TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" ከሳቸው የተሻለ ሰው አይገኝም " - ትራምፕ
ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ በአሜሪካ የሚገኙ ህጋዊ ሰነድ የሌላቸውን በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ስደተኞችን እንደሚያባርሩ የገቡትን ቃል የሚያስፈጽሙላቸውን ቶም ሆማን የተባሉ ባለስልጣን ሾመዋል።
የአሜሪካ ድንበር ቁጥጥር ዋና ባለስልጣን " ቦርደር ዛር " ሆነው የተሾሙት በአንድ ወቅት የሀገሪቱ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ጉዳይ ዋና መሥሪያ ቤት ተጠባባቂ ዳይሬክተራቸው ነበሩ።
ትራምፕ " ለድንበሮቻችን ጥበቃ እና ቁጥጥር ከሳቸው የተሻለ ሰው አይገኝም " ብለዋል።
ከዚህ በተጨማሪ በስደተኞች ጉዳይ አክራሪ አቋም ያላቸውን ስቲቭን ሚለር የተባሉ ግለሰብን የጽህፈት ቤታቸው የፖሊሲ ጉዳዮች ምክትል ኅላፊ አድርገው እንደሚሾሟቸው ቪኦኤ ዘግቧል።
ትራምፕ ስራ ሲጀምሩ የመጀመሪያ ተግባራቸው ሀገሪቱ ውስጥ ይገኛሉ ያሏቸውን እጅግ በጣም በርካታ ሰነድ የሌላቸው ስደተኞች ከሀገር ማባረር እንደሆነ ተነግሯል።
@tikvahethiopia
ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ በአሜሪካ የሚገኙ ህጋዊ ሰነድ የሌላቸውን በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ስደተኞችን እንደሚያባርሩ የገቡትን ቃል የሚያስፈጽሙላቸውን ቶም ሆማን የተባሉ ባለስልጣን ሾመዋል።
የአሜሪካ ድንበር ቁጥጥር ዋና ባለስልጣን " ቦርደር ዛር " ሆነው የተሾሙት በአንድ ወቅት የሀገሪቱ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ጉዳይ ዋና መሥሪያ ቤት ተጠባባቂ ዳይሬክተራቸው ነበሩ።
ትራምፕ " ለድንበሮቻችን ጥበቃ እና ቁጥጥር ከሳቸው የተሻለ ሰው አይገኝም " ብለዋል።
ከዚህ በተጨማሪ በስደተኞች ጉዳይ አክራሪ አቋም ያላቸውን ስቲቭን ሚለር የተባሉ ግለሰብን የጽህፈት ቤታቸው የፖሊሲ ጉዳዮች ምክትል ኅላፊ አድርገው እንደሚሾሟቸው ቪኦኤ ዘግቧል።
ትራምፕ ስራ ሲጀምሩ የመጀመሪያ ተግባራቸው ሀገሪቱ ውስጥ ይገኛሉ ያሏቸውን እጅግ በጣም በርካታ ሰነድ የሌላቸው ስደተኞች ከሀገር ማባረር እንደሆነ ተነግሯል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/92079
Create:
Last Update:
Last Update:
" ከሳቸው የተሻለ ሰው አይገኝም " - ትራምፕ
ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ በአሜሪካ የሚገኙ ህጋዊ ሰነድ የሌላቸውን በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ስደተኞችን እንደሚያባርሩ የገቡትን ቃል የሚያስፈጽሙላቸውን ቶም ሆማን የተባሉ ባለስልጣን ሾመዋል።
የአሜሪካ ድንበር ቁጥጥር ዋና ባለስልጣን " ቦርደር ዛር " ሆነው የተሾሙት በአንድ ወቅት የሀገሪቱ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ጉዳይ ዋና መሥሪያ ቤት ተጠባባቂ ዳይሬክተራቸው ነበሩ።
ትራምፕ " ለድንበሮቻችን ጥበቃ እና ቁጥጥር ከሳቸው የተሻለ ሰው አይገኝም " ብለዋል።
ከዚህ በተጨማሪ በስደተኞች ጉዳይ አክራሪ አቋም ያላቸውን ስቲቭን ሚለር የተባሉ ግለሰብን የጽህፈት ቤታቸው የፖሊሲ ጉዳዮች ምክትል ኅላፊ አድርገው እንደሚሾሟቸው ቪኦኤ ዘግቧል።
ትራምፕ ስራ ሲጀምሩ የመጀመሪያ ተግባራቸው ሀገሪቱ ውስጥ ይገኛሉ ያሏቸውን እጅግ በጣም በርካታ ሰነድ የሌላቸው ስደተኞች ከሀገር ማባረር እንደሆነ ተነግሯል።
@tikvahethiopia
ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ በአሜሪካ የሚገኙ ህጋዊ ሰነድ የሌላቸውን በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ስደተኞችን እንደሚያባርሩ የገቡትን ቃል የሚያስፈጽሙላቸውን ቶም ሆማን የተባሉ ባለስልጣን ሾመዋል።
የአሜሪካ ድንበር ቁጥጥር ዋና ባለስልጣን " ቦርደር ዛር " ሆነው የተሾሙት በአንድ ወቅት የሀገሪቱ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ጉዳይ ዋና መሥሪያ ቤት ተጠባባቂ ዳይሬክተራቸው ነበሩ።
ትራምፕ " ለድንበሮቻችን ጥበቃ እና ቁጥጥር ከሳቸው የተሻለ ሰው አይገኝም " ብለዋል።
ከዚህ በተጨማሪ በስደተኞች ጉዳይ አክራሪ አቋም ያላቸውን ስቲቭን ሚለር የተባሉ ግለሰብን የጽህፈት ቤታቸው የፖሊሲ ጉዳዮች ምክትል ኅላፊ አድርገው እንደሚሾሟቸው ቪኦኤ ዘግቧል።
ትራምፕ ስራ ሲጀምሩ የመጀመሪያ ተግባራቸው ሀገሪቱ ውስጥ ይገኛሉ ያሏቸውን እጅግ በጣም በርካታ ሰነድ የሌላቸው ስደተኞች ከሀገር ማባረር እንደሆነ ተነግሯል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92079