ፎቶ ፦ በራስ ገዟ ሶማሌላድ ዛሬ ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ እየተካሄደ ነው።
ህዝቡ ከጥዋት አንስቶ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምጹን እየሰጠ ይገኛል።
በምርጫው የአሁን ፕሬዜዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ ከአብዲራህማን ኢሮ እንዲሁም ከፋይሰል አሊ ዋርቤ ጋር ይፎካከራሉ።
ሶማሌላንድ ከሶማሊያ ተገንጥላ እራሷን እንደ ነጻ ሀገር የምትቆጥር ናት። ላለፉት በርካታ አመታት ከሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት ጋር ምንም ግንኙነት የላትም።
የራሷን መሪ / ፕሬዜዳንቶችን በሰላማዊ መንገድ ስትመርጥ ኖራለች።
@tikvahethiopia
ህዝቡ ከጥዋት አንስቶ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምጹን እየሰጠ ይገኛል።
በምርጫው የአሁን ፕሬዜዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ ከአብዲራህማን ኢሮ እንዲሁም ከፋይሰል አሊ ዋርቤ ጋር ይፎካከራሉ።
ሶማሌላንድ ከሶማሊያ ተገንጥላ እራሷን እንደ ነጻ ሀገር የምትቆጥር ናት። ላለፉት በርካታ አመታት ከሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት ጋር ምንም ግንኙነት የላትም።
የራሷን መሪ / ፕሬዜዳንቶችን በሰላማዊ መንገድ ስትመርጥ ኖራለች።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/92090
Create:
Last Update:
Last Update:
ፎቶ ፦ በራስ ገዟ ሶማሌላድ ዛሬ ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ እየተካሄደ ነው።
ህዝቡ ከጥዋት አንስቶ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምጹን እየሰጠ ይገኛል።
በምርጫው የአሁን ፕሬዜዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ ከአብዲራህማን ኢሮ እንዲሁም ከፋይሰል አሊ ዋርቤ ጋር ይፎካከራሉ።
ሶማሌላንድ ከሶማሊያ ተገንጥላ እራሷን እንደ ነጻ ሀገር የምትቆጥር ናት። ላለፉት በርካታ አመታት ከሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት ጋር ምንም ግንኙነት የላትም።
የራሷን መሪ / ፕሬዜዳንቶችን በሰላማዊ መንገድ ስትመርጥ ኖራለች።
@tikvahethiopia
ህዝቡ ከጥዋት አንስቶ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምጹን እየሰጠ ይገኛል።
በምርጫው የአሁን ፕሬዜዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ ከአብዲራህማን ኢሮ እንዲሁም ከፋይሰል አሊ ዋርቤ ጋር ይፎካከራሉ።
ሶማሌላንድ ከሶማሊያ ተገንጥላ እራሷን እንደ ነጻ ሀገር የምትቆጥር ናት። ላለፉት በርካታ አመታት ከሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት ጋር ምንም ግንኙነት የላትም።
የራሷን መሪ / ፕሬዜዳንቶችን በሰላማዊ መንገድ ስትመርጥ ኖራለች።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92090