" ምን ያልተጎዳ አለ፣ አገሩ በሙሉ ነው የተጎዳው " - ሰብላቸው የተጎዳባቸው አርሶ አደር
ሰሞኑን በአማራ ክልል ፣ ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ አቅራቢያ የጣለው ከባድ ዝናብ በደረሰ ሰብል ላይ ጉዳት ማድረሱን አርሶ አደሮች ለዶቼ ቨለ ሬድዮ በሰጡት ቃል ተናግረዋል።
በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ 700 የሚጠጉ አርሶ አደሮች ሰብላቸው ወድሟል።
ዝናቡ በደረሱ የስንዴ ፣ የቦቆሎ ፣ የገብስና ሌሎች አዝርዕቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
ለእንሳቱ የሚሆን ቀለብ እንኳ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ ወድሟል።
እንስሳቱም ለርሀብ መጋለጣቸውን አርሶ አደሮቹ ተናግረዋል።
ከ600 በላይ አባዎራዎችም ለችግር ተዳርገዋል።
ቃላቸውን የሰጡ አርሶ አደሮች ሕዳር 14 ቀን 8 ሰዓት ጀምሮ ከ30 ደቂቃ በረዶ ቀላቅሎ በዘነበው ከባድ ዝናብ " በገብስ፣ ባቄላና ጤፍ ሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል " ብለዋል።
ከዛሬ ነገ የደረሰውን ሰብል በደቦ ለመሰብሰብ እየተዘጋጁ በነበረበት ወቅት ነው ድንገት የዘነበው ዝናብ ውድመት ያደረሰው።
በዝናቡ ሰብላቸው ከተጎዳባቸው አርሶአደሮች መካከል አቶ ቢራራ ሁነኛው "... የደረሰ ባቄላና ገብስ ነበረኝ፣ በጣም ጉዳት ደርሶበታል፣ ምን ያልተጎዳ አለ፣ አገሩ በሙሉ ነው የተጎዳው " ብለዋል።
በጉዳቱ 10 ኩንታል ምርት የወደመባቸው ሌላው አርሶአደር ዝናቡ ባልተጠበቀ መንገድ ጉዳት አድርሷል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ተናግረዋል።
ፎቶ ፦ ኤኤምሲ
@tikvahethiopia
ሰሞኑን በአማራ ክልል ፣ ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ አቅራቢያ የጣለው ከባድ ዝናብ በደረሰ ሰብል ላይ ጉዳት ማድረሱን አርሶ አደሮች ለዶቼ ቨለ ሬድዮ በሰጡት ቃል ተናግረዋል።
በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ 700 የሚጠጉ አርሶ አደሮች ሰብላቸው ወድሟል።
ዝናቡ በደረሱ የስንዴ ፣ የቦቆሎ ፣ የገብስና ሌሎች አዝርዕቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
ለእንሳቱ የሚሆን ቀለብ እንኳ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ ወድሟል።
እንስሳቱም ለርሀብ መጋለጣቸውን አርሶ አደሮቹ ተናግረዋል።
ከ600 በላይ አባዎራዎችም ለችግር ተዳርገዋል።
ቃላቸውን የሰጡ አርሶ አደሮች ሕዳር 14 ቀን 8 ሰዓት ጀምሮ ከ30 ደቂቃ በረዶ ቀላቅሎ በዘነበው ከባድ ዝናብ " በገብስ፣ ባቄላና ጤፍ ሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል " ብለዋል።
ከዛሬ ነገ የደረሰውን ሰብል በደቦ ለመሰብሰብ እየተዘጋጁ በነበረበት ወቅት ነው ድንገት የዘነበው ዝናብ ውድመት ያደረሰው።
በዝናቡ ሰብላቸው ከተጎዳባቸው አርሶአደሮች መካከል አቶ ቢራራ ሁነኛው "... የደረሰ ባቄላና ገብስ ነበረኝ፣ በጣም ጉዳት ደርሶበታል፣ ምን ያልተጎዳ አለ፣ አገሩ በሙሉ ነው የተጎዳው " ብለዋል።
በጉዳቱ 10 ኩንታል ምርት የወደመባቸው ሌላው አርሶአደር ዝናቡ ባልተጠበቀ መንገድ ጉዳት አድርሷል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ተናግረዋል።
ፎቶ ፦ ኤኤምሲ
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/92447
Create:
Last Update:
Last Update:
" ምን ያልተጎዳ አለ፣ አገሩ በሙሉ ነው የተጎዳው " - ሰብላቸው የተጎዳባቸው አርሶ አደር
ሰሞኑን በአማራ ክልል ፣ ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ አቅራቢያ የጣለው ከባድ ዝናብ በደረሰ ሰብል ላይ ጉዳት ማድረሱን አርሶ አደሮች ለዶቼ ቨለ ሬድዮ በሰጡት ቃል ተናግረዋል።
በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ 700 የሚጠጉ አርሶ አደሮች ሰብላቸው ወድሟል።
ዝናቡ በደረሱ የስንዴ ፣ የቦቆሎ ፣ የገብስና ሌሎች አዝርዕቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
ለእንሳቱ የሚሆን ቀለብ እንኳ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ ወድሟል።
እንስሳቱም ለርሀብ መጋለጣቸውን አርሶ አደሮቹ ተናግረዋል።
ከ600 በላይ አባዎራዎችም ለችግር ተዳርገዋል።
ቃላቸውን የሰጡ አርሶ አደሮች ሕዳር 14 ቀን 8 ሰዓት ጀምሮ ከ30 ደቂቃ በረዶ ቀላቅሎ በዘነበው ከባድ ዝናብ " በገብስ፣ ባቄላና ጤፍ ሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል " ብለዋል።
ከዛሬ ነገ የደረሰውን ሰብል በደቦ ለመሰብሰብ እየተዘጋጁ በነበረበት ወቅት ነው ድንገት የዘነበው ዝናብ ውድመት ያደረሰው።
በዝናቡ ሰብላቸው ከተጎዳባቸው አርሶአደሮች መካከል አቶ ቢራራ ሁነኛው "... የደረሰ ባቄላና ገብስ ነበረኝ፣ በጣም ጉዳት ደርሶበታል፣ ምን ያልተጎዳ አለ፣ አገሩ በሙሉ ነው የተጎዳው " ብለዋል።
በጉዳቱ 10 ኩንታል ምርት የወደመባቸው ሌላው አርሶአደር ዝናቡ ባልተጠበቀ መንገድ ጉዳት አድርሷል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ተናግረዋል።
ፎቶ ፦ ኤኤምሲ
@tikvahethiopia
ሰሞኑን በአማራ ክልል ፣ ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ አቅራቢያ የጣለው ከባድ ዝናብ በደረሰ ሰብል ላይ ጉዳት ማድረሱን አርሶ አደሮች ለዶቼ ቨለ ሬድዮ በሰጡት ቃል ተናግረዋል።
በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ 700 የሚጠጉ አርሶ አደሮች ሰብላቸው ወድሟል።
ዝናቡ በደረሱ የስንዴ ፣ የቦቆሎ ፣ የገብስና ሌሎች አዝርዕቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
ለእንሳቱ የሚሆን ቀለብ እንኳ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ ወድሟል።
እንስሳቱም ለርሀብ መጋለጣቸውን አርሶ አደሮቹ ተናግረዋል።
ከ600 በላይ አባዎራዎችም ለችግር ተዳርገዋል።
ቃላቸውን የሰጡ አርሶ አደሮች ሕዳር 14 ቀን 8 ሰዓት ጀምሮ ከ30 ደቂቃ በረዶ ቀላቅሎ በዘነበው ከባድ ዝናብ " በገብስ፣ ባቄላና ጤፍ ሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል " ብለዋል።
ከዛሬ ነገ የደረሰውን ሰብል በደቦ ለመሰብሰብ እየተዘጋጁ በነበረበት ወቅት ነው ድንገት የዘነበው ዝናብ ውድመት ያደረሰው።
በዝናቡ ሰብላቸው ከተጎዳባቸው አርሶአደሮች መካከል አቶ ቢራራ ሁነኛው "... የደረሰ ባቄላና ገብስ ነበረኝ፣ በጣም ጉዳት ደርሶበታል፣ ምን ያልተጎዳ አለ፣ አገሩ በሙሉ ነው የተጎዳው " ብለዋል።
በጉዳቱ 10 ኩንታል ምርት የወደመባቸው ሌላው አርሶአደር ዝናቡ ባልተጠበቀ መንገድ ጉዳት አድርሷል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ተናግረዋል።
ፎቶ ፦ ኤኤምሲ
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92447