Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#AddisAbaba " ያለደረሰኝ አትሽጡ አልን እንጂ እቃ እንወርሳለን ያለ አካል የለም " -የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ " በከተማዋ በርካታ ነጋዴዎች በግብር ከፋይነት ተመዝግበው ደረሰኝ የማይሰጡ በመሆናቸው እና ችግሩም በጣም እየሰፋ በመሆኑ ወጥነት ባለው መንገድ ህጉን እንዲያከብሩ እና ወደስርዓት እንዲገቡ ለማድረግ እየሰራው ነው " ሲል ገልጿል። ቢሮው የታክስ ኢንተለጀንስ…
#Update

" ግለሰቦቹ ከአንዳንዶቹ ነጋዴዎች ባዘጋጁት ተሽከርካሪ እቃዎችን ጭነው ሄደዋል " - ቢሮው

ሰኞ ዕለት በመርካቶ ያሉ ነጋዴዎች " ከአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ነው የመጣነው " ያሉ ሰዎች ያለ ደረሰኝ ለምን ሸጣችሁ በሚል እቃችንን ወርሰውብናል ብለዋል።

በዚህና ተያያዥ ምክንያቶች በእለቱ በመርካቶ ያሉ በርከት ያሉ ሱቆች ዝግ ሆነው ውለዋል፡፡

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ፥ የተባለው ችግር በመርካቶ እንደተፈጠረ አምኖ ነገር ግን የነጋዴዎችን እቃ ወርሰዋል የተባሉት ግለሰቦች ከገቢዎች ቢሮም ይሁን ከየትኛውም የመንግስት አካል ያልተወከሉ ህገ ወጦች ናቸው ሲል ማመልከቱን ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ዘግቧል።

የታክስ ኢንቴሌጀንስና ምርመራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ተስፋዬ ነጋሽ " እኛ ምንም አይነት ንብረት የመውረስ መብት የለንም መወረስ ካለበትም ይህንን የሚሰራው የጉምሩክ ኮሚሽን ነው " ብለዋል፡፡

" ግለሰቦቹ ከአንዳንዶቹ ነጋዴዎች ባዘጋጁት ተሽከርካሪ እቃዎችን ጭነው ሄደዋል፤ ከአንዳንዶቹ ነጋዴዎች ደግሞ ገንዘብ ተቀብለው ተሰውረዋል " ሲሉ ገልጸዋል።

ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ነጋዴዎቹ ለፀጥታ አካላት መረጃዎችን በመስጠት ተባባሪ እንዲሆኑ ጠይቀዋል፡፡

በማህበራዊ ሚዲያ ላይ " መንግስት ከመርካቶ ገበያ የነጋዴዎችን እቃ መውረስ ጀመረ " ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ግን ከእውነት የራቀ ነው ሲሉ ገልጸዋል።

ውዥምብሩ የተፈጠረው በዚህ ምክንያት መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ ከዚህ ቀደም ይሰራ እንደነበረው ያለ ደረሰኝ ግብይት እንዳይፈፀም ለማድረግ ያለመ የቁጥጥር ስራ እነደሆነ ኃላፊው ጠቁመዋል።

ከህዳር 1 2017 ዓ.ም ጀምሮ በዘመቻ መልክ ነው እየተሰራ ያለው።

ከዚህም በተጨማሪ ቢሮው በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የመርካቶን የንግድ እንቅስቃሴ የሚቆጣጠሩ ባለሙያዎች " ያለ እጅ መንሻ " የማይሰሩ መሆኑን አረጋግጫለሁ ብሎ ሁሉንም የመርካቶ ተቆጣጣሪዎችን በማንሳት በአዲስ መተካቱንም ተናግሯል።

ያለ ደረሰኝ ሲገበያይ የተገኘን ማንኛውም ሰው 100 ሺህ ብር እንደሚቀጣም አሳውቋል።

ቢሮው መርካቶን ጨምሮ በሁሉም የከተማዋ አካባቢዎች ያሉ አምራቾች፣ አስመጪዎችና ቸርቻሪዎች የትኛውንም ግብይት በደረሰኝ እንዲፈፅሙ ይገደዳሉ ማለቱን ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ገልጿል።

ነጋዴዎች ምን ይላሉ ?

በመርካቶ ያለው ችግር ውስብስብ ያለና ከላይ ጀምሮ መጥራት ያለበት ነው።

በተለይ ደግሞ የገቢዎች ተቆጣጣሪ የሚባሉት ያለ ገንዘብ ያለ ሙስና አይሰሩም።

ሆን ብለውም የማስጨነቅ ስራ በመስራት ከነጋዴው ገንዘብ የመቀበልን ተግባራ ስራቸው ያደረጉ እንዳሉ ይገልጻሉ።

ያለ ደረሰኝ ግብይት ተደረገ ተብሎም የገንዘብ ድርድር የሚያደርጉ ተቆጣጣሪዎችም አሉ።

ደረሰኝን በተመለከተ ቸርቻሪው ላይ ጣትን ከመቀሰር ከላይ ጀምሮ ያለውን ነገር ማጥራት እንደሚገባ ነጋዴዎች ጠቁመዋል።

#AddisAbaba #Merkato

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/92092
Create:
Last Update:

#Update

" ግለሰቦቹ ከአንዳንዶቹ ነጋዴዎች ባዘጋጁት ተሽከርካሪ እቃዎችን ጭነው ሄደዋል " - ቢሮው

ሰኞ ዕለት በመርካቶ ያሉ ነጋዴዎች " ከአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ነው የመጣነው " ያሉ ሰዎች ያለ ደረሰኝ ለምን ሸጣችሁ በሚል እቃችንን ወርሰውብናል ብለዋል።

በዚህና ተያያዥ ምክንያቶች በእለቱ በመርካቶ ያሉ በርከት ያሉ ሱቆች ዝግ ሆነው ውለዋል፡፡

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ፥ የተባለው ችግር በመርካቶ እንደተፈጠረ አምኖ ነገር ግን የነጋዴዎችን እቃ ወርሰዋል የተባሉት ግለሰቦች ከገቢዎች ቢሮም ይሁን ከየትኛውም የመንግስት አካል ያልተወከሉ ህገ ወጦች ናቸው ሲል ማመልከቱን ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ዘግቧል።

የታክስ ኢንቴሌጀንስና ምርመራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ተስፋዬ ነጋሽ " እኛ ምንም አይነት ንብረት የመውረስ መብት የለንም መወረስ ካለበትም ይህንን የሚሰራው የጉምሩክ ኮሚሽን ነው " ብለዋል፡፡

" ግለሰቦቹ ከአንዳንዶቹ ነጋዴዎች ባዘጋጁት ተሽከርካሪ እቃዎችን ጭነው ሄደዋል፤ ከአንዳንዶቹ ነጋዴዎች ደግሞ ገንዘብ ተቀብለው ተሰውረዋል " ሲሉ ገልጸዋል።

ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ነጋዴዎቹ ለፀጥታ አካላት መረጃዎችን በመስጠት ተባባሪ እንዲሆኑ ጠይቀዋል፡፡

በማህበራዊ ሚዲያ ላይ " መንግስት ከመርካቶ ገበያ የነጋዴዎችን እቃ መውረስ ጀመረ " ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ግን ከእውነት የራቀ ነው ሲሉ ገልጸዋል።

ውዥምብሩ የተፈጠረው በዚህ ምክንያት መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ ከዚህ ቀደም ይሰራ እንደነበረው ያለ ደረሰኝ ግብይት እንዳይፈፀም ለማድረግ ያለመ የቁጥጥር ስራ እነደሆነ ኃላፊው ጠቁመዋል።

ከህዳር 1 2017 ዓ.ም ጀምሮ በዘመቻ መልክ ነው እየተሰራ ያለው።

ከዚህም በተጨማሪ ቢሮው በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የመርካቶን የንግድ እንቅስቃሴ የሚቆጣጠሩ ባለሙያዎች " ያለ እጅ መንሻ " የማይሰሩ መሆኑን አረጋግጫለሁ ብሎ ሁሉንም የመርካቶ ተቆጣጣሪዎችን በማንሳት በአዲስ መተካቱንም ተናግሯል።

ያለ ደረሰኝ ሲገበያይ የተገኘን ማንኛውም ሰው 100 ሺህ ብር እንደሚቀጣም አሳውቋል።

ቢሮው መርካቶን ጨምሮ በሁሉም የከተማዋ አካባቢዎች ያሉ አምራቾች፣ አስመጪዎችና ቸርቻሪዎች የትኛውንም ግብይት በደረሰኝ እንዲፈፅሙ ይገደዳሉ ማለቱን ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ገልጿል።

ነጋዴዎች ምን ይላሉ ?

በመርካቶ ያለው ችግር ውስብስብ ያለና ከላይ ጀምሮ መጥራት ያለበት ነው።

በተለይ ደግሞ የገቢዎች ተቆጣጣሪ የሚባሉት ያለ ገንዘብ ያለ ሙስና አይሰሩም።

ሆን ብለውም የማስጨነቅ ስራ በመስራት ከነጋዴው ገንዘብ የመቀበልን ተግባራ ስራቸው ያደረጉ እንዳሉ ይገልጻሉ።

ያለ ደረሰኝ ግብይት ተደረገ ተብሎም የገንዘብ ድርድር የሚያደርጉ ተቆጣጣሪዎችም አሉ።

ደረሰኝን በተመለከተ ቸርቻሪው ላይ ጣትን ከመቀሰር ከላይ ጀምሮ ያለውን ነገር ማጥራት እንደሚገባ ነጋዴዎች ጠቁመዋል።

#AddisAbaba #Merkato

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92092

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How To Find Channels On Telegram?

There are multiple ways you can search for Telegram channels. One of the methods is really logical and you should all know it by now. We’re talking about using Telegram’s native search option. Make sure to download Telegram from the official website or update it to the latest version, using this link. Once you’ve installed Telegram, you can simply open the app and use the search bar. Tap on the magnifier icon and search for a channel that might interest you (e.g. Marvel comics). Even though this is the easiest method for searching Telegram channels, it isn’t the best one. This method is limited because it shows you only a couple of results per search.

Should You Buy Bitcoin?

In general, many financial experts support their clients’ desire to buy cryptocurrency, but they don’t recommend it unless clients express interest. “The biggest concern for us is if someone wants to invest in crypto and the investment they choose doesn’t do well, and then all of a sudden they can’t send their kids to college,” says Ian Harvey, a certified financial planner (CFP) in New York City. “Then it wasn’t worth the risk.” The speculative nature of cryptocurrency leads some planners to recommend it for clients’ “side” investments. “Some call it a Vegas account,” says Scott Hammel, a CFP in Dallas. “Let’s keep this away from our real long-term perspective, make sure it doesn’t become too large a portion of your portfolio.” In a very real sense, Bitcoin is like a single stock, and advisors wouldn’t recommend putting a sizable part of your portfolio into any one company. At most, planners suggest putting no more than 1% to 10% into Bitcoin if you’re passionate about it. “If it was one stock, you would never allocate any significant portion of your portfolio to it,” Hammel says.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA