Telegram Group & Telegram Channel
" ምን ያልተጎዳ አለ፣ አገሩ በሙሉ ነው የተጎዳው " - ሰብላቸው የተጎዳባቸው አርሶ አደር

ሰሞኑን በአማራ ክልል ፣ ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ አቅራቢያ የጣለው ከባድ ዝናብ በደረሰ ሰብል ላይ ጉዳት ማድረሱን አርሶ አደሮች ለዶቼ ቨለ ሬድዮ በሰጡት ቃል ተናግረዋል።

በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ 700 የሚጠጉ አርሶ አደሮች ሰብላቸው ወድሟል።

ዝናቡ በደረሱ የስንዴ ፣ የቦቆሎ ፣ የገብስና ሌሎች አዝርዕቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።

ለእንሳቱ የሚሆን ቀለብ እንኳ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ ወድሟል።

እንስሳቱም ለርሀብ መጋለጣቸውን አርሶ አደሮቹ ተናግረዋል።

ከ600 በላይ አባዎራዎችም ለችግር ተዳርገዋል።

ቃላቸውን የሰጡ አርሶ አደሮች ሕዳር 14 ቀን 8 ሰዓት ጀምሮ ከ30 ደቂቃ በረዶ ቀላቅሎ በዘነበው ከባድ ዝናብ " በገብስ፣ ባቄላና ጤፍ ሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል " ብለዋል።

ከዛሬ ነገ የደረሰውን ሰብል በደቦ ለመሰብሰብ እየተዘጋጁ በነበረበት ወቅት ነው ድንገት የዘነበው ዝናብ ውድመት ያደረሰው።

በዝናቡ ሰብላቸው ከተጎዳባቸው አርሶአደሮች መካከል አቶ ቢራራ ሁነኛው "... የደረሰ ባቄላና ገብስ ነበረኝ፣ በጣም ጉዳት ደርሶበታል፣ ምን ያልተጎዳ አለ፣ አገሩ በሙሉ ነው የተጎዳው " ብለዋል።

በጉዳቱ 10 ኩንታል ምርት የወደመባቸው ሌላው አርሶአደር ዝናቡ ባልተጠበቀ መንገድ ጉዳት አድርሷል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ተናግረዋል።

ፎቶ ፦ ኤኤምሲ

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/92447
Create:
Last Update:

" ምን ያልተጎዳ አለ፣ አገሩ በሙሉ ነው የተጎዳው " - ሰብላቸው የተጎዳባቸው አርሶ አደር

ሰሞኑን በአማራ ክልል ፣ ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ አቅራቢያ የጣለው ከባድ ዝናብ በደረሰ ሰብል ላይ ጉዳት ማድረሱን አርሶ አደሮች ለዶቼ ቨለ ሬድዮ በሰጡት ቃል ተናግረዋል።

በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ 700 የሚጠጉ አርሶ አደሮች ሰብላቸው ወድሟል።

ዝናቡ በደረሱ የስንዴ ፣ የቦቆሎ ፣ የገብስና ሌሎች አዝርዕቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።

ለእንሳቱ የሚሆን ቀለብ እንኳ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ ወድሟል።

እንስሳቱም ለርሀብ መጋለጣቸውን አርሶ አደሮቹ ተናግረዋል።

ከ600 በላይ አባዎራዎችም ለችግር ተዳርገዋል።

ቃላቸውን የሰጡ አርሶ አደሮች ሕዳር 14 ቀን 8 ሰዓት ጀምሮ ከ30 ደቂቃ በረዶ ቀላቅሎ በዘነበው ከባድ ዝናብ " በገብስ፣ ባቄላና ጤፍ ሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል " ብለዋል።

ከዛሬ ነገ የደረሰውን ሰብል በደቦ ለመሰብሰብ እየተዘጋጁ በነበረበት ወቅት ነው ድንገት የዘነበው ዝናብ ውድመት ያደረሰው።

በዝናቡ ሰብላቸው ከተጎዳባቸው አርሶአደሮች መካከል አቶ ቢራራ ሁነኛው "... የደረሰ ባቄላና ገብስ ነበረኝ፣ በጣም ጉዳት ደርሶበታል፣ ምን ያልተጎዳ አለ፣ አገሩ በሙሉ ነው የተጎዳው " ብለዋል።

በጉዳቱ 10 ኩንታል ምርት የወደመባቸው ሌላው አርሶአደር ዝናቡ ባልተጠበቀ መንገድ ጉዳት አድርሷል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ተናግረዋል።

ፎቶ ፦ ኤኤምሲ

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA







Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92447

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA