“ በልብ ክፍተት የምትሰቃይ ልጄን አድኑልኝ። ለህክምና 685 ሺሕ ብር ተጠይቄአለሁ ” - አባት
ሁለት ዓመት ያልሞላት ጨቅላ ልጃቸው በልብ ክፍተት ህመም በጠና የታመመችባቸው አቶ ሺበሺ ፀጋዬ የተባሉ ኢትዮጵያዊ በውስጥም በውጪም ያሉ ኢትዮጵያውያን እርዳታ እንዲያደርጉላቸው በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል ተማጽነዋል።
አቶ ሺበሺ በገለጹት መሠረት፣ ልጃቸው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል፣ በልብ ህሙማን መርጃ ማዕከል ክትትል ስታደርግ ቆይታ በመጨረሻ ወደ ውጪ አገር ሂዳ መታከም እንዳለባት ተነግሯቸው ነበር።
በኋላ ላይ ደግሞ በአገር ውስጥ የሚገኘው ታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ሕክምና ልዩ ማዕከል ህክምናውን ሊያደርግላት እንደሚችል እንደገለጸላቸው አስረድተዋል።
ማዕከሉ ህክምናውን ለመስጠት 685 ሺሕ ብር እንደጠየቃቸው ገልጸው ይህን ብር ማግኘት ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ እርዳታ እንዲደረግላቸው ተማጽነዋል።
አባት፣ " በልብ ክፍተት የምትሰቃይ ሌጄን አድኑልኝ። ለህክምና 685 ሺሕ ብር ተጠይቄአለሁ " ነው ያሉት።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ደብዳቤም፤ ልጃቸው የአብስራ ሺበሺ ህክምናውን ለማድረግ 685 ሺሕ ብር እንደሚያስፈልጋት የሚገልጽ ነው።
መርዳት ለምትሹ 1000213009568 የአቶ ሺበሺ ፀጋዬ ፈዬ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር ነው። ደውሎ ለመጠየቅ ደግሞ 0928232593 ስልክ ቁጥራቸው ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ሁለት ዓመት ያልሞላት ጨቅላ ልጃቸው በልብ ክፍተት ህመም በጠና የታመመችባቸው አቶ ሺበሺ ፀጋዬ የተባሉ ኢትዮጵያዊ በውስጥም በውጪም ያሉ ኢትዮጵያውያን እርዳታ እንዲያደርጉላቸው በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል ተማጽነዋል።
አቶ ሺበሺ በገለጹት መሠረት፣ ልጃቸው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል፣ በልብ ህሙማን መርጃ ማዕከል ክትትል ስታደርግ ቆይታ በመጨረሻ ወደ ውጪ አገር ሂዳ መታከም እንዳለባት ተነግሯቸው ነበር።
በኋላ ላይ ደግሞ በአገር ውስጥ የሚገኘው ታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ሕክምና ልዩ ማዕከል ህክምናውን ሊያደርግላት እንደሚችል እንደገለጸላቸው አስረድተዋል።
ማዕከሉ ህክምናውን ለመስጠት 685 ሺሕ ብር እንደጠየቃቸው ገልጸው ይህን ብር ማግኘት ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ እርዳታ እንዲደረግላቸው ተማጽነዋል።
አባት፣ " በልብ ክፍተት የምትሰቃይ ሌጄን አድኑልኝ። ለህክምና 685 ሺሕ ብር ተጠይቄአለሁ " ነው ያሉት።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ደብዳቤም፤ ልጃቸው የአብስራ ሺበሺ ህክምናውን ለማድረግ 685 ሺሕ ብር እንደሚያስፈልጋት የሚገልጽ ነው።
መርዳት ለምትሹ 1000213009568 የአቶ ሺበሺ ፀጋዬ ፈዬ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር ነው። ደውሎ ለመጠየቅ ደግሞ 0928232593 ስልክ ቁጥራቸው ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/92000
Create:
Last Update:
Last Update:
“ በልብ ክፍተት የምትሰቃይ ልጄን አድኑልኝ። ለህክምና 685 ሺሕ ብር ተጠይቄአለሁ ” - አባት
ሁለት ዓመት ያልሞላት ጨቅላ ልጃቸው በልብ ክፍተት ህመም በጠና የታመመችባቸው አቶ ሺበሺ ፀጋዬ የተባሉ ኢትዮጵያዊ በውስጥም በውጪም ያሉ ኢትዮጵያውያን እርዳታ እንዲያደርጉላቸው በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል ተማጽነዋል።
አቶ ሺበሺ በገለጹት መሠረት፣ ልጃቸው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል፣ በልብ ህሙማን መርጃ ማዕከል ክትትል ስታደርግ ቆይታ በመጨረሻ ወደ ውጪ አገር ሂዳ መታከም እንዳለባት ተነግሯቸው ነበር።
በኋላ ላይ ደግሞ በአገር ውስጥ የሚገኘው ታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ሕክምና ልዩ ማዕከል ህክምናውን ሊያደርግላት እንደሚችል እንደገለጸላቸው አስረድተዋል።
ማዕከሉ ህክምናውን ለመስጠት 685 ሺሕ ብር እንደጠየቃቸው ገልጸው ይህን ብር ማግኘት ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ እርዳታ እንዲደረግላቸው ተማጽነዋል።
አባት፣ " በልብ ክፍተት የምትሰቃይ ሌጄን አድኑልኝ። ለህክምና 685 ሺሕ ብር ተጠይቄአለሁ " ነው ያሉት።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ደብዳቤም፤ ልጃቸው የአብስራ ሺበሺ ህክምናውን ለማድረግ 685 ሺሕ ብር እንደሚያስፈልጋት የሚገልጽ ነው።
መርዳት ለምትሹ 1000213009568 የአቶ ሺበሺ ፀጋዬ ፈዬ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር ነው። ደውሎ ለመጠየቅ ደግሞ 0928232593 ስልክ ቁጥራቸው ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ሁለት ዓመት ያልሞላት ጨቅላ ልጃቸው በልብ ክፍተት ህመም በጠና የታመመችባቸው አቶ ሺበሺ ፀጋዬ የተባሉ ኢትዮጵያዊ በውስጥም በውጪም ያሉ ኢትዮጵያውያን እርዳታ እንዲያደርጉላቸው በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል ተማጽነዋል።
አቶ ሺበሺ በገለጹት መሠረት፣ ልጃቸው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል፣ በልብ ህሙማን መርጃ ማዕከል ክትትል ስታደርግ ቆይታ በመጨረሻ ወደ ውጪ አገር ሂዳ መታከም እንዳለባት ተነግሯቸው ነበር።
በኋላ ላይ ደግሞ በአገር ውስጥ የሚገኘው ታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ሕክምና ልዩ ማዕከል ህክምናውን ሊያደርግላት እንደሚችል እንደገለጸላቸው አስረድተዋል።
ማዕከሉ ህክምናውን ለመስጠት 685 ሺሕ ብር እንደጠየቃቸው ገልጸው ይህን ብር ማግኘት ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ እርዳታ እንዲደረግላቸው ተማጽነዋል።
አባት፣ " በልብ ክፍተት የምትሰቃይ ሌጄን አድኑልኝ። ለህክምና 685 ሺሕ ብር ተጠይቄአለሁ " ነው ያሉት።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ደብዳቤም፤ ልጃቸው የአብስራ ሺበሺ ህክምናውን ለማድረግ 685 ሺሕ ብር እንደሚያስፈልጋት የሚገልጽ ነው።
መርዳት ለምትሹ 1000213009568 የአቶ ሺበሺ ፀጋዬ ፈዬ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር ነው። ደውሎ ለመጠየቅ ደግሞ 0928232593 ስልክ ቁጥራቸው ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92000