TIKVAH-ETHIOPIA
ከወዲሁ ለትራምፕ የደስት መልዕክት ከላኩት ውስጥ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ አንዱ ሆነዋል። ኔታንያሁ ትራምፕ ምርጫውን እንዳሸነፉ ባመላከቱበት የደስታ መልዕክት " ይህ ትልቅ ድል ነው " ብለውታል። የትራምፕን ወደ ዋይትሃውስ መመለስን " ታራካዊ " ሲሉ ገልጸውታል። " ለአሜሪካ አዲስ ጅምርና በእስራኤል እና በአሜሪካ መካከል ላለው ታላቅ ህብረት ዳግም ጠንካራ የሆነ ቁርጠኝነትን…
#ETHIOPIA #USA
ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ " የእንኳን ደስ አለዎት " መልዕክት አስተላለፉ።
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ፤ ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸውን እና ዳግም ወደ ፕሬዜዳንት ስልጣን መመለሳቸውን ባለመላከተው የደስታ መልዕክታቸው " የእንኳን ደስ አለዎት !! " ብለዋል።
በስልጣን ዘመናቸእ የኢትዮጵያን እና የአሜሪካን ግንኙነት ለማጠናከር በትብብር እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡
@tikvahethiopia
ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ " የእንኳን ደስ አለዎት " መልዕክት አስተላለፉ።
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ፤ ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸውን እና ዳግም ወደ ፕሬዜዳንት ስልጣን መመለሳቸውን ባለመላከተው የደስታ መልዕክታቸው " የእንኳን ደስ አለዎት !! " ብለዋል።
በስልጣን ዘመናቸእ የኢትዮጵያን እና የአሜሪካን ግንኙነት ለማጠናከር በትብብር እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/91942
Create:
Last Update:
Last Update:
#ETHIOPIA #USA
ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ " የእንኳን ደስ አለዎት " መልዕክት አስተላለፉ።
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ፤ ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸውን እና ዳግም ወደ ፕሬዜዳንት ስልጣን መመለሳቸውን ባለመላከተው የደስታ መልዕክታቸው " የእንኳን ደስ አለዎት !! " ብለዋል።
በስልጣን ዘመናቸእ የኢትዮጵያን እና የአሜሪካን ግንኙነት ለማጠናከር በትብብር እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡
@tikvahethiopia
ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ " የእንኳን ደስ አለዎት " መልዕክት አስተላለፉ።
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ፤ ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸውን እና ዳግም ወደ ፕሬዜዳንት ስልጣን መመለሳቸውን ባለመላከተው የደስታ መልዕክታቸው " የእንኳን ደስ አለዎት !! " ብለዋል።
በስልጣን ዘመናቸእ የኢትዮጵያን እና የአሜሪካን ግንኙነት ለማጠናከር በትብብር እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91942