#ዓለምአቀፍ
የሄይቲው ጠቅላይ ሚኒስትር በ6 ወራቸው ከስልጣናቸው ተባበሩ።
የሄይቲ ጠ/ሚ ጌሪ ኮኒል በ6 ወራቸው ከሥልጣን መባረራቸውን ሀገሪቱን የሚያስተዳድረው ም/ቤት አስታውቋል።
የምክር ቤቱ ዘጠኝ አባላት የፈረሙት ትዕዛዝ እንደሚያሳየው ከሥልጣን በተባረሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ምትክ ነጋዴ የሆኑትና የቀድሞ የሄይቲ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል የነበሩት አሊክስ ዲዲዬን ሾሟል።
የቀድሞው የተባበሩት መንግሥታት ባልደረባ የነበሩት ኮኒል ወደ ሥልጣን የመጡት ሀገሪቱን ከታጠቁ ወሮበሎች እንዲታደጉ ነበር።
ሰውዬው በሄይቲ ምርጫ እስኪደረግ ድረስ ሥልጣን ላይ ይቆያሉ ተብሎ ቢጠበቅም በግማሽ ዓመት ከመንበራቸው ተባረዋል።
ሄይቲ ከአውሮፓውያኑ 2016 በኋላ ምርጫ አካሂዳ አታውቅም።
ሄይቲ በአሁኑ ወቅት ፕሬዝደንትም ሆነ ፓርላማ የላትም።
በሀገሪቱ ሕገ-መንግሥት መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ከሥልጣን ማንሳት የሚችለው የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ብቻ ነው።
ኮኒል ሥልጣን የያዙት ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር መጨረሻ ነበር።
እንደ ተመድ መረጃ ፤ በሄይቲ ካለፈው ጥር ጀምሮ በወሮበሎች አመፅ ምክንያት 3600 ሰዎች ሲገደሉ ግማሽ ሚሊዮን የሚሆኑት መኖሪያቸውን ጥለው ተሰደዋል።
በታጠቁ ወሮበሎች እየታመሰች ያለችው ሄይቲ በዓለማችን እጅግ ደሀ ከሚባሉ ሀገራት መካከል አንዷ ስትሆን እንደ ተመድ መረጃ ሁለት ሚሊዮን ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ከሀገሪቱ ሕዝብ ግማሽ ያክሉ በቂ ምግብ የለውም።
መረጃው የቢቢሲ ነው።
@tikvahethiopia
የሄይቲው ጠቅላይ ሚኒስትር በ6 ወራቸው ከስልጣናቸው ተባበሩ።
የሄይቲ ጠ/ሚ ጌሪ ኮኒል በ6 ወራቸው ከሥልጣን መባረራቸውን ሀገሪቱን የሚያስተዳድረው ም/ቤት አስታውቋል።
የምክር ቤቱ ዘጠኝ አባላት የፈረሙት ትዕዛዝ እንደሚያሳየው ከሥልጣን በተባረሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ምትክ ነጋዴ የሆኑትና የቀድሞ የሄይቲ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል የነበሩት አሊክስ ዲዲዬን ሾሟል።
የቀድሞው የተባበሩት መንግሥታት ባልደረባ የነበሩት ኮኒል ወደ ሥልጣን የመጡት ሀገሪቱን ከታጠቁ ወሮበሎች እንዲታደጉ ነበር።
ሰውዬው በሄይቲ ምርጫ እስኪደረግ ድረስ ሥልጣን ላይ ይቆያሉ ተብሎ ቢጠበቅም በግማሽ ዓመት ከመንበራቸው ተባረዋል።
ሄይቲ ከአውሮፓውያኑ 2016 በኋላ ምርጫ አካሂዳ አታውቅም።
ሄይቲ በአሁኑ ወቅት ፕሬዝደንትም ሆነ ፓርላማ የላትም።
በሀገሪቱ ሕገ-መንግሥት መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ከሥልጣን ማንሳት የሚችለው የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ብቻ ነው።
ኮኒል ሥልጣን የያዙት ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር መጨረሻ ነበር።
እንደ ተመድ መረጃ ፤ በሄይቲ ካለፈው ጥር ጀምሮ በወሮበሎች አመፅ ምክንያት 3600 ሰዎች ሲገደሉ ግማሽ ሚሊዮን የሚሆኑት መኖሪያቸውን ጥለው ተሰደዋል።
በታጠቁ ወሮበሎች እየታመሰች ያለችው ሄይቲ በዓለማችን እጅግ ደሀ ከሚባሉ ሀገራት መካከል አንዷ ስትሆን እንደ ተመድ መረጃ ሁለት ሚሊዮን ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ከሀገሪቱ ሕዝብ ግማሽ ያክሉ በቂ ምግብ የለውም።
መረጃው የቢቢሲ ነው።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/92056
Create:
Last Update:
Last Update:
#ዓለምአቀፍ
የሄይቲው ጠቅላይ ሚኒስትር በ6 ወራቸው ከስልጣናቸው ተባበሩ።
የሄይቲ ጠ/ሚ ጌሪ ኮኒል በ6 ወራቸው ከሥልጣን መባረራቸውን ሀገሪቱን የሚያስተዳድረው ም/ቤት አስታውቋል።
የምክር ቤቱ ዘጠኝ አባላት የፈረሙት ትዕዛዝ እንደሚያሳየው ከሥልጣን በተባረሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ምትክ ነጋዴ የሆኑትና የቀድሞ የሄይቲ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል የነበሩት አሊክስ ዲዲዬን ሾሟል።
የቀድሞው የተባበሩት መንግሥታት ባልደረባ የነበሩት ኮኒል ወደ ሥልጣን የመጡት ሀገሪቱን ከታጠቁ ወሮበሎች እንዲታደጉ ነበር።
ሰውዬው በሄይቲ ምርጫ እስኪደረግ ድረስ ሥልጣን ላይ ይቆያሉ ተብሎ ቢጠበቅም በግማሽ ዓመት ከመንበራቸው ተባረዋል።
ሄይቲ ከአውሮፓውያኑ 2016 በኋላ ምርጫ አካሂዳ አታውቅም።
ሄይቲ በአሁኑ ወቅት ፕሬዝደንትም ሆነ ፓርላማ የላትም።
በሀገሪቱ ሕገ-መንግሥት መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ከሥልጣን ማንሳት የሚችለው የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ብቻ ነው።
ኮኒል ሥልጣን የያዙት ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር መጨረሻ ነበር።
እንደ ተመድ መረጃ ፤ በሄይቲ ካለፈው ጥር ጀምሮ በወሮበሎች አመፅ ምክንያት 3600 ሰዎች ሲገደሉ ግማሽ ሚሊዮን የሚሆኑት መኖሪያቸውን ጥለው ተሰደዋል።
በታጠቁ ወሮበሎች እየታመሰች ያለችው ሄይቲ በዓለማችን እጅግ ደሀ ከሚባሉ ሀገራት መካከል አንዷ ስትሆን እንደ ተመድ መረጃ ሁለት ሚሊዮን ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ከሀገሪቱ ሕዝብ ግማሽ ያክሉ በቂ ምግብ የለውም።
መረጃው የቢቢሲ ነው።
@tikvahethiopia
የሄይቲው ጠቅላይ ሚኒስትር በ6 ወራቸው ከስልጣናቸው ተባበሩ።
የሄይቲ ጠ/ሚ ጌሪ ኮኒል በ6 ወራቸው ከሥልጣን መባረራቸውን ሀገሪቱን የሚያስተዳድረው ም/ቤት አስታውቋል።
የምክር ቤቱ ዘጠኝ አባላት የፈረሙት ትዕዛዝ እንደሚያሳየው ከሥልጣን በተባረሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ምትክ ነጋዴ የሆኑትና የቀድሞ የሄይቲ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል የነበሩት አሊክስ ዲዲዬን ሾሟል።
የቀድሞው የተባበሩት መንግሥታት ባልደረባ የነበሩት ኮኒል ወደ ሥልጣን የመጡት ሀገሪቱን ከታጠቁ ወሮበሎች እንዲታደጉ ነበር።
ሰውዬው በሄይቲ ምርጫ እስኪደረግ ድረስ ሥልጣን ላይ ይቆያሉ ተብሎ ቢጠበቅም በግማሽ ዓመት ከመንበራቸው ተባረዋል።
ሄይቲ ከአውሮፓውያኑ 2016 በኋላ ምርጫ አካሂዳ አታውቅም።
ሄይቲ በአሁኑ ወቅት ፕሬዝደንትም ሆነ ፓርላማ የላትም።
በሀገሪቱ ሕገ-መንግሥት መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ከሥልጣን ማንሳት የሚችለው የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ብቻ ነው።
ኮኒል ሥልጣን የያዙት ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር መጨረሻ ነበር።
እንደ ተመድ መረጃ ፤ በሄይቲ ካለፈው ጥር ጀምሮ በወሮበሎች አመፅ ምክንያት 3600 ሰዎች ሲገደሉ ግማሽ ሚሊዮን የሚሆኑት መኖሪያቸውን ጥለው ተሰደዋል።
በታጠቁ ወሮበሎች እየታመሰች ያለችው ሄይቲ በዓለማችን እጅግ ደሀ ከሚባሉ ሀገራት መካከል አንዷ ስትሆን እንደ ተመድ መረጃ ሁለት ሚሊዮን ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ከሀገሪቱ ሕዝብ ግማሽ ያክሉ በቂ ምግብ የለውም።
መረጃው የቢቢሲ ነው።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA


Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92056