Telegram Group & Telegram Channel
#ሞዛምቢክ

• 49 ዓመታት ስልጣን ላይ የቆየ ገዢ ፓርቲ ዕጩ ምርጫ ማሸነፉ ተቃውሞና አመጽ ቀስቅሷል።

በአፍሪካዊቷ ሀገር ሞዛምቢክ ባለፈው ወር ላይ ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ ተደርጎ ነበር።

ለረጅም አመታት ስልጣን ላይ የቆየው ገዢ ፓርቲ ዕጩ ዳንኤል ቻፖ " ምርጫውን አሸነፉ " መባሉ ከፍተኛ ተቃውሞ እና አመጽ ቀስቅሶ ሰዎች ተገድለዋል።

የአደባባይ ተቃውሞዎችም እየተደረጉ ነው።

አወዛጋቢ ነው በተባለው ምርጫ አሸንፏል የተባለውን " ፍሬሊሞ " የተሰኘውን ገዢ ፓርቲ ለመቃወም ዛሬ ማፑቶ ላይ ሰልፍ የወጡ ብዙሃኑ ወጣቶችን የፀጥታ ኃይሎች የአስለቃሽ ጭስ እየተኮሱ ሲያሳድዱ ውለዋል።

ምርጫውን " አሸንፏል " የተባለው ፓርቲ 49 ዓመታት ስልጣን ላይ የቆየ ሲሆን የምርጫ ውጤቱ የ49 ዓመታት ስልጣኑን ለማራዘም ያስችለዋል ተብሏል።

ይሄ ገዢ ፓርቲ እ.ኤ.አ ከ1975 ጀምሮ በስልጣን ላይ ይገኛል።

የፍሬሊሞ ፓርቲ ዕጩ ምርጫ ማሸነፉ ይፋ ከተደረገ በኃላ በተቀሰቀሰ ተቃውሞ 18 ሰዎች በፖሊስ መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተቋማት ገልጸዋል።

ምርጫው ከፍተኛ ፉክክር የተደረገበት ነበር የተባለ ሲሆን ብዙሃኑ ወጣቶች ዋነኛውን ተቀናቃኝ የ ' ፖዴሞስ ' መሪ ቬንሢዮ ሞንዳኔ ደግፈው ድምጽ መስጥታቸው ተነግሯል።

እሳቸውም ምርጫው የተጭበረበረ እንደሆነ ገልጸው ተቃውሞዎችን አበረታተዋል።

ምርጫው መጭበርበሩን ብቻ ሳይሆን እሳቸው እንዳሸነፉ የገለጹት ሞንዳኔ ፥ የግድያ ሙከራ ጭምር ተደርጎባቸው እንዳመለጡ ገልጸዋል።

ጠበቃቸው መገደላቸውንም ጠቁመዋል።

አሁን ላይም ሀገር ውስጥ እንደማይገኙ ተነግሯል።

ዛሬ በዋና ከተማይቱ ለተቃውሞ አደባባይ የወጡ የተቆጡ ሰልፈኞች " ስልጣን ለህዝብ " ፣ " ውድቀት ለፍሬሊሞ " እና " ፍሬሊሞ መውደቅ አለበት " ሲሉ ድምጻቸውን አሰምተዋል።

ፖሊሶች አስለቃሽ ጭስ ተጠቅመው ሰልፉን በትነዋል።

አንድ እድሜያቸው 55 የሆነ የ6 ልጆች እናት " አሁን ካልተነሳን ምንም ለውጥ አይመጣም " ሲሉ ተናግረዋል።

" የፍሬሊሞ ጀርባ የሚታይበት ጊዜው አሁን ነው " ብለዋል።

ህዝባዊ ተቃውሞው ከተባባሰ በኋላ የሀገሪቱ ተሰናባች ፕሬዝዳንት ፊሊፔ ኑዩሲ ትንፍሽ አላሉም።

የመከላከያ ሚኒስትራቸው ግን ወጥተው ወታደሩን እንደሚያሰማሩ እና ስልጣን በኃይል ለማያዝ ሙከራ እንዳይደረግ አስጠንቅቀዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃውን ተለያዩ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ማሰባሰቡን ይገልጻል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/91989
Create:
Last Update:

#ሞዛምቢክ

• 49 ዓመታት ስልጣን ላይ የቆየ ገዢ ፓርቲ ዕጩ ምርጫ ማሸነፉ ተቃውሞና አመጽ ቀስቅሷል።

በአፍሪካዊቷ ሀገር ሞዛምቢክ ባለፈው ወር ላይ ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ ተደርጎ ነበር።

ለረጅም አመታት ስልጣን ላይ የቆየው ገዢ ፓርቲ ዕጩ ዳንኤል ቻፖ " ምርጫውን አሸነፉ " መባሉ ከፍተኛ ተቃውሞ እና አመጽ ቀስቅሶ ሰዎች ተገድለዋል።

የአደባባይ ተቃውሞዎችም እየተደረጉ ነው።

አወዛጋቢ ነው በተባለው ምርጫ አሸንፏል የተባለውን " ፍሬሊሞ " የተሰኘውን ገዢ ፓርቲ ለመቃወም ዛሬ ማፑቶ ላይ ሰልፍ የወጡ ብዙሃኑ ወጣቶችን የፀጥታ ኃይሎች የአስለቃሽ ጭስ እየተኮሱ ሲያሳድዱ ውለዋል።

ምርጫውን " አሸንፏል " የተባለው ፓርቲ 49 ዓመታት ስልጣን ላይ የቆየ ሲሆን የምርጫ ውጤቱ የ49 ዓመታት ስልጣኑን ለማራዘም ያስችለዋል ተብሏል።

ይሄ ገዢ ፓርቲ እ.ኤ.አ ከ1975 ጀምሮ በስልጣን ላይ ይገኛል።

የፍሬሊሞ ፓርቲ ዕጩ ምርጫ ማሸነፉ ይፋ ከተደረገ በኃላ በተቀሰቀሰ ተቃውሞ 18 ሰዎች በፖሊስ መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተቋማት ገልጸዋል።

ምርጫው ከፍተኛ ፉክክር የተደረገበት ነበር የተባለ ሲሆን ብዙሃኑ ወጣቶች ዋነኛውን ተቀናቃኝ የ ' ፖዴሞስ ' መሪ ቬንሢዮ ሞንዳኔ ደግፈው ድምጽ መስጥታቸው ተነግሯል።

እሳቸውም ምርጫው የተጭበረበረ እንደሆነ ገልጸው ተቃውሞዎችን አበረታተዋል።

ምርጫው መጭበርበሩን ብቻ ሳይሆን እሳቸው እንዳሸነፉ የገለጹት ሞንዳኔ ፥ የግድያ ሙከራ ጭምር ተደርጎባቸው እንዳመለጡ ገልጸዋል።

ጠበቃቸው መገደላቸውንም ጠቁመዋል።

አሁን ላይም ሀገር ውስጥ እንደማይገኙ ተነግሯል።

ዛሬ በዋና ከተማይቱ ለተቃውሞ አደባባይ የወጡ የተቆጡ ሰልፈኞች " ስልጣን ለህዝብ " ፣ " ውድቀት ለፍሬሊሞ " እና " ፍሬሊሞ መውደቅ አለበት " ሲሉ ድምጻቸውን አሰምተዋል።

ፖሊሶች አስለቃሽ ጭስ ተጠቅመው ሰልፉን በትነዋል።

አንድ እድሜያቸው 55 የሆነ የ6 ልጆች እናት " አሁን ካልተነሳን ምንም ለውጥ አይመጣም " ሲሉ ተናግረዋል።

" የፍሬሊሞ ጀርባ የሚታይበት ጊዜው አሁን ነው " ብለዋል።

ህዝባዊ ተቃውሞው ከተባባሰ በኋላ የሀገሪቱ ተሰናባች ፕሬዝዳንት ፊሊፔ ኑዩሲ ትንፍሽ አላሉም።

የመከላከያ ሚኒስትራቸው ግን ወጥተው ወታደሩን እንደሚያሰማሩ እና ስልጣን በኃይል ለማያዝ ሙከራ እንዳይደረግ አስጠንቅቀዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃውን ተለያዩ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ማሰባሰቡን ይገልጻል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA










Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91989

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Tata Power whose core business is to generate, transmit and distribute electricity has made no money to investors in the last one decade. That is a big blunder considering it is one of the largest power generation companies in the country. One of the reasons is the company's huge debt levels which stood at ₹43,559 crore at the end of March 2021 compared to the company’s market capitalisation of ₹44,447 crore.

That growth environment will include rising inflation and interest rates. Those upward shifts naturally accompany healthy growth periods as the demand for resources, products and services rise. Importantly, the Federal Reserve has laid out the rationale for not interfering with that natural growth transition.It's not exactly a fad, but there is a widespread willingness to pay up for a growth story. Classic fundamental analysis takes a back seat. Even negative earnings are ignored. In fact, positive earnings seem to be a limiting measure, producing the question, "Is that all you've got?" The preference is a vision of untold riches when the exciting story plays out as expected.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA