TIKVAH-ETHIOPIA
በደቡብ ኮሪያ ፣ ሙዋን በደረሰው አሰቃቂ የአውሮፕላን አደጋ አውሮፕላኑ ውስጥ ከነበሩት 181 ሰዎች 177 ሰዎች መሞታቸው መረጋገጡን " ሮይተርስ " ዘግቧል። የቀሩት ሁለት ሰዎች በህይወት ይገኛሉ የሚለው ተስፋ እየተሟጠጠ ነው ተብሏል። ንብረትነቱ የ " ጄጁ አየር መንገድ " በሆነው Boeing 737-800 የአውሮፕላን አደጋ በህይወት የተረፉት ሁለት ሰዎች ሲሆኑ እነሱም የበረራ ሰራተኞች ናቸው። የደረሰባቸው…
#ካናዳ
በካናዳ፣ ሀሊፋክስ ኤርፖርት ሲያርፍ የነበረ አንድ የመንገደኞች አውሮፕላን በእሳት መያያዙ ተሰምቷል።
73 መንገደኞችን እና የበረራ ሰራተኞችን የያዘው በፒኤኤል አየር መንገድ የሚሰራው የኤር ካናዳ በረራ ቁጥር 2259 አውሮፕላን በሚያስደነግጥ አኳኋን ሊቆም ችሏል።
በህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ ተነግሯል።
ከሴንት ጆንስ ተነስቶ ሀሊፋክስ ኤርፖርት ሲያርፍ የነበረው አውሮፕላን የቴክኒክ ችግር እንዳጋጠመው ነው የተነገረው።
አውሮፕላኑ ሲያርፍ ከማረፊያው መንገድ ወጥቶ በእሳት ተያይዟል።
ለሲቢሲ ኒውስ ቃላቸውን የሰጡ አንድ መንገደኛ ፥ " አውሮፕላኑ በሚያርፍበት ወቅት አንዱ ጎማ በትክክል አልተዘረጋም ነበር ፤ በጣም የሚያስፈራ ድምጽም ነበር " ብለዋል።
አንዱ የአውሮፕላን ክፍል በእሳት መጋየቱን ነው የጠቆሙት።
የክስተቱ ምክንያቱ እየተመረመረ ነው ተብሏል።
@tikvahethiopia
በካናዳ፣ ሀሊፋክስ ኤርፖርት ሲያርፍ የነበረ አንድ የመንገደኞች አውሮፕላን በእሳት መያያዙ ተሰምቷል።
73 መንገደኞችን እና የበረራ ሰራተኞችን የያዘው በፒኤኤል አየር መንገድ የሚሰራው የኤር ካናዳ በረራ ቁጥር 2259 አውሮፕላን በሚያስደነግጥ አኳኋን ሊቆም ችሏል።
በህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ ተነግሯል።
ከሴንት ጆንስ ተነስቶ ሀሊፋክስ ኤርፖርት ሲያርፍ የነበረው አውሮፕላን የቴክኒክ ችግር እንዳጋጠመው ነው የተነገረው።
አውሮፕላኑ ሲያርፍ ከማረፊያው መንገድ ወጥቶ በእሳት ተያይዟል።
ለሲቢሲ ኒውስ ቃላቸውን የሰጡ አንድ መንገደኛ ፥ " አውሮፕላኑ በሚያርፍበት ወቅት አንዱ ጎማ በትክክል አልተዘረጋም ነበር ፤ በጣም የሚያስፈራ ድምጽም ነበር " ብለዋል።
አንዱ የአውሮፕላን ክፍል በእሳት መጋየቱን ነው የጠቆሙት።
የክስተቱ ምክንያቱ እየተመረመረ ነው ተብሏል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/93214
Create:
Last Update:
Last Update:
#ካናዳ
በካናዳ፣ ሀሊፋክስ ኤርፖርት ሲያርፍ የነበረ አንድ የመንገደኞች አውሮፕላን በእሳት መያያዙ ተሰምቷል።
73 መንገደኞችን እና የበረራ ሰራተኞችን የያዘው በፒኤኤል አየር መንገድ የሚሰራው የኤር ካናዳ በረራ ቁጥር 2259 አውሮፕላን በሚያስደነግጥ አኳኋን ሊቆም ችሏል።
በህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ ተነግሯል።
ከሴንት ጆንስ ተነስቶ ሀሊፋክስ ኤርፖርት ሲያርፍ የነበረው አውሮፕላን የቴክኒክ ችግር እንዳጋጠመው ነው የተነገረው።
አውሮፕላኑ ሲያርፍ ከማረፊያው መንገድ ወጥቶ በእሳት ተያይዟል።
ለሲቢሲ ኒውስ ቃላቸውን የሰጡ አንድ መንገደኛ ፥ " አውሮፕላኑ በሚያርፍበት ወቅት አንዱ ጎማ በትክክል አልተዘረጋም ነበር ፤ በጣም የሚያስፈራ ድምጽም ነበር " ብለዋል።
አንዱ የአውሮፕላን ክፍል በእሳት መጋየቱን ነው የጠቆሙት።
የክስተቱ ምክንያቱ እየተመረመረ ነው ተብሏል።
@tikvahethiopia
በካናዳ፣ ሀሊፋክስ ኤርፖርት ሲያርፍ የነበረ አንድ የመንገደኞች አውሮፕላን በእሳት መያያዙ ተሰምቷል።
73 መንገደኞችን እና የበረራ ሰራተኞችን የያዘው በፒኤኤል አየር መንገድ የሚሰራው የኤር ካናዳ በረራ ቁጥር 2259 አውሮፕላን በሚያስደነግጥ አኳኋን ሊቆም ችሏል።
በህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ ተነግሯል።
ከሴንት ጆንስ ተነስቶ ሀሊፋክስ ኤርፖርት ሲያርፍ የነበረው አውሮፕላን የቴክኒክ ችግር እንዳጋጠመው ነው የተነገረው።
አውሮፕላኑ ሲያርፍ ከማረፊያው መንገድ ወጥቶ በእሳት ተያይዟል።
ለሲቢሲ ኒውስ ቃላቸውን የሰጡ አንድ መንገደኛ ፥ " አውሮፕላኑ በሚያርፍበት ወቅት አንዱ ጎማ በትክክል አልተዘረጋም ነበር ፤ በጣም የሚያስፈራ ድምጽም ነበር " ብለዋል።
አንዱ የአውሮፕላን ክፍል በእሳት መጋየቱን ነው የጠቆሙት።
የክስተቱ ምክንያቱ እየተመረመረ ነው ተብሏል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93214