#Australia
የአውስትራሊያ የተወካዮች ም/ቤት ከ16 ዓመት በታች ያሉ አዳጊዎች ማኅበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ የሚያግድ ሕግ አጸደቀ።
ሕጉ በሃገሪቱ የእንደራሴዎች ም/ቤት (ሴኔት) ከጸደቀ በዓለም የመጀመሪያው ይሆናል።
የተወካዮች ም/ቤቱ በ102 ድጋፍ እና 13 ተቃውሞ ድምጽ አጽድቆታል።
በሃገሪቱ የሚገኙ ዋና ፓርቲዎች የደገፉት ሕግ ፦
➡️ ቲክቶክ፣
➡️ ፌስቡክ፣
➡️ ስናፕቻት፣
➡️ ሬዲት፣
➡️ X እና ኢንስታግራም የመሰሉ መድረኮች አዳጊዎች ተጠቃሚ እንዳይሆኑ የማይከላከሉ ከሆነ እስከ 33 ሚሊዮን ዶላር ቅጣት ይጠብቃቸዋል።
ሕጉ በዚህ ሳምንት በሴኔቱም የሚጸድቅ ከሆነ፣ የማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎቹ የዕድሜ ገደቡን ተፈጻሚ የሚያደርጉበትን መላ ለመዘየድ አንድ ዓመት ይሰጣቸዋል።
ከአንድ ዓመት ጊዜ በኋላ ግን ቅጣቱ ተፈጻሚ ይሆናል።
የሃገሪቱ ዋና ዋና ፓርቲዎች ሕጉን በመደገፋቸው፣ በእንደራሴዎች ምክር ቤት ሊጸድቅ እንደሚችል ይጠበቃል ሲል ቪኦኤ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
የአውስትራሊያ የተወካዮች ም/ቤት ከ16 ዓመት በታች ያሉ አዳጊዎች ማኅበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ የሚያግድ ሕግ አጸደቀ።
ሕጉ በሃገሪቱ የእንደራሴዎች ም/ቤት (ሴኔት) ከጸደቀ በዓለም የመጀመሪያው ይሆናል።
የተወካዮች ም/ቤቱ በ102 ድጋፍ እና 13 ተቃውሞ ድምጽ አጽድቆታል።
በሃገሪቱ የሚገኙ ዋና ፓርቲዎች የደገፉት ሕግ ፦
➡️ ቲክቶክ፣
➡️ ፌስቡክ፣
➡️ ስናፕቻት፣
➡️ ሬዲት፣
➡️ X እና ኢንስታግራም የመሰሉ መድረኮች አዳጊዎች ተጠቃሚ እንዳይሆኑ የማይከላከሉ ከሆነ እስከ 33 ሚሊዮን ዶላር ቅጣት ይጠብቃቸዋል።
ሕጉ በዚህ ሳምንት በሴኔቱም የሚጸድቅ ከሆነ፣ የማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎቹ የዕድሜ ገደቡን ተፈጻሚ የሚያደርጉበትን መላ ለመዘየድ አንድ ዓመት ይሰጣቸዋል።
ከአንድ ዓመት ጊዜ በኋላ ግን ቅጣቱ ተፈጻሚ ይሆናል።
የሃገሪቱ ዋና ዋና ፓርቲዎች ሕጉን በመደገፋቸው፣ በእንደራሴዎች ምክር ቤት ሊጸድቅ እንደሚችል ይጠበቃል ሲል ቪኦኤ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/92417
Create:
Last Update:
Last Update:
#Australia
የአውስትራሊያ የተወካዮች ም/ቤት ከ16 ዓመት በታች ያሉ አዳጊዎች ማኅበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ የሚያግድ ሕግ አጸደቀ።
ሕጉ በሃገሪቱ የእንደራሴዎች ም/ቤት (ሴኔት) ከጸደቀ በዓለም የመጀመሪያው ይሆናል።
የተወካዮች ም/ቤቱ በ102 ድጋፍ እና 13 ተቃውሞ ድምጽ አጽድቆታል።
በሃገሪቱ የሚገኙ ዋና ፓርቲዎች የደገፉት ሕግ ፦
➡️ ቲክቶክ፣
➡️ ፌስቡክ፣
➡️ ስናፕቻት፣
➡️ ሬዲት፣
➡️ X እና ኢንስታግራም የመሰሉ መድረኮች አዳጊዎች ተጠቃሚ እንዳይሆኑ የማይከላከሉ ከሆነ እስከ 33 ሚሊዮን ዶላር ቅጣት ይጠብቃቸዋል።
ሕጉ በዚህ ሳምንት በሴኔቱም የሚጸድቅ ከሆነ፣ የማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎቹ የዕድሜ ገደቡን ተፈጻሚ የሚያደርጉበትን መላ ለመዘየድ አንድ ዓመት ይሰጣቸዋል።
ከአንድ ዓመት ጊዜ በኋላ ግን ቅጣቱ ተፈጻሚ ይሆናል።
የሃገሪቱ ዋና ዋና ፓርቲዎች ሕጉን በመደገፋቸው፣ በእንደራሴዎች ምክር ቤት ሊጸድቅ እንደሚችል ይጠበቃል ሲል ቪኦኤ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
የአውስትራሊያ የተወካዮች ም/ቤት ከ16 ዓመት በታች ያሉ አዳጊዎች ማኅበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ የሚያግድ ሕግ አጸደቀ።
ሕጉ በሃገሪቱ የእንደራሴዎች ም/ቤት (ሴኔት) ከጸደቀ በዓለም የመጀመሪያው ይሆናል።
የተወካዮች ም/ቤቱ በ102 ድጋፍ እና 13 ተቃውሞ ድምጽ አጽድቆታል።
በሃገሪቱ የሚገኙ ዋና ፓርቲዎች የደገፉት ሕግ ፦
➡️ ቲክቶክ፣
➡️ ፌስቡክ፣
➡️ ስናፕቻት፣
➡️ ሬዲት፣
➡️ X እና ኢንስታግራም የመሰሉ መድረኮች አዳጊዎች ተጠቃሚ እንዳይሆኑ የማይከላከሉ ከሆነ እስከ 33 ሚሊዮን ዶላር ቅጣት ይጠብቃቸዋል።
ሕጉ በዚህ ሳምንት በሴኔቱም የሚጸድቅ ከሆነ፣ የማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎቹ የዕድሜ ገደቡን ተፈጻሚ የሚያደርጉበትን መላ ለመዘየድ አንድ ዓመት ይሰጣቸዋል።
ከአንድ ዓመት ጊዜ በኋላ ግን ቅጣቱ ተፈጻሚ ይሆናል።
የሃገሪቱ ዋና ዋና ፓርቲዎች ሕጉን በመደገፋቸው፣ በእንደራሴዎች ምክር ቤት ሊጸድቅ እንደሚችል ይጠበቃል ሲል ቪኦኤ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA


Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92417