#EthiopianAirlines🇪🇹
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ኤ350-1000 " Ethiopia land of origins " የሚል ስያሜ የተሰጠውን የመንገደኞች አውሮፕላን ዛሬ ከኤር ባስ የአውሮፕላን ኩባንያ ተረክቧል።
አውሮፕላኑ ከፈረንሣይ ቱሉስ ተነስቶ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ጥቅምት 26/ 2017 ከቀኑ 8 ፡00 ሰዓት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሚያርፍ ይጠበቃል።
Photo Credit - ENA
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ኤ350-1000 " Ethiopia land of origins " የሚል ስያሜ የተሰጠውን የመንገደኞች አውሮፕላን ዛሬ ከኤር ባስ የአውሮፕላን ኩባንያ ተረክቧል።
አውሮፕላኑ ከፈረንሣይ ቱሉስ ተነስቶ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ጥቅምት 26/ 2017 ከቀኑ 8 ፡00 ሰዓት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሚያርፍ ይጠበቃል።
Photo Credit - ENA
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/91898
Create:
Last Update:
Last Update:
#EthiopianAirlines🇪🇹
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ኤ350-1000 " Ethiopia land of origins " የሚል ስያሜ የተሰጠውን የመንገደኞች አውሮፕላን ዛሬ ከኤር ባስ የአውሮፕላን ኩባንያ ተረክቧል።
አውሮፕላኑ ከፈረንሣይ ቱሉስ ተነስቶ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ጥቅምት 26/ 2017 ከቀኑ 8 ፡00 ሰዓት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሚያርፍ ይጠበቃል።
Photo Credit - ENA
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ኤ350-1000 " Ethiopia land of origins " የሚል ስያሜ የተሰጠውን የመንገደኞች አውሮፕላን ዛሬ ከኤር ባስ የአውሮፕላን ኩባንያ ተረክቧል።
አውሮፕላኑ ከፈረንሣይ ቱሉስ ተነስቶ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ጥቅምት 26/ 2017 ከቀኑ 8 ፡00 ሰዓት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሚያርፍ ይጠበቃል።
Photo Credit - ENA
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91898