TIKVAH-ETHIOPIA
" ፍራንኮ ቫሉታን በሚመለከት በቅርብ ማስተካከያ ይደረጋል " - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፓርላማ አባላት ለተነሱ የኢኮኖሚ ጥያቄዎች ማብራሪያ እና ምላሽ እየሰጡ ናቸው። በዚሁ ወቅት በቅርቡ ፍራንኮ ቫሉታን በሚመለከት ማስተካከያ እንደሚደረግ ጠቁመዋል። ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) " ባለፉት ጥቂት ወራት ከሪፎርሙ ጋር ተያይዞ ከወሰናቸው አብሮ ከማይሄዱ ውሳኔዎች ውስጥ አንዱ…
" ሪፎርሙ ባይሰራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፈርስ ነበር ! " - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ እና ምላሽ እየሰጡ ናቸው።
በተለይም ከኢኮኖሚ ሪፎርሙ ጋር የተያዙ በርካታ ጉዳዮችን አንስተዋል።
አንዱ ጉዳይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የሚመለከት ነው።
" የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዚህ ሪፎርም በጣም ተጠቃሚ ከሆኑ ተቋማት አንዱ ነው " ያሉት ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ፥ " በህዳሴ ምክንያት ፣ በቦንድ ምክንያት በጣም አስጊ ጉዳይ ውስጥ ከነበሩ ተቋማት አንዱ ንግድ ባንክ ነው " ብለዋል።
" ይሄ ሪፎርም ባይሰራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፈርስ ነበር " ሲሉ ገልጸዋል።
" ባንኩ ያለበትን ዕዳ በቀላሉ ማኔጅ የሚያደርገው አልነበረም " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ " በዚህ ሪፎርም 900 ቢሊዮን ብር የተራዘመ ቦንድ አግኝቷል ባንኩ በከፍተኛ ደረጃ የነበረበትን ኢሚዴዬት አደጋ መከላከል የሚያስችል ሪሶርስ አግኝቶ ስራ ጀምሯል " ብለዋል።
" ንግድ ባንክ ወደቀ ማለት ኢትዮጵያ ውስጥ 30ውም ባንኮች ወደቁ ማለት ነው። ዋናው የኢትዮጵያ ባንክ ንግድ ባንክ ነው እሱን ማዳን የባንክ ሴክተሩን ማዳን ነው " ሲሉም አክለዋል።
" 900 ቢሊዮን ዶላር የተገኘበት መንገድ ብንነጋገር ብዙ አስደሳች ጉዳዮች ያሉበት ነው ግን አላነሳውም " ብለዋል።
ገንዘቡ የተገኘው ጠቃሚ በሆነ ድርድር እንደሆነ የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምን አይነት ድርድር ይህ ሁሉ ገንዘብ እንደተገኘ በዝርዝር ከመናገር ተቆጥበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ እና ምላሽ እየሰጡ ናቸው።
በተለይም ከኢኮኖሚ ሪፎርሙ ጋር የተያዙ በርካታ ጉዳዮችን አንስተዋል።
አንዱ ጉዳይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የሚመለከት ነው።
" የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዚህ ሪፎርም በጣም ተጠቃሚ ከሆኑ ተቋማት አንዱ ነው " ያሉት ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ፥ " በህዳሴ ምክንያት ፣ በቦንድ ምክንያት በጣም አስጊ ጉዳይ ውስጥ ከነበሩ ተቋማት አንዱ ንግድ ባንክ ነው " ብለዋል።
" ይሄ ሪፎርም ባይሰራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፈርስ ነበር " ሲሉ ገልጸዋል።
" ባንኩ ያለበትን ዕዳ በቀላሉ ማኔጅ የሚያደርገው አልነበረም " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ " በዚህ ሪፎርም 900 ቢሊዮን ብር የተራዘመ ቦንድ አግኝቷል ባንኩ በከፍተኛ ደረጃ የነበረበትን ኢሚዴዬት አደጋ መከላከል የሚያስችል ሪሶርስ አግኝቶ ስራ ጀምሯል " ብለዋል።
" ንግድ ባንክ ወደቀ ማለት ኢትዮጵያ ውስጥ 30ውም ባንኮች ወደቁ ማለት ነው። ዋናው የኢትዮጵያ ባንክ ንግድ ባንክ ነው እሱን ማዳን የባንክ ሴክተሩን ማዳን ነው " ሲሉም አክለዋል።
" 900 ቢሊዮን ዶላር የተገኘበት መንገድ ብንነጋገር ብዙ አስደሳች ጉዳዮች ያሉበት ነው ግን አላነሳውም " ብለዋል።
ገንዘቡ የተገኘው ጠቃሚ በሆነ ድርድር እንደሆነ የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምን አይነት ድርድር ይህ ሁሉ ገንዘብ እንደተገኘ በዝርዝር ከመናገር ተቆጥበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/91789
Create:
Last Update:
Last Update:
" ሪፎርሙ ባይሰራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፈርስ ነበር ! " - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ እና ምላሽ እየሰጡ ናቸው።
በተለይም ከኢኮኖሚ ሪፎርሙ ጋር የተያዙ በርካታ ጉዳዮችን አንስተዋል።
አንዱ ጉዳይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የሚመለከት ነው።
" የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዚህ ሪፎርም በጣም ተጠቃሚ ከሆኑ ተቋማት አንዱ ነው " ያሉት ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ፥ " በህዳሴ ምክንያት ፣ በቦንድ ምክንያት በጣም አስጊ ጉዳይ ውስጥ ከነበሩ ተቋማት አንዱ ንግድ ባንክ ነው " ብለዋል።
" ይሄ ሪፎርም ባይሰራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፈርስ ነበር " ሲሉ ገልጸዋል።
" ባንኩ ያለበትን ዕዳ በቀላሉ ማኔጅ የሚያደርገው አልነበረም " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ " በዚህ ሪፎርም 900 ቢሊዮን ብር የተራዘመ ቦንድ አግኝቷል ባንኩ በከፍተኛ ደረጃ የነበረበትን ኢሚዴዬት አደጋ መከላከል የሚያስችል ሪሶርስ አግኝቶ ስራ ጀምሯል " ብለዋል።
" ንግድ ባንክ ወደቀ ማለት ኢትዮጵያ ውስጥ 30ውም ባንኮች ወደቁ ማለት ነው። ዋናው የኢትዮጵያ ባንክ ንግድ ባንክ ነው እሱን ማዳን የባንክ ሴክተሩን ማዳን ነው " ሲሉም አክለዋል።
" 900 ቢሊዮን ዶላር የተገኘበት መንገድ ብንነጋገር ብዙ አስደሳች ጉዳዮች ያሉበት ነው ግን አላነሳውም " ብለዋል።
ገንዘቡ የተገኘው ጠቃሚ በሆነ ድርድር እንደሆነ የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምን አይነት ድርድር ይህ ሁሉ ገንዘብ እንደተገኘ በዝርዝር ከመናገር ተቆጥበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ እና ምላሽ እየሰጡ ናቸው።
በተለይም ከኢኮኖሚ ሪፎርሙ ጋር የተያዙ በርካታ ጉዳዮችን አንስተዋል።
አንዱ ጉዳይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የሚመለከት ነው።
" የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዚህ ሪፎርም በጣም ተጠቃሚ ከሆኑ ተቋማት አንዱ ነው " ያሉት ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ፥ " በህዳሴ ምክንያት ፣ በቦንድ ምክንያት በጣም አስጊ ጉዳይ ውስጥ ከነበሩ ተቋማት አንዱ ንግድ ባንክ ነው " ብለዋል።
" ይሄ ሪፎርም ባይሰራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፈርስ ነበር " ሲሉ ገልጸዋል።
" ባንኩ ያለበትን ዕዳ በቀላሉ ማኔጅ የሚያደርገው አልነበረም " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ " በዚህ ሪፎርም 900 ቢሊዮን ብር የተራዘመ ቦንድ አግኝቷል ባንኩ በከፍተኛ ደረጃ የነበረበትን ኢሚዴዬት አደጋ መከላከል የሚያስችል ሪሶርስ አግኝቶ ስራ ጀምሯል " ብለዋል።
" ንግድ ባንክ ወደቀ ማለት ኢትዮጵያ ውስጥ 30ውም ባንኮች ወደቁ ማለት ነው። ዋናው የኢትዮጵያ ባንክ ንግድ ባንክ ነው እሱን ማዳን የባንክ ሴክተሩን ማዳን ነው " ሲሉም አክለዋል።
" 900 ቢሊዮን ዶላር የተገኘበት መንገድ ብንነጋገር ብዙ አስደሳች ጉዳዮች ያሉበት ነው ግን አላነሳውም " ብለዋል።
ገንዘቡ የተገኘው ጠቃሚ በሆነ ድርድር እንደሆነ የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምን አይነት ድርድር ይህ ሁሉ ገንዘብ እንደተገኘ በዝርዝር ከመናገር ተቆጥበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91789