ሞኤንኮ ፥ በኢትዮጵያ የቢዋይዲ (BYD) ኤሌክትሪክ እና ሃይብሪድ ተሸከርካሪዎች ይፋዊ አከፋፋይ መሆኑን ገለጸ።
በኢንችኬፕ ኩባንያ ስር የሚተዳደረው ሞኤንኮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መረጃ ፥ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኖሎጂ ዓለም አቀፍ መሪ ከሆነው ቢዋይዲ (BYD) ጋር በኢትዮጵያ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ እና ሃይብሪድ ተሸከርካሪዎች ዋና አከፋፋይ ለመሆን የሚያስችለውን ስምምነት መፈራረሙን ገልጿክ።
በስምምነቱ ሞኤንኮ በኢትዮጵያ በዋናነት የቢዋይዲ (BYD) ተሽከርካሪዎችን የሚያከፋፍል ይሆናል።
ሞኤንኮ ከታህሳስ 2017 ጀምሮ ለአካባቢ አየር ተሰማሚ እና በቴክኖሎጂ የተራቀቁ የቢዋይዲ ተሸከርካሪዎችን ከአስተማማኝ ጥገና ፣ መለዋወጫ እና ዋስትና ጋር እንደሚያቀርብም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
" ይህ ስምምነት ዘላቂና አዳዲስ ቴክኖሎጅዎችን የማስተዋወቅ እና ለማቅረብ ያለንን ቁርጠኝነት ያሳያል ' ብሏል።
የኢንችኬፕ አፍሪካ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ፍራንሲስ አግቦንላሆር ፥ " ይህ አጋርነት ለኢትዮጵያ የተሸከርካሪ ኢንዱስትሪ ወሳኝ አስተዋጽዖ ያበረክታል ፤ ይህም የአዳዲስ ፈጠራ መስፋፋት እና ታዳሽ ሀይልን በመጠቀም ዘላቂ የሆነ የትራንስፖርት አገልግሎትን ያፋጥናል " ብለዋል።
@tikvahethiopia
በኢንችኬፕ ኩባንያ ስር የሚተዳደረው ሞኤንኮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መረጃ ፥ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኖሎጂ ዓለም አቀፍ መሪ ከሆነው ቢዋይዲ (BYD) ጋር በኢትዮጵያ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ እና ሃይብሪድ ተሸከርካሪዎች ዋና አከፋፋይ ለመሆን የሚያስችለውን ስምምነት መፈራረሙን ገልጿክ።
በስምምነቱ ሞኤንኮ በኢትዮጵያ በዋናነት የቢዋይዲ (BYD) ተሽከርካሪዎችን የሚያከፋፍል ይሆናል።
ሞኤንኮ ከታህሳስ 2017 ጀምሮ ለአካባቢ አየር ተሰማሚ እና በቴክኖሎጂ የተራቀቁ የቢዋይዲ ተሸከርካሪዎችን ከአስተማማኝ ጥገና ፣ መለዋወጫ እና ዋስትና ጋር እንደሚያቀርብም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
" ይህ ስምምነት ዘላቂና አዳዲስ ቴክኖሎጅዎችን የማስተዋወቅ እና ለማቅረብ ያለንን ቁርጠኝነት ያሳያል ' ብሏል።
የኢንችኬፕ አፍሪካ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ፍራንሲስ አግቦንላሆር ፥ " ይህ አጋርነት ለኢትዮጵያ የተሸከርካሪ ኢንዱስትሪ ወሳኝ አስተዋጽዖ ያበረክታል ፤ ይህም የአዳዲስ ፈጠራ መስፋፋት እና ታዳሽ ሀይልን በመጠቀም ዘላቂ የሆነ የትራንስፖርት አገልግሎትን ያፋጥናል " ብለዋል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/91968
Create:
Last Update:
Last Update:
ሞኤንኮ ፥ በኢትዮጵያ የቢዋይዲ (BYD) ኤሌክትሪክ እና ሃይብሪድ ተሸከርካሪዎች ይፋዊ አከፋፋይ መሆኑን ገለጸ።
በኢንችኬፕ ኩባንያ ስር የሚተዳደረው ሞኤንኮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መረጃ ፥ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኖሎጂ ዓለም አቀፍ መሪ ከሆነው ቢዋይዲ (BYD) ጋር በኢትዮጵያ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ እና ሃይብሪድ ተሸከርካሪዎች ዋና አከፋፋይ ለመሆን የሚያስችለውን ስምምነት መፈራረሙን ገልጿክ።
በስምምነቱ ሞኤንኮ በኢትዮጵያ በዋናነት የቢዋይዲ (BYD) ተሽከርካሪዎችን የሚያከፋፍል ይሆናል።
ሞኤንኮ ከታህሳስ 2017 ጀምሮ ለአካባቢ አየር ተሰማሚ እና በቴክኖሎጂ የተራቀቁ የቢዋይዲ ተሸከርካሪዎችን ከአስተማማኝ ጥገና ፣ መለዋወጫ እና ዋስትና ጋር እንደሚያቀርብም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
" ይህ ስምምነት ዘላቂና አዳዲስ ቴክኖሎጅዎችን የማስተዋወቅ እና ለማቅረብ ያለንን ቁርጠኝነት ያሳያል ' ብሏል።
የኢንችኬፕ አፍሪካ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ፍራንሲስ አግቦንላሆር ፥ " ይህ አጋርነት ለኢትዮጵያ የተሸከርካሪ ኢንዱስትሪ ወሳኝ አስተዋጽዖ ያበረክታል ፤ ይህም የአዳዲስ ፈጠራ መስፋፋት እና ታዳሽ ሀይልን በመጠቀም ዘላቂ የሆነ የትራንስፖርት አገልግሎትን ያፋጥናል " ብለዋል።
@tikvahethiopia
በኢንችኬፕ ኩባንያ ስር የሚተዳደረው ሞኤንኮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መረጃ ፥ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኖሎጂ ዓለም አቀፍ መሪ ከሆነው ቢዋይዲ (BYD) ጋር በኢትዮጵያ የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ እና ሃይብሪድ ተሸከርካሪዎች ዋና አከፋፋይ ለመሆን የሚያስችለውን ስምምነት መፈራረሙን ገልጿክ።
በስምምነቱ ሞኤንኮ በኢትዮጵያ በዋናነት የቢዋይዲ (BYD) ተሽከርካሪዎችን የሚያከፋፍል ይሆናል።
ሞኤንኮ ከታህሳስ 2017 ጀምሮ ለአካባቢ አየር ተሰማሚ እና በቴክኖሎጂ የተራቀቁ የቢዋይዲ ተሸከርካሪዎችን ከአስተማማኝ ጥገና ፣ መለዋወጫ እና ዋስትና ጋር እንደሚያቀርብም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
" ይህ ስምምነት ዘላቂና አዳዲስ ቴክኖሎጅዎችን የማስተዋወቅ እና ለማቅረብ ያለንን ቁርጠኝነት ያሳያል ' ብሏል።
የኢንችኬፕ አፍሪካ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ፍራንሲስ አግቦንላሆር ፥ " ይህ አጋርነት ለኢትዮጵያ የተሸከርካሪ ኢንዱስትሪ ወሳኝ አስተዋጽዖ ያበረክታል ፤ ይህም የአዳዲስ ፈጠራ መስፋፋት እና ታዳሽ ሀይልን በመጠቀም ዘላቂ የሆነ የትራንስፖርት አገልግሎትን ያፋጥናል " ብለዋል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91968