tg-me.com/tikvahethiopia/93263
Create:
Last Update:
Last Update:
#Earthquake
ዛሬ ምሽቱን ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ በደንብ የተሰማ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ተከስቷል።
በተለይ አዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ያሉ ነዋሪዎች ጠንከር ብሎ እንደተሰማቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጠቁመዋል።
አያት፣ ጣፎ፣ አራብሳ ፣ ጀሞ ... ሌሎችም አካባቢዎች ምዝረቱ ተደጋጋሚ ጊዜ ተሰምቷል።
የአዋሽ ቲክቫህ አባላት ደግሞ የመሬት መንቀጥቀጡ በጣም እያስፈራቸው እንደመጣና ድግግሞሹ እየበዛ መሆኑን ጠቁመዋል።
" ባለፉት 48 ሰዓታት የነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ብዙ ነበር። ድግግሞሹ ከመጨመሩ በኃላ መጠኑን ከመጨመሩ ጋር በተያያዘ አስፈሪ ሆኗል " ብለዋል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA


Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93263