓ.ም በአስተዳደሩ ቅጥር ግቢ አቀባበል ከተደረገላቸው በኋላ ወደ ፅህፈት ቤታቸው አልገቡም።
የከንቲባ ፅህፈት ቤት ታሽጎ በፓሊስ ጥበቃ ስር እንደሚገኝ የቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ቤተሰብ አባል መግለጹ ይታወሳል።
ከህዳር 23 አስከ ዛሬ እሮብ ታህሳስ 23/ 2017 ዓ.ም አንድ ወር ሙሉ የትግራይ ክልል ዋና ከተማ የሆነቸው መቐለ የሚያስተዳድራት ከንቲባ የለም ፤ ተገልጋዮች ከፍተኛ መጉላላት እየደረሰባቸው እንደሆን በምሬት ይገልፃሉ።
ዛሬ ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም ከመቐለ እና አከባቢዋ የተወጣጡ ወጣቶች በጊዚያዊ አስተዳደሩ የተሾሙ ከንቲባ ስራ እንዲጀምሩ ያለመ ሰልፍ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ።
ወጣት ሰላማዊ ሰልፈኞቹ ህጋዊው ከንቲባ ወደ ፅህፈት ቤታቸው ሳይገቡ ከቦታው ንቅንቅ እንደማይሉ ፤ ከተማዋ የግርግር እና ረብሻ ምንጭ እንድትሆን እንደማይፈቅዱ ድምፃቸው በማሰማት ላይ ይገኛሉ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ጉዳዩ ተከታትሎ ያቀርባል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/93307
Create:
Last Update:
Last Update:
#Mekelle
መቐለ ያለ ከንቲባ አንድ ወር ሆናዋታል።
በጊዚያዊ አስተዳደሩ ከተማዋ እንዲስተዳድሩ ህዳር 22/2017 ዓ.ም የተሾሙት ብርሃነ ገ/የሱስ ህዳር 23/2017 ዓ.ም በአስተዳደሩ ቅጥር ግቢ አቀባበል ከተደረገላቸው በኋላ ወደ ፅህፈት ቤታቸው አልገቡም።
የከንቲባ ፅህፈት ቤት ታሽጎ በፓሊስ ጥበቃ ስር እንደሚገኝ የቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ቤተሰብ አባል መግለጹ ይታወሳል።
ከህዳር 23 አስከ ዛሬ እሮብ ታህሳስ 23/ 2017 ዓ.ም አንድ ወር ሙሉ የትግራይ ክልል ዋና ከተማ የሆነቸው መቐለ የሚያስተዳድራት ከንቲባ የለም ፤ ተገልጋዮች ከፍተኛ መጉላላት እየደረሰባቸው እንደሆን በምሬት ይገልፃሉ።
ዛሬ ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም ከመቐለ እና አከባቢዋ የተወጣጡ ወጣቶች በጊዚያዊ አስተዳደሩ የተሾሙ ከንቲባ ስራ እንዲጀምሩ ያለመ ሰልፍ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ።
ወጣት ሰላማዊ ሰልፈኞቹ ህጋዊው ከንቲባ ወደ ፅህፈት ቤታቸው ሳይገቡ ከቦታው ንቅንቅ እንደማይሉ ፤ ከተማዋ የግርግር እና ረብሻ ምንጭ እንድትሆን እንደማይፈቅዱ ድምፃቸው በማሰማት ላይ ይገኛሉ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ጉዳዩ ተከታትሎ ያቀርባል።
@tikvahethiopia
መቐለ ያለ ከንቲባ አንድ ወር ሆናዋታል።
በጊዚያዊ አስተዳደሩ ከተማዋ እንዲስተዳድሩ ህዳር 22/2017 ዓ.ም የተሾሙት ብርሃነ ገ/የሱስ ህዳር 23/2017 ዓ.ም በአስተዳደሩ ቅጥር ግቢ አቀባበል ከተደረገላቸው በኋላ ወደ ፅህፈት ቤታቸው አልገቡም።
የከንቲባ ፅህፈት ቤት ታሽጎ በፓሊስ ጥበቃ ስር እንደሚገኝ የቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ቤተሰብ አባል መግለጹ ይታወሳል።
ከህዳር 23 አስከ ዛሬ እሮብ ታህሳስ 23/ 2017 ዓ.ም አንድ ወር ሙሉ የትግራይ ክልል ዋና ከተማ የሆነቸው መቐለ የሚያስተዳድራት ከንቲባ የለም ፤ ተገልጋዮች ከፍተኛ መጉላላት እየደረሰባቸው እንደሆን በምሬት ይገልፃሉ።
ዛሬ ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም ከመቐለ እና አከባቢዋ የተወጣጡ ወጣቶች በጊዚያዊ አስተዳደሩ የተሾሙ ከንቲባ ስራ እንዲጀምሩ ያለመ ሰልፍ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ።
ወጣት ሰላማዊ ሰልፈኞቹ ህጋዊው ከንቲባ ወደ ፅህፈት ቤታቸው ሳይገቡ ከቦታው ንቅንቅ እንደማይሉ ፤ ከተማዋ የግርግር እና ረብሻ ምንጭ እንድትሆን እንደማይፈቅዱ ድምፃቸው በማሰማት ላይ ይገኛሉ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ጉዳዩ ተከታትሎ ያቀርባል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA


Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93307