Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-91788-91789-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/91789 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
" ፍራንኮ ቫሉታን በሚመለከት በቅርብ ማስተካከያ ይደረጋል " - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፓርላማ አባላት ለተነሱ የኢኮኖሚ ጥያቄዎች ማብራሪያ እና ምላሽ እየሰጡ ናቸው። በዚሁ ወቅት በቅርቡ ፍራንኮ ቫሉታን በሚመለከት ማስተካከያ እንደሚደረግ ጠቁመዋል። ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) " ባለፉት ጥቂት ወራት ከሪፎርሙ ጋር ተያይዞ ከወሰናቸው አብሮ ከማይሄዱ ውሳኔዎች ውስጥ አንዱ…
" ሪፎርሙ ባይሰራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፈርስ ነበር ! " - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ እና ምላሽ እየሰጡ ናቸው።

በተለይም ከኢኮኖሚ ሪፎርሙ ጋር የተያዙ በርካታ ጉዳዮችን አንስተዋል።

አንዱ ጉዳይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የሚመለከት ነው።

" የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዚህ ሪፎርም በጣም ተጠቃሚ ከሆኑ ተቋማት አንዱ ነው " ያሉት ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ፥ " በህዳሴ ምክንያት ፣ በቦንድ ምክንያት በጣም አስጊ ጉዳይ ውስጥ ከነበሩ ተቋማት አንዱ ንግድ ባንክ ነው " ብለዋል።

" ይሄ ሪፎርም ባይሰራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፈርስ ነበር " ሲሉ ገልጸዋል።

" ባንኩ ያለበትን ዕዳ በቀላሉ ማኔጅ የሚያደርገው አልነበረም " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ " በዚህ ሪፎርም 900 ቢሊዮን ብር የተራዘመ ቦንድ አግኝቷል ባንኩ በከፍተኛ ደረጃ የነበረበትን ኢሚዴዬት አደጋ መከላከል የሚያስችል ሪሶርስ አግኝቶ ስራ ጀምሯል " ብለዋል።

" ንግድ ባንክ ወደቀ ማለት ኢትዮጵያ ውስጥ 30ውም ባንኮች ወደቁ ማለት ነው። ዋናው የኢትዮጵያ ባንክ ንግድ ባንክ ነው እሱን ማዳን የባንክ ሴክተሩን ማዳን ነው " ሲሉም አክለዋል።

" 900 ቢሊዮን ዶላር የተገኘበት መንገድ ብንነጋገር ብዙ አስደሳች ጉዳዮች ያሉበት ነው ግን አላነሳውም " ብለዋል።

ገንዘቡ የተገኘው ጠቃሚ በሆነ ድርድር እንደሆነ የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምን አይነት ድርድር ይህ ሁሉ ገንዘብ እንደተገኘ በዝርዝር ከመናገር ተቆጥበዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/91789
Create:
Last Update:

" ሪፎርሙ ባይሰራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፈርስ ነበር ! " - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ እና ምላሽ እየሰጡ ናቸው።

በተለይም ከኢኮኖሚ ሪፎርሙ ጋር የተያዙ በርካታ ጉዳዮችን አንስተዋል።

አንዱ ጉዳይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የሚመለከት ነው።

" የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዚህ ሪፎርም በጣም ተጠቃሚ ከሆኑ ተቋማት አንዱ ነው " ያሉት ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ፥ " በህዳሴ ምክንያት ፣ በቦንድ ምክንያት በጣም አስጊ ጉዳይ ውስጥ ከነበሩ ተቋማት አንዱ ንግድ ባንክ ነው " ብለዋል።

" ይሄ ሪፎርም ባይሰራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፈርስ ነበር " ሲሉ ገልጸዋል።

" ባንኩ ያለበትን ዕዳ በቀላሉ ማኔጅ የሚያደርገው አልነበረም " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ " በዚህ ሪፎርም 900 ቢሊዮን ብር የተራዘመ ቦንድ አግኝቷል ባንኩ በከፍተኛ ደረጃ የነበረበትን ኢሚዴዬት አደጋ መከላከል የሚያስችል ሪሶርስ አግኝቶ ስራ ጀምሯል " ብለዋል።

" ንግድ ባንክ ወደቀ ማለት ኢትዮጵያ ውስጥ 30ውም ባንኮች ወደቁ ማለት ነው። ዋናው የኢትዮጵያ ባንክ ንግድ ባንክ ነው እሱን ማዳን የባንክ ሴክተሩን ማዳን ነው " ሲሉም አክለዋል።

" 900 ቢሊዮን ዶላር የተገኘበት መንገድ ብንነጋገር ብዙ አስደሳች ጉዳዮች ያሉበት ነው ግን አላነሳውም " ብለዋል።

ገንዘቡ የተገኘው ጠቃሚ በሆነ ድርድር እንደሆነ የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምን አይነት ድርድር ይህ ሁሉ ገንዘብ እንደተገኘ በዝርዝር ከመናገር ተቆጥበዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91789

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Should You Buy Bitcoin?

In general, many financial experts support their clients’ desire to buy cryptocurrency, but they don’t recommend it unless clients express interest. “The biggest concern for us is if someone wants to invest in crypto and the investment they choose doesn’t do well, and then all of a sudden they can’t send their kids to college,” says Ian Harvey, a certified financial planner (CFP) in New York City. “Then it wasn’t worth the risk.” The speculative nature of cryptocurrency leads some planners to recommend it for clients’ “side” investments. “Some call it a Vegas account,” says Scott Hammel, a CFP in Dallas. “Let’s keep this away from our real long-term perspective, make sure it doesn’t become too large a portion of your portfolio.” In a very real sense, Bitcoin is like a single stock, and advisors wouldn’t recommend putting a sizable part of your portfolio into any one company. At most, planners suggest putting no more than 1% to 10% into Bitcoin if you’re passionate about it. “If it was one stock, you would never allocate any significant portion of your portfolio to it,” Hammel says.

Look for Channels Online

You guessed it – the internet is your friend. A good place to start looking for Telegram channels is Reddit. This is one of the biggest sites on the internet, with millions of communities, including those from Telegram.Then, you can search one of the many dedicated websites for Telegram channel searching. One of them is telegram-group.com. This website has many categories and a really simple user interface. Another great site is telegram channels.me. It has even more channels than the previous one, and an even better user experience.These are just some of the many available websites. You can look them up online if you’re not satisfied with these two. All of these sites list only public channels. If you want to join a private channel, you’ll have to ask one of its members to invite you.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA