Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update " ግለሰቦቹ ከአንዳንዶቹ ነጋዴዎች ባዘጋጁት ተሽከርካሪ እቃዎችን ጭነው ሄደዋል " - ቢሮው ሰኞ ዕለት በመርካቶ ያሉ ነጋዴዎች " ከአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ነው የመጣነው " ያሉ ሰዎች ያለ ደረሰኝ ለምን ሸጣችሁ በሚል እቃችንን ወርሰውብናል ብለዋል። በዚህና ተያያዥ ምክንያቶች በእለቱ በመርካቶ ያሉ በርከት ያሉ ሱቆች ዝግ ሆነው ውለዋል፡፡ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ፥ የተባለው ችግር…
" የቢሮ ሰራተኛ መሆናቸውን መታወቂያና መለያ ባጅ ጠይቋቸው  " - ገቢዎች ቢሮ

ዛሬ የገቢዎች ቢሮ መርካቶ ሸራ ተራ አካባቢ " በገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ " ስም ሲያጭበረብር ነበረ የተባለ ግለሰብ በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋሉን ገልጿል።

ቢሮው ከአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን ጋር አካሄድኩት ባለው ክትትል ነው ግለሰቡ የተያዘው።

በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪ ግለሰብ በመርካቶ ገበያ በአንድ ግለሰብ ሱቅ ውስጥ በመግባት የዕቃዎች ደረሰኝ ሲጠይቅና ሲያጭበረብር በደረሰ ጥቆማ መሠረት ለማምለጥ ሲሞክር በፖሊስ መያዙን ቢሮው አስረድቷል።

ቢሮው " የንግዱ ማህበረሰብ ማንኛውም በግል ወይም በቡድን የሚንቀሳቀሱ አጭበርባሪዎች ወደ ንግድ ስፍራቸው ሲመጡ የቢሮ ሰራተኛ መሆናቸውን መታወቂያና መለያ ባጅ በመጠየቅ ሊያረጋግጥ ይገባል " ብሏል።

ከዚህ በተጨማሪ አጠራጣሪ ድርጊቶች ሲያጋጥሙት በነፃ የስልክ መስመር  7075 በመጠቀም እንዲጠቁም ጥሪ አቅርቧል።

በተለይ መርካቶ ገበያ የሚሰሩ ዜጎች " ከገቢዎች ነው የመጣነው " በሚሉ አካላት በሆነው ባልሆነው ገንዘብ እንደሚጠየቁ ፤ " ያለ ደረሰኝ ስትሸጡ ነበር " በማለትም የገንዘብ ድርድር አድርገው ከነጋዴዎች ገንዘብ የሚቀበሉ ሰራተኞች እንዳሉ ይናገራሉ።

በአንዳንድ ሰራተኞች ምክንያት ስራ መስራት እንዳልተቻለና ከነጋዴው ገንዘብ የሚቀበሉትም የተለያዩ ምክንያቶችን በመፍጠር መሆኑንም አስረድተዋል።

በዚህም በቸርቻሪው ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ እንደሚደርስ በማመልከት ቢሮው መጀመሪያ የራሱን ሰራተኞች እንዲጠራ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠቱት ቃል ጠይቀዋል።

#AddisAbaba #Merkato

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/92093
Create:
Last Update:

" የቢሮ ሰራተኛ መሆናቸውን መታወቂያና መለያ ባጅ ጠይቋቸው  " - ገቢዎች ቢሮ

ዛሬ የገቢዎች ቢሮ መርካቶ ሸራ ተራ አካባቢ " በገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ " ስም ሲያጭበረብር ነበረ የተባለ ግለሰብ በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋሉን ገልጿል።

ቢሮው ከአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን ጋር አካሄድኩት ባለው ክትትል ነው ግለሰቡ የተያዘው።

በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪ ግለሰብ በመርካቶ ገበያ በአንድ ግለሰብ ሱቅ ውስጥ በመግባት የዕቃዎች ደረሰኝ ሲጠይቅና ሲያጭበረብር በደረሰ ጥቆማ መሠረት ለማምለጥ ሲሞክር በፖሊስ መያዙን ቢሮው አስረድቷል።

ቢሮው " የንግዱ ማህበረሰብ ማንኛውም በግል ወይም በቡድን የሚንቀሳቀሱ አጭበርባሪዎች ወደ ንግድ ስፍራቸው ሲመጡ የቢሮ ሰራተኛ መሆናቸውን መታወቂያና መለያ ባጅ በመጠየቅ ሊያረጋግጥ ይገባል " ብሏል።

ከዚህ በተጨማሪ አጠራጣሪ ድርጊቶች ሲያጋጥሙት በነፃ የስልክ መስመር  7075 በመጠቀም እንዲጠቁም ጥሪ አቅርቧል።

በተለይ መርካቶ ገበያ የሚሰሩ ዜጎች " ከገቢዎች ነው የመጣነው " በሚሉ አካላት በሆነው ባልሆነው ገንዘብ እንደሚጠየቁ ፤ " ያለ ደረሰኝ ስትሸጡ ነበር " በማለትም የገንዘብ ድርድር አድርገው ከነጋዴዎች ገንዘብ የሚቀበሉ ሰራተኞች እንዳሉ ይናገራሉ።

በአንዳንድ ሰራተኞች ምክንያት ስራ መስራት እንዳልተቻለና ከነጋዴው ገንዘብ የሚቀበሉትም የተለያዩ ምክንያቶችን በመፍጠር መሆኑንም አስረድተዋል።

በዚህም በቸርቻሪው ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ እንደሚደርስ በማመልከት ቢሮው መጀመሪያ የራሱን ሰራተኞች እንዲጠራ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠቱት ቃል ጠይቀዋል።

#AddisAbaba #Merkato

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92093

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The S&P 500 slumped 1.8% on Monday and Tuesday, thanks to China Evergrande, the Chinese property company that looks like it is ready to default on its more-than $300 billion in debt. Cries of the next Lehman Brothers—or maybe the next Silverado?—echoed through the canyons of Wall Street as investors prepared for the worst.

Tata Power whose core business is to generate, transmit and distribute electricity has made no money to investors in the last one decade. That is a big blunder considering it is one of the largest power generation companies in the country. One of the reasons is the company's huge debt levels which stood at ₹43,559 crore at the end of March 2021 compared to the company’s market capitalisation of ₹44,447 crore.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA