Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
የመሬት መንቀጥቀጡ የቦታ ለውጥ አድርጓል ? " በአንድ አካባቢ ተደጋግሞ እየተከሰተ ነው ያለው እንጂ የቀረበ ነገር የለም " - ፕ/ር አታላይ አየለ በትላንትናው ዕለት በቀን፣ በምሽትና በለሊቱ ክፍለ ጊዜ ተደጋጋሚ የሆነ የመሬት መንቀጥቀጦች መከሰታቸው ዓለም አቀፍ ጁኦሎጂካል ተቋማት ዘግበዋል። ትላንት ምሽት 2:10 የተከሰተው እና ንዝረቱ እስከ አዲስ አበባ ከተሰማው በሬክተር ስኬል 5.0 ሆኖ ከተመዘገበው…
#Earthquake

ዛሬ ምሽቱን ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ በደንብ የተሰማ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ተከስቷል።

በተለይ አዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ያሉ ነዋሪዎች ጠንከር ብሎ እንደተሰማቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጠቁመዋል።

አያት፣ ጣፎ፣ አራብሳ ፣ ጀሞ ... ሌሎችም አካባቢዎች ምዝረቱ ተደጋጋሚ ጊዜ ተሰምቷል።

የአዋሽ ቲክቫህ አባላት ደግሞ የመሬት መንቀጥቀጡ በጣም እያስፈራቸው እንደመጣና ድግግሞሹ እየበዛ መሆኑን ጠቁመዋል።

" ባለፉት 48 ሰዓታት የነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ብዙ ነበር። ድግግሞሹ ከመጨመሩ በኃላ መጠኑን ከመጨመሩ ጋር በተያያዘ አስፈሪ ሆኗል " ብለዋል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93263
Create:
Last Update:

#Earthquake

ዛሬ ምሽቱን ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ በደንብ የተሰማ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ተከስቷል።

በተለይ አዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ያሉ ነዋሪዎች ጠንከር ብሎ እንደተሰማቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጠቁመዋል።

አያት፣ ጣፎ፣ አራብሳ ፣ ጀሞ ... ሌሎችም አካባቢዎች ምዝረቱ ተደጋጋሚ ጊዜ ተሰምቷል።

የአዋሽ ቲክቫህ አባላት ደግሞ የመሬት መንቀጥቀጡ በጣም እያስፈራቸው እንደመጣና ድግግሞሹ እየበዛ መሆኑን ጠቁመዋል።

" ባለፉት 48 ሰዓታት የነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ብዙ ነበር። ድግግሞሹ ከመጨመሩ በኃላ መጠኑን ከመጨመሩ ጋር በተያያዘ አስፈሪ ሆኗል " ብለዋል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93263

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA