TIKVAH-ETHIOPIA
" በባንክ ስም የሚዘርፉ ግለሰቦች እና ቡድኖች አሉ " - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) " የኢትዮጵያ የፋይናሻል ስርዓት ጤናማ በሆነ መንገድ እንዳያድግ የሚያበላሹ ግለሰቦች እና ቡድኖች አሉ " ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ። እነዚህ አካላት " በባንክ ስም የሚዘርፉ ናቸው " ብለዋል። " ባንኮች ኮሚሽን ስለለመዱ፣ በትክክለኛው ህጋዊ መንገድ ከሚሰራው ይልቅ የትይዩ ማርኬት ውስጥ…
#ብላክማርኬት #ኤምባሲዎች
" ነገር እንዳናበላሽ ነው የታገስናቸው ስራቸው ብላክ ማርኬት ማሯሯጥ የሆኑ ኤምባሲዎች አሉ " - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በስም ያልጠቀሷቸው ኤምባሲዎች የኢትዮጵያን ሃብት በመዝረፍ እና የውጭ ምንዛሬ ቢዝነስ ላይ የተሰማሩ እንዳሉ ጠቁመዋል።
" አንዳንድ ኤምባሲዎች ቀጥ ብለው የኢትዮጵያን ሃብት የመዝረፍ እና የውጭ ምንዛሬ ቢዝነስ የሚሰሩ ኤምባሲዎች አሉ ስራቸው ይሄ የሆነ " ብለዋል።
" እነሱ ላይ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል የማይታረሙ ከሆነ እርምጃ ይወሰዳል። ጤናማ ዝምድና የማያደርግ ማንም ኤምባሲ እኛ አንፈልግም እኛ የምንፈልገው ጤናማ ህጋዊ ስርዓት ያለውን መንገድ የሚከተል ብቻ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ያን ስራ (ብላክ ማርኬት) የሚሰሩ ነገር እንዳናበላሽ ብለን የታገስናቸው ስራቸው ግን የብላክ ማርኬት የማሯሯጥ የሆኑ ኤምባሲዎች አሉ " ሲሉ ተናገረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በብላክ ማርኬት ላይ የተሰማሩትን ኤምባሲዎች ስማቸውን በግልጽ ከመናገር ተቆጠበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
" ነገር እንዳናበላሽ ነው የታገስናቸው ስራቸው ብላክ ማርኬት ማሯሯጥ የሆኑ ኤምባሲዎች አሉ " - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በስም ያልጠቀሷቸው ኤምባሲዎች የኢትዮጵያን ሃብት በመዝረፍ እና የውጭ ምንዛሬ ቢዝነስ ላይ የተሰማሩ እንዳሉ ጠቁመዋል።
" አንዳንድ ኤምባሲዎች ቀጥ ብለው የኢትዮጵያን ሃብት የመዝረፍ እና የውጭ ምንዛሬ ቢዝነስ የሚሰሩ ኤምባሲዎች አሉ ስራቸው ይሄ የሆነ " ብለዋል።
" እነሱ ላይ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል የማይታረሙ ከሆነ እርምጃ ይወሰዳል። ጤናማ ዝምድና የማያደርግ ማንም ኤምባሲ እኛ አንፈልግም እኛ የምንፈልገው ጤናማ ህጋዊ ስርዓት ያለውን መንገድ የሚከተል ብቻ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ያን ስራ (ብላክ ማርኬት) የሚሰሩ ነገር እንዳናበላሽ ብለን የታገስናቸው ስራቸው ግን የብላክ ማርኬት የማሯሯጥ የሆኑ ኤምባሲዎች አሉ " ሲሉ ተናገረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በብላክ ማርኬት ላይ የተሰማሩትን ኤምባሲዎች ስማቸውን በግልጽ ከመናገር ተቆጠበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/91791
Create:
Last Update:
Last Update:
#ብላክማርኬት #ኤምባሲዎች
" ነገር እንዳናበላሽ ነው የታገስናቸው ስራቸው ብላክ ማርኬት ማሯሯጥ የሆኑ ኤምባሲዎች አሉ " - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በስም ያልጠቀሷቸው ኤምባሲዎች የኢትዮጵያን ሃብት በመዝረፍ እና የውጭ ምንዛሬ ቢዝነስ ላይ የተሰማሩ እንዳሉ ጠቁመዋል።
" አንዳንድ ኤምባሲዎች ቀጥ ብለው የኢትዮጵያን ሃብት የመዝረፍ እና የውጭ ምንዛሬ ቢዝነስ የሚሰሩ ኤምባሲዎች አሉ ስራቸው ይሄ የሆነ " ብለዋል።
" እነሱ ላይ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል የማይታረሙ ከሆነ እርምጃ ይወሰዳል። ጤናማ ዝምድና የማያደርግ ማንም ኤምባሲ እኛ አንፈልግም እኛ የምንፈልገው ጤናማ ህጋዊ ስርዓት ያለውን መንገድ የሚከተል ብቻ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ያን ስራ (ብላክ ማርኬት) የሚሰሩ ነገር እንዳናበላሽ ብለን የታገስናቸው ስራቸው ግን የብላክ ማርኬት የማሯሯጥ የሆኑ ኤምባሲዎች አሉ " ሲሉ ተናገረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በብላክ ማርኬት ላይ የተሰማሩትን ኤምባሲዎች ስማቸውን በግልጽ ከመናገር ተቆጠበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
" ነገር እንዳናበላሽ ነው የታገስናቸው ስራቸው ብላክ ማርኬት ማሯሯጥ የሆኑ ኤምባሲዎች አሉ " - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በስም ያልጠቀሷቸው ኤምባሲዎች የኢትዮጵያን ሃብት በመዝረፍ እና የውጭ ምንዛሬ ቢዝነስ ላይ የተሰማሩ እንዳሉ ጠቁመዋል።
" አንዳንድ ኤምባሲዎች ቀጥ ብለው የኢትዮጵያን ሃብት የመዝረፍ እና የውጭ ምንዛሬ ቢዝነስ የሚሰሩ ኤምባሲዎች አሉ ስራቸው ይሄ የሆነ " ብለዋል።
" እነሱ ላይ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል የማይታረሙ ከሆነ እርምጃ ይወሰዳል። ጤናማ ዝምድና የማያደርግ ማንም ኤምባሲ እኛ አንፈልግም እኛ የምንፈልገው ጤናማ ህጋዊ ስርዓት ያለውን መንገድ የሚከተል ብቻ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ያን ስራ (ብላክ ማርኬት) የሚሰሩ ነገር እንዳናበላሽ ብለን የታገስናቸው ስራቸው ግን የብላክ ማርኬት የማሯሯጥ የሆኑ ኤምባሲዎች አሉ " ሲሉ ተናገረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በብላክ ማርኬት ላይ የተሰማሩትን ኤምባሲዎች ስማቸውን በግልጽ ከመናገር ተቆጠበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91791