TIKVAH-ETHIOPIA
#Update " ግለሰቦቹ ከአንዳንዶቹ ነጋዴዎች ባዘጋጁት ተሽከርካሪ እቃዎችን ጭነው ሄደዋል " - ቢሮው ሰኞ ዕለት በመርካቶ ያሉ ነጋዴዎች " ከአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ነው የመጣነው " ያሉ ሰዎች ያለ ደረሰኝ ለምን ሸጣችሁ በሚል እቃችንን ወርሰውብናል ብለዋል። በዚህና ተያያዥ ምክንያቶች በእለቱ በመርካቶ ያሉ በርከት ያሉ ሱቆች ዝግ ሆነው ውለዋል፡፡ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ፥ የተባለው ችግር…
" የቢሮ ሰራተኛ መሆናቸውን መታወቂያና መለያ ባጅ ጠይቋቸው " - ገቢዎች ቢሮ
ዛሬ የገቢዎች ቢሮ መርካቶ ሸራ ተራ አካባቢ " በገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ " ስም ሲያጭበረብር ነበረ የተባለ ግለሰብ በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋሉን ገልጿል።
ቢሮው ከአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን ጋር አካሄድኩት ባለው ክትትል ነው ግለሰቡ የተያዘው።
በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪ ግለሰብ በመርካቶ ገበያ በአንድ ግለሰብ ሱቅ ውስጥ በመግባት የዕቃዎች ደረሰኝ ሲጠይቅና ሲያጭበረብር በደረሰ ጥቆማ መሠረት ለማምለጥ ሲሞክር በፖሊስ መያዙን ቢሮው አስረድቷል።
ቢሮው " የንግዱ ማህበረሰብ ማንኛውም በግል ወይም በቡድን የሚንቀሳቀሱ አጭበርባሪዎች ወደ ንግድ ስፍራቸው ሲመጡ የቢሮ ሰራተኛ መሆናቸውን መታወቂያና መለያ ባጅ በመጠየቅ ሊያረጋግጥ ይገባል " ብሏል።
ከዚህ በተጨማሪ አጠራጣሪ ድርጊቶች ሲያጋጥሙት በነፃ የስልክ መስመር 7075 በመጠቀም እንዲጠቁም ጥሪ አቅርቧል።
በተለይ መርካቶ ገበያ የሚሰሩ ዜጎች " ከገቢዎች ነው የመጣነው " በሚሉ አካላት በሆነው ባልሆነው ገንዘብ እንደሚጠየቁ ፤ " ያለ ደረሰኝ ስትሸጡ ነበር " በማለትም የገንዘብ ድርድር አድርገው ከነጋዴዎች ገንዘብ የሚቀበሉ ሰራተኞች እንዳሉ ይናገራሉ።
በአንዳንድ ሰራተኞች ምክንያት ስራ መስራት እንዳልተቻለና ከነጋዴው ገንዘብ የሚቀበሉትም የተለያዩ ምክንያቶችን በመፍጠር መሆኑንም አስረድተዋል።
በዚህም በቸርቻሪው ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ እንደሚደርስ በማመልከት ቢሮው መጀመሪያ የራሱን ሰራተኞች እንዲጠራ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠቱት ቃል ጠይቀዋል።
#AddisAbaba #Merkato
@tikvahethiopia
ዛሬ የገቢዎች ቢሮ መርካቶ ሸራ ተራ አካባቢ " በገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ " ስም ሲያጭበረብር ነበረ የተባለ ግለሰብ በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋሉን ገልጿል።
ቢሮው ከአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን ጋር አካሄድኩት ባለው ክትትል ነው ግለሰቡ የተያዘው።
በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪ ግለሰብ በመርካቶ ገበያ በአንድ ግለሰብ ሱቅ ውስጥ በመግባት የዕቃዎች ደረሰኝ ሲጠይቅና ሲያጭበረብር በደረሰ ጥቆማ መሠረት ለማምለጥ ሲሞክር በፖሊስ መያዙን ቢሮው አስረድቷል።
ቢሮው " የንግዱ ማህበረሰብ ማንኛውም በግል ወይም በቡድን የሚንቀሳቀሱ አጭበርባሪዎች ወደ ንግድ ስፍራቸው ሲመጡ የቢሮ ሰራተኛ መሆናቸውን መታወቂያና መለያ ባጅ በመጠየቅ ሊያረጋግጥ ይገባል " ብሏል።
ከዚህ በተጨማሪ አጠራጣሪ ድርጊቶች ሲያጋጥሙት በነፃ የስልክ መስመር 7075 በመጠቀም እንዲጠቁም ጥሪ አቅርቧል።
በተለይ መርካቶ ገበያ የሚሰሩ ዜጎች " ከገቢዎች ነው የመጣነው " በሚሉ አካላት በሆነው ባልሆነው ገንዘብ እንደሚጠየቁ ፤ " ያለ ደረሰኝ ስትሸጡ ነበር " በማለትም የገንዘብ ድርድር አድርገው ከነጋዴዎች ገንዘብ የሚቀበሉ ሰራተኞች እንዳሉ ይናገራሉ።
በአንዳንድ ሰራተኞች ምክንያት ስራ መስራት እንዳልተቻለና ከነጋዴው ገንዘብ የሚቀበሉትም የተለያዩ ምክንያቶችን በመፍጠር መሆኑንም አስረድተዋል።
በዚህም በቸርቻሪው ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ እንደሚደርስ በማመልከት ቢሮው መጀመሪያ የራሱን ሰራተኞች እንዲጠራ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠቱት ቃል ጠይቀዋል።
#AddisAbaba #Merkato
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/92093
Create:
Last Update:
Last Update:
" የቢሮ ሰራተኛ መሆናቸውን መታወቂያና መለያ ባጅ ጠይቋቸው " - ገቢዎች ቢሮ
ዛሬ የገቢዎች ቢሮ መርካቶ ሸራ ተራ አካባቢ " በገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ " ስም ሲያጭበረብር ነበረ የተባለ ግለሰብ በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋሉን ገልጿል።
ቢሮው ከአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን ጋር አካሄድኩት ባለው ክትትል ነው ግለሰቡ የተያዘው።
በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪ ግለሰብ በመርካቶ ገበያ በአንድ ግለሰብ ሱቅ ውስጥ በመግባት የዕቃዎች ደረሰኝ ሲጠይቅና ሲያጭበረብር በደረሰ ጥቆማ መሠረት ለማምለጥ ሲሞክር በፖሊስ መያዙን ቢሮው አስረድቷል።
ቢሮው " የንግዱ ማህበረሰብ ማንኛውም በግል ወይም በቡድን የሚንቀሳቀሱ አጭበርባሪዎች ወደ ንግድ ስፍራቸው ሲመጡ የቢሮ ሰራተኛ መሆናቸውን መታወቂያና መለያ ባጅ በመጠየቅ ሊያረጋግጥ ይገባል " ብሏል።
ከዚህ በተጨማሪ አጠራጣሪ ድርጊቶች ሲያጋጥሙት በነፃ የስልክ መስመር 7075 በመጠቀም እንዲጠቁም ጥሪ አቅርቧል።
በተለይ መርካቶ ገበያ የሚሰሩ ዜጎች " ከገቢዎች ነው የመጣነው " በሚሉ አካላት በሆነው ባልሆነው ገንዘብ እንደሚጠየቁ ፤ " ያለ ደረሰኝ ስትሸጡ ነበር " በማለትም የገንዘብ ድርድር አድርገው ከነጋዴዎች ገንዘብ የሚቀበሉ ሰራተኞች እንዳሉ ይናገራሉ።
በአንዳንድ ሰራተኞች ምክንያት ስራ መስራት እንዳልተቻለና ከነጋዴው ገንዘብ የሚቀበሉትም የተለያዩ ምክንያቶችን በመፍጠር መሆኑንም አስረድተዋል።
በዚህም በቸርቻሪው ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ እንደሚደርስ በማመልከት ቢሮው መጀመሪያ የራሱን ሰራተኞች እንዲጠራ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠቱት ቃል ጠይቀዋል።
#AddisAbaba #Merkato
@tikvahethiopia
ዛሬ የገቢዎች ቢሮ መርካቶ ሸራ ተራ አካባቢ " በገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ " ስም ሲያጭበረብር ነበረ የተባለ ግለሰብ በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋሉን ገልጿል።
ቢሮው ከአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን ጋር አካሄድኩት ባለው ክትትል ነው ግለሰቡ የተያዘው።
በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪ ግለሰብ በመርካቶ ገበያ በአንድ ግለሰብ ሱቅ ውስጥ በመግባት የዕቃዎች ደረሰኝ ሲጠይቅና ሲያጭበረብር በደረሰ ጥቆማ መሠረት ለማምለጥ ሲሞክር በፖሊስ መያዙን ቢሮው አስረድቷል።
ቢሮው " የንግዱ ማህበረሰብ ማንኛውም በግል ወይም በቡድን የሚንቀሳቀሱ አጭበርባሪዎች ወደ ንግድ ስፍራቸው ሲመጡ የቢሮ ሰራተኛ መሆናቸውን መታወቂያና መለያ ባጅ በመጠየቅ ሊያረጋግጥ ይገባል " ብሏል።
ከዚህ በተጨማሪ አጠራጣሪ ድርጊቶች ሲያጋጥሙት በነፃ የስልክ መስመር 7075 በመጠቀም እንዲጠቁም ጥሪ አቅርቧል።
በተለይ መርካቶ ገበያ የሚሰሩ ዜጎች " ከገቢዎች ነው የመጣነው " በሚሉ አካላት በሆነው ባልሆነው ገንዘብ እንደሚጠየቁ ፤ " ያለ ደረሰኝ ስትሸጡ ነበር " በማለትም የገንዘብ ድርድር አድርገው ከነጋዴዎች ገንዘብ የሚቀበሉ ሰራተኞች እንዳሉ ይናገራሉ።
በአንዳንድ ሰራተኞች ምክንያት ስራ መስራት እንዳልተቻለና ከነጋዴው ገንዘብ የሚቀበሉትም የተለያዩ ምክንያቶችን በመፍጠር መሆኑንም አስረድተዋል።
በዚህም በቸርቻሪው ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ እንደሚደርስ በማመልከት ቢሮው መጀመሪያ የራሱን ሰራተኞች እንዲጠራ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠቱት ቃል ጠይቀዋል።
#AddisAbaba #Merkato
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92093