Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-92971-92972-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/92972 -
Telegram Group & Telegram Channel
" መልሼ አጤነዋለሁ " - ሶማሊያ

የሶማሊያ መንግሥት የኢትዮጵያ ወታደሮች በአፍሪካ ኅብረት ልዑክ ውስጥ መካተታቸውን በተመለከተ " መልሶ ለማጤን " ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።

አንድ የሶማሊያ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣን ለቪኦኤ ሬድዮ በሰጡት ቃል፤ " የሶማሊያ መንግሥት ለልዑኩ ኅይል ከሚያዋጡት ሀገራት ዩጋንዳ፣ ኬንያ፣ ጂቡቲ እና ቡሩንዲ ወታደሮችን አግኝቶ ደልድሏል " ሲሉ አስታውቀዋል።

ኢትዮጵያ እና ሱማሊያ አንዳቸው የሌላውን ሉዐላዊነት፣ እንዲሁም የግዛት አንድነት እንደሚያከብሩ አንካራ፣ ቱርክ ላይ ባለፈው ሳምንት ስምምነት መፈጸማቸውን ገልጸዋል።

ስምምነቱ በመፈጸሙም ሶማሊያ የኢትዮጵያ ወታደሮች በአዲሱ ልዑክ ውስጥ የመካተታቸውን ጉዳይ " እንደገና እንደምታጤን "  ባለስልጣኑ አስታውቀዋል።

ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋራ የፈጸመችውንና የባሕር በርን የተመለከተውን የመግባቢያ ስምምነት የማትሰርዝ ከሆነ የኢትዮጵያ ወታደሮች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ሶማሊያ ስትጠይቅ ቆይታ ነበር።

ሶማሊያ ይህን ብትልም ኢትዮጵያ ግን በሶማሊያ የሚገኙት ወታደሮቹ አል ሻባብን መዋጋት እንደሚቀጥሉ ሲያስታውቃ ነበር።

የኢትዮጵያ ትኩረት ' አል ሻባብ ' ላይ መሆኑን የኢትዮጵያው የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በቅርቡ አስታውቀው ነበር።

የኢትዮጵያ 🇪🇹 ወታደሮች ለሶማሊያ ሰላም፣ ደህንነት እና መረጋጋት የደም ዋጋ ከፍለዋል ፤ ዛሬም ድረስ እየከፈሉ ነው። 

ኢትዮጵያ ለሱማሊያ ያልከፈለችው መስዕዋትነት የለም ፤ ይህ ውለታ ተረስቶ ነው የሶማሊያው መሪ ሀሰን ሼክ መሀሙድ አስተዳደር ስለ ኢትዮጵያ መከላከያ ብዙ የሚያስተዛዝብ ንግግር ሲናገር የከረመው።

በአንካራው ስምምነት ፕሬዜዳንቱ ፤ በአፍሪካ ህብረት ተልዕኮ ውስጥ የኢትዮጵያ ወታደሮች ለሀገራቸው (ሶማሊያ) ለከፈሉት መስዋዕትነት በይፋ እውቅና ሰጥተዋል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/92972
Create:
Last Update:

" መልሼ አጤነዋለሁ " - ሶማሊያ

የሶማሊያ መንግሥት የኢትዮጵያ ወታደሮች በአፍሪካ ኅብረት ልዑክ ውስጥ መካተታቸውን በተመለከተ " መልሶ ለማጤን " ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።

አንድ የሶማሊያ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣን ለቪኦኤ ሬድዮ በሰጡት ቃል፤ " የሶማሊያ መንግሥት ለልዑኩ ኅይል ከሚያዋጡት ሀገራት ዩጋንዳ፣ ኬንያ፣ ጂቡቲ እና ቡሩንዲ ወታደሮችን አግኝቶ ደልድሏል " ሲሉ አስታውቀዋል።

ኢትዮጵያ እና ሱማሊያ አንዳቸው የሌላውን ሉዐላዊነት፣ እንዲሁም የግዛት አንድነት እንደሚያከብሩ አንካራ፣ ቱርክ ላይ ባለፈው ሳምንት ስምምነት መፈጸማቸውን ገልጸዋል።

ስምምነቱ በመፈጸሙም ሶማሊያ የኢትዮጵያ ወታደሮች በአዲሱ ልዑክ ውስጥ የመካተታቸውን ጉዳይ " እንደገና እንደምታጤን "  ባለስልጣኑ አስታውቀዋል።

ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋራ የፈጸመችውንና የባሕር በርን የተመለከተውን የመግባቢያ ስምምነት የማትሰርዝ ከሆነ የኢትዮጵያ ወታደሮች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ሶማሊያ ስትጠይቅ ቆይታ ነበር።

ሶማሊያ ይህን ብትልም ኢትዮጵያ ግን በሶማሊያ የሚገኙት ወታደሮቹ አል ሻባብን መዋጋት እንደሚቀጥሉ ሲያስታውቃ ነበር።

የኢትዮጵያ ትኩረት ' አል ሻባብ ' ላይ መሆኑን የኢትዮጵያው የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በቅርቡ አስታውቀው ነበር።

የኢትዮጵያ 🇪🇹 ወታደሮች ለሶማሊያ ሰላም፣ ደህንነት እና መረጋጋት የደም ዋጋ ከፍለዋል ፤ ዛሬም ድረስ እየከፈሉ ነው። 

ኢትዮጵያ ለሱማሊያ ያልከፈለችው መስዕዋትነት የለም ፤ ይህ ውለታ ተረስቶ ነው የሶማሊያው መሪ ሀሰን ሼክ መሀሙድ አስተዳደር ስለ ኢትዮጵያ መከላከያ ብዙ የሚያስተዛዝብ ንግግር ሲናገር የከረመው።

በአንካራው ስምምነት ፕሬዜዳንቱ ፤ በአፍሪካ ህብረት ተልዕኮ ውስጥ የኢትዮጵያ ወታደሮች ለሀገራቸው (ሶማሊያ) ለከፈሉት መስዋዕትነት በይፋ እውቅና ሰጥተዋል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92972

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Secret Chats of Telegram

Secret Chats are one of the service’s additional security features; it allows messages to be sent with client-to-client encryption. This setup means that, unlike regular messages, these secret messages can only be accessed from the device’s that initiated and accepted the chat. Additionally, Telegram notes that secret chats leave no trace on the company’s services and offer a self-destruct timer.

What Is Bitcoin?

Bitcoin is a decentralized digital currency that you can buy, sell and exchange directly, without an intermediary like a bank. Bitcoin’s creator, Satoshi Nakamoto, originally described the need for “an electronic payment system based on cryptographic proof instead of trust.” Each and every Bitcoin transaction that’s ever been made exists on a public ledger accessible to everyone, making transactions hard to reverse and difficult to fake. That’s by design: Core to their decentralized nature, Bitcoins aren’t backed by the government or any issuing institution, and there’s nothing to guarantee their value besides the proof baked in the heart of the system. “The reason why it’s worth money is simply because we, as people, decided it has value—same as gold,” says Anton Mozgovoy, co-founder & CEO of digital financial service company Holyheld.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA