Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-91996-91997-91998-91999-92000-92001-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/92000 -
Telegram Group & Telegram Channel
“ በልብ ክፍተት የምትሰቃይ ልጄን አድኑልኝ። ለህክምና 685 ሺሕ ብር ተጠይቄአለሁ ” - አባት

ሁለት ዓመት ያልሞላት ጨቅላ ልጃቸው በልብ ክፍተት ህመም በጠና የታመመችባቸው አቶ ሺበሺ ፀጋዬ የተባሉ ኢትዮጵያዊ በውስጥም በውጪም ያሉ ኢትዮጵያውያን እርዳታ እንዲያደርጉላቸው በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል ተማጽነዋል።

አቶ ሺበሺ በገለጹት መሠረት፣ ልጃቸው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል፣ በልብ ህሙማን መርጃ ማዕከል ክትትል ስታደርግ ቆይታ በመጨረሻ ወደ ውጪ አገር ሂዳ መታከም እንዳለባት ተነግሯቸው ነበር።

በኋላ ላይ ደግሞ በአገር ውስጥ የሚገኘው ታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ሕክምና ልዩ ማዕከል ህክምናውን ሊያደርግላት እንደሚችል እንደገለጸላቸው አስረድተዋል።

ማዕከሉ ህክምናውን ለመስጠት 685 ሺሕ ብር እንደጠየቃቸው ገልጸው ይህን ብር ማግኘት ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ እርዳታ እንዲደረግላቸው ተማጽነዋል።

አባት፣ " በልብ ክፍተት የምትሰቃይ ሌጄን አድኑልኝ። ለህክምና 685 ሺሕ ብር ተጠይቄአለሁ " ነው ያሉት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ደብዳቤም፤ ልጃቸው የአብስራ ሺበሺ ህክምናውን ለማድረግ 685 ሺሕ ብር እንደሚያስፈልጋት የሚገልጽ ነው።

መርዳት ለምትሹ 1000213009568 የአቶ ሺበሺ ፀጋዬ ፈዬ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር ነው። ደውሎ ለመጠየቅ ደግሞ 0928232593 ስልክ ቁጥራቸው ነው።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/92000
Create:
Last Update:

“ በልብ ክፍተት የምትሰቃይ ልጄን አድኑልኝ። ለህክምና 685 ሺሕ ብር ተጠይቄአለሁ ” - አባት

ሁለት ዓመት ያልሞላት ጨቅላ ልጃቸው በልብ ክፍተት ህመም በጠና የታመመችባቸው አቶ ሺበሺ ፀጋዬ የተባሉ ኢትዮጵያዊ በውስጥም በውጪም ያሉ ኢትዮጵያውያን እርዳታ እንዲያደርጉላቸው በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል ተማጽነዋል።

አቶ ሺበሺ በገለጹት መሠረት፣ ልጃቸው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል፣ በልብ ህሙማን መርጃ ማዕከል ክትትል ስታደርግ ቆይታ በመጨረሻ ወደ ውጪ አገር ሂዳ መታከም እንዳለባት ተነግሯቸው ነበር።

በኋላ ላይ ደግሞ በአገር ውስጥ የሚገኘው ታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ሕክምና ልዩ ማዕከል ህክምናውን ሊያደርግላት እንደሚችል እንደገለጸላቸው አስረድተዋል።

ማዕከሉ ህክምናውን ለመስጠት 685 ሺሕ ብር እንደጠየቃቸው ገልጸው ይህን ብር ማግኘት ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ እርዳታ እንዲደረግላቸው ተማጽነዋል።

አባት፣ " በልብ ክፍተት የምትሰቃይ ሌጄን አድኑልኝ። ለህክምና 685 ሺሕ ብር ተጠይቄአለሁ " ነው ያሉት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ደብዳቤም፤ ልጃቸው የአብስራ ሺበሺ ህክምናውን ለማድረግ 685 ሺሕ ብር እንደሚያስፈልጋት የሚገልጽ ነው።

መርዳት ለምትሹ 1000213009568 የአቶ ሺበሺ ፀጋዬ ፈዬ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር ነው። ደውሎ ለመጠየቅ ደግሞ 0928232593 ስልክ ቁጥራቸው ነው።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA









Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/92000

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Newly uncovered hack campaign in Telegram

The campaign, which security firm Check Point has named Rampant Kitten, comprises two main components, one for Windows and the other for Android. Rampant Kitten’s objective is to steal Telegram messages, passwords, and two-factor authentication codes sent by SMS and then also take screenshots and record sounds within earshot of an infected phone, the researchers said in a post published on Friday.

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA