የኬንያው ፕሬዝዳንት ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ቦሌ ኤርፖርት ሲደርሱ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ናቸው የተቀበሏቸዋል።
ሩቶ በአዲስ አበባ ቆይታቸው የሁለትዮሽ ውይይት ያደረጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪም በ ' World Without Hunger ' ጉባኤ ላይ ይካፈላሉ።
የሀገራቸው ልጅ እና በሀገራቸው ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ ወቅት ብርቱ ተፎካካሪያቸው የነበሩት ራይላ ኦዲንጋ ለአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበርነት ዕጩ ሆነው ይፋ በሚደረጉበት ስነስርዓት ላይ እንደሚገኙ የኬንያ መገናኛ ብዙሃን እየዘገቡ ናቸው።
ሩቶ አዲስ አበባ ከመምጣታቸው በፊት ደቡብ ሱዳን ጁባ ነበሩ። ጁባ ሄደው የነበረው በሀገሪቱ የሰላም ሂደት ላይ ከፕሬዜዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ለመነጋገር ነው።
ሩቶ ከጁባው ቆያታቸው በኃላ በይፋ የወጣ መረጃ ሳይኖር ምሽት ላይ አዲስ አበባ ገብተዋል።
@tikvahethiopia
ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ቦሌ ኤርፖርት ሲደርሱ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ናቸው የተቀበሏቸዋል።
ሩቶ በአዲስ አበባ ቆይታቸው የሁለትዮሽ ውይይት ያደረጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪም በ ' World Without Hunger ' ጉባኤ ላይ ይካፈላሉ።
የሀገራቸው ልጅ እና በሀገራቸው ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ ወቅት ብርቱ ተፎካካሪያቸው የነበሩት ራይላ ኦዲንጋ ለአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበርነት ዕጩ ሆነው ይፋ በሚደረጉበት ስነስርዓት ላይ እንደሚገኙ የኬንያ መገናኛ ብዙሃን እየዘገቡ ናቸው።
ሩቶ አዲስ አበባ ከመምጣታቸው በፊት ደቡብ ሱዳን ጁባ ነበሩ። ጁባ ሄደው የነበረው በሀገሪቱ የሰላም ሂደት ላይ ከፕሬዜዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ለመነጋገር ነው።
ሩቶ ከጁባው ቆያታቸው በኃላ በይፋ የወጣ መረጃ ሳይኖር ምሽት ላይ አዲስ አበባ ገብተዋል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/91959
Create:
Last Update:
Last Update:
የኬንያው ፕሬዝዳንት ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ቦሌ ኤርፖርት ሲደርሱ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ናቸው የተቀበሏቸዋል።
ሩቶ በአዲስ አበባ ቆይታቸው የሁለትዮሽ ውይይት ያደረጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪም በ ' World Without Hunger ' ጉባኤ ላይ ይካፈላሉ።
የሀገራቸው ልጅ እና በሀገራቸው ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ ወቅት ብርቱ ተፎካካሪያቸው የነበሩት ራይላ ኦዲንጋ ለአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበርነት ዕጩ ሆነው ይፋ በሚደረጉበት ስነስርዓት ላይ እንደሚገኙ የኬንያ መገናኛ ብዙሃን እየዘገቡ ናቸው።
ሩቶ አዲስ አበባ ከመምጣታቸው በፊት ደቡብ ሱዳን ጁባ ነበሩ። ጁባ ሄደው የነበረው በሀገሪቱ የሰላም ሂደት ላይ ከፕሬዜዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ለመነጋገር ነው።
ሩቶ ከጁባው ቆያታቸው በኃላ በይፋ የወጣ መረጃ ሳይኖር ምሽት ላይ አዲስ አበባ ገብተዋል።
@tikvahethiopia
ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ቦሌ ኤርፖርት ሲደርሱ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ናቸው የተቀበሏቸዋል።
ሩቶ በአዲስ አበባ ቆይታቸው የሁለትዮሽ ውይይት ያደረጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪም በ ' World Without Hunger ' ጉባኤ ላይ ይካፈላሉ።
የሀገራቸው ልጅ እና በሀገራቸው ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ ወቅት ብርቱ ተፎካካሪያቸው የነበሩት ራይላ ኦዲንጋ ለአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበርነት ዕጩ ሆነው ይፋ በሚደረጉበት ስነስርዓት ላይ እንደሚገኙ የኬንያ መገናኛ ብዙሃን እየዘገቡ ናቸው።
ሩቶ አዲስ አበባ ከመምጣታቸው በፊት ደቡብ ሱዳን ጁባ ነበሩ። ጁባ ሄደው የነበረው በሀገሪቱ የሰላም ሂደት ላይ ከፕሬዜዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ለመነጋገር ነው።
ሩቶ ከጁባው ቆያታቸው በኃላ በይፋ የወጣ መረጃ ሳይኖር ምሽት ላይ አዲስ አበባ ገብተዋል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91959