Telegram Group & Telegram Channel
#AddisAbaba

“ አንዳች ነገር ኮሽ ባላለበት ከተማ ‘ቦምብ ፈነዳ፣ ሰዎች ሞቱ ፣ የፓሊስ አባላት ሞቱ ’ እየተባለ ስለሚወራው ወሬ ራሱ ነዋሪው ነው የሚታዘባቸው ” - የአዲስ አበባ ፓሊስ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር “ ሰሚትና አያት አካባቢዎች የቦንብ ፍንዳታ ተከስቷል ” የሚሉ ወሬዎች ከትላንት ጀምሮ በX (ትዊተር) ላይ በስፋት ሲራወጡ ተስተውሏል።

ይህ መረጃ ዋና መነሻው የኢትዮጵያን ጉዳይ እየተከታተሉ ከሚፅፉ ገጾች ነው።

ጉዳዩን ግን በብዛት ሲያሰራጩት የተስተዋሉት ግብፃዊያን እና ሱማሊያዊያን ሲሆኑ፣ በቦምብ ፍንዳታው ሰዎች እደሞቱ ፣ የፓሊስ አባላት እንደተገደሉ ነው መረጃ ሲያሰራጩ የተስተዋሉት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያም፣ በX (ቲዊተር) እየተራወጠ ያለውን መረጃ በተመለከተ የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽንን መልዕክት እንዲያስተላልፍ ጠይቋል።

የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ፣ “ በከተማዋ ያለው ሰላም አስተማማኝ ነው ” ብዋል።

እንዲህ ያለ የሐሰተኛ መረጃ በሚነዙ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ በአንክሮ ገልጸዋል።

ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ምን አሉ ?

“ ማንም በዬጫት ቤቱ ቁጭ ብሎ የሚያወራውን የመንግስት ተቋም ምላሽ የሚሰጥ ከሆነ በጣም አስቸጋሪ ነው የሚሆነው።

ማኀበራዊ ድረ ገጹ እንደሚታውቀው ነው።

በጣም ጥቂት ድረገጾች ናቸው ትክክለኛና ታማኝ መረጃ የሚዘግቡት እንጂ በአብዛኛው የከተማው ሰላም መሆን የሚያስጨንቃቸውም ስለሆኑ ዓይናቸው ደም ይለብሳል።

እንደዚህ ተወለደ ፣ እንደዚህ ተፈጠረ እያሉ ያልተፈጠረ ነገር እያወሩ ሰው በሰላም ገብቶ እንዳይወጣ ሽብር የመንዛት ሀሳብ ነው ያላቸው።

የከተማው ሰላም አስማማኝ መሆኑን 24 ሰዓት የነዋሪውን እንቅስቃሴ በማዬት ብቻ ማረጋገጥ ይቻላል። ምንም አይነት ጥናትም የሚያስፈልገው ጉዳይ አይደለም። 

ከተማው 24 ሰዓት ክፍት ነው። አንዳች ነገር ኮሽ ባላለበት ከተማ ‘ቦምብ ፈነዳ፣ ሰዎች ሞቱ፣ የፓሊስ አባላት ሞቱ’ እየተባለ ስለሚወራው ወሬ ራሱ ነዋሪው ነው የሚታዘባቸው።

የተለመደ የበሬ ወለደ አይነት ወሬያቸው ነው። ዞሮ ዞሮ የከተማው ነዋሪ አሁን በጣም ገብቶታል። ለእነርሱ የሐሰት መረጃም ምንም ምላሽም አይሰጥም ትዝም አይለውም። መደበኛ ሥራውን ነው የሚምራው።

ከተማው አንዳችም የጸጥታ ችግር ያለበት ሁኔታ ላይ አይደለም። ሰላማዊ የሆነ እንቅስቃሴ ነው ያለው።

ምንም ነገር በሌለበት ሁኔታ እንደዚህ የሚሉ ግለሰቦችም ይሁኑ ቡድኖች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ነው መልዕክት ማስተላለፍ የምንፈልገው።

እንደ አዲስ አበባ ፓሊስ የከተማው የጸጥታ ጉዳይ በቀጥታ የሚመለከተው ነው። ኃላፊነትም ተቀብሎ እየተንቀሳቀሰበት ያለ ጉዳይ ነው። እንደዚህ አይነት ሥራ በሚሰሩ ሰዎች ላይ ሕጋዊ እርምጃ ይወስዳል።
”  ብለዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/92515
Create:
Last Update:

#AddisAbaba

“ አንዳች ነገር ኮሽ ባላለበት ከተማ ‘ቦምብ ፈነዳ፣ ሰዎች ሞቱ ፣ የፓሊስ አባላት ሞቱ ’ እየተባለ ስለሚወራው ወሬ ራሱ ነዋሪው ነው የሚታዘባቸው ” - የአዲስ አበባ ፓሊስ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር “ ሰሚትና አያት አካባቢዎች የቦንብ ፍንዳታ ተከስቷል ” የሚሉ ወሬዎች ከትላንት ጀምሮ በX (ትዊተር) ላይ በስፋት ሲራወጡ ተስተውሏል።

ይህ መረጃ ዋና መነሻው የኢትዮጵያን ጉዳይ እየተከታተሉ ከሚፅፉ ገጾች ነው።

ጉዳዩን ግን በብዛት ሲያሰራጩት የተስተዋሉት ግብፃዊያን እና ሱማሊያዊያን ሲሆኑ፣ በቦምብ ፍንዳታው ሰዎች እደሞቱ ፣ የፓሊስ አባላት እንደተገደሉ ነው መረጃ ሲያሰራጩ የተስተዋሉት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያም፣ በX (ቲዊተር) እየተራወጠ ያለውን መረጃ በተመለከተ የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽንን መልዕክት እንዲያስተላልፍ ጠይቋል።

የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ፣ “ በከተማዋ ያለው ሰላም አስተማማኝ ነው ” ብዋል።

እንዲህ ያለ የሐሰተኛ መረጃ በሚነዙ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ በአንክሮ ገልጸዋል።

ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ምን አሉ ?

“ ማንም በዬጫት ቤቱ ቁጭ ብሎ የሚያወራውን የመንግስት ተቋም ምላሽ የሚሰጥ ከሆነ በጣም አስቸጋሪ ነው የሚሆነው።

ማኀበራዊ ድረ ገጹ እንደሚታውቀው ነው።

በጣም ጥቂት ድረገጾች ናቸው ትክክለኛና ታማኝ መረጃ የሚዘግቡት እንጂ በአብዛኛው የከተማው ሰላም መሆን የሚያስጨንቃቸውም ስለሆኑ ዓይናቸው ደም ይለብሳል።

እንደዚህ ተወለደ ፣ እንደዚህ ተፈጠረ እያሉ ያልተፈጠረ ነገር እያወሩ ሰው በሰላም ገብቶ እንዳይወጣ ሽብር የመንዛት ሀሳብ ነው ያላቸው።

የከተማው ሰላም አስማማኝ መሆኑን 24 ሰዓት የነዋሪውን እንቅስቃሴ በማዬት ብቻ ማረጋገጥ ይቻላል። ምንም አይነት ጥናትም የሚያስፈልገው ጉዳይ አይደለም። 

ከተማው 24 ሰዓት ክፍት ነው። አንዳች ነገር ኮሽ ባላለበት ከተማ ‘ቦምብ ፈነዳ፣ ሰዎች ሞቱ፣ የፓሊስ አባላት ሞቱ’ እየተባለ ስለሚወራው ወሬ ራሱ ነዋሪው ነው የሚታዘባቸው።

የተለመደ የበሬ ወለደ አይነት ወሬያቸው ነው። ዞሮ ዞሮ የከተማው ነዋሪ አሁን በጣም ገብቶታል። ለእነርሱ የሐሰት መረጃም ምንም ምላሽም አይሰጥም ትዝም አይለውም። መደበኛ ሥራውን ነው የሚምራው።

ከተማው አንዳችም የጸጥታ ችግር ያለበት ሁኔታ ላይ አይደለም። ሰላማዊ የሆነ እንቅስቃሴ ነው ያለው።

ምንም ነገር በሌለበት ሁኔታ እንደዚህ የሚሉ ግለሰቦችም ይሁኑ ቡድኖች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ነው መልዕክት ማስተላለፍ የምንፈልገው።

እንደ አዲስ አበባ ፓሊስ የከተማው የጸጥታ ጉዳይ በቀጥታ የሚመለከተው ነው። ኃላፊነትም ተቀብሎ እየተንቀሳቀሰበት ያለ ጉዳይ ነው። እንደዚህ አይነት ሥራ በሚሰሩ ሰዎች ላይ ሕጋዊ እርምጃ ይወስዳል።
”  ብለዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92515

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How to Invest in Bitcoin?

Like a stock, you can buy and hold Bitcoin as an investment. You can even now do so in special retirement accounts called Bitcoin IRAs. No matter where you choose to hold your Bitcoin, people’s philosophies on how to invest it vary: Some buy and hold long term, some buy and aim to sell after a price rally, and others bet on its price decreasing. Bitcoin’s price over time has experienced big price swings, going as low as $5,165 and as high as $28,990 in 2020 alone. “I think in some places, people might be using Bitcoin to pay for things, but the truth is that it’s an asset that looks like it’s going to be increasing in value relatively quickly for some time,” Marquez says. “So why would you sell something that’s going to be worth so much more next year than it is today? The majority of people that hold it are long-term investors.”

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA