#Attention🚨
“ ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረው አንጻር ለኤች አይ ቪ ኤድስ የሚዲያ፣ የተቋማት ትኩረት በመቀነስ ላይ ይገኛል። የሕሙማን ቁጥር ግን እየጨመረ ነው ” - ሆስፒታሉ
የኤች አይ ቪ ኤድስ ህሙማን ቁጥር እየጨመረ መሆኑን መረጃዎች እየጠቆሙ ቢሆንም የሚዲያዎችና ሌሎች የሚመለከታቸው ተቋማት ለቫይረሱ ያላቸው ትኩረት እየቀነሰ መሆኑን ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የማህጸን ጫፍ፣ የቆዳ ካንሰሮች ኤች አይ ቪ ኤድስ ሲጨመር አብረው የመጨመር እድል ስላላቸው ከዓመታት በፊት እንደነበረው ሁሉ የሚዲያዎችና ሌሎች ተቋማት ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡ በአዲስ አበባ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኩዩቲቭ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አንዱዓለም ደነቀ አሳስበዋል።
ፕሮፌሰሩ በዝርዝር አሉ ?
“ ኤች አይ ቪ ኤድስ እንደ ህመም አሁንም አለ። መረጃዎች እንደሚያሳዩት በተወሰኑ የአገራችን ክፍሎች አዲስ አበባን ጨምሮ የህሙማኑ ቁጥሩ እየጨመረ ነው።
እኛ እንደ ተቋም የምንሰጠውን አገልግሎት አላቋረጥንም። እሱን እናካሂዳለን። ግን ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረው አንጻር ለኤች አይ ቪ ኤድስ የሚዲያ፣ የሌሎች ተቋማት ትኩረት በመቀነስ ላይ ይገኛል።
ይሄ ጉዳይ መታሰብና መሻሻል አለበት። ኤች አይ ቪ ኤድስ የተወሰነ ህክምና አለው። ግን አንዳንዴ ህክምና ማለት ራሱ ቀላል ነገር አይደለም። አለመታመምን አይተካምና።
የኤች አይ ቪ ኤድስ ህክምና በእድሜ ልክ የሚወሰድ ህክምና ነው ያለውና በትኩረተ ሊሰራበት ይገባል የሚል እምነት አለን።
አንዳንዴ ደግሞ መድኃኒቱም ሳይድ ኢፌክት (የጎንዮሽ ጉዳት) አለው። ከመድኃኒቱ በተጨማሪ ከህመሙ ጋር በተያያዣነት ሌሎች ህመሞች ይመጣሉና።
አንዳንዴ ደግም ሰዎች ላያውቁት ይችላሉ፤ ሳያውቁት ሊቆዩ ይችላሉ እስኪመረመሩ ድረስ። ስለዚህ ምርመራውንም በተቻለ መጠን አጠናክሮ መስራት ያስፈልጋል።
ድሮ እናቶች ለእርግዝና ክትትል፣ ሌሎች ሰዎችም ለአንዳንድ ህክምና ሲመጡ ይመረመራሉና ያም ነገር አሁንም በደንብ ተያይዞ መቀጠል አለበት።
አንዳንድ ህመሞች ከኤች አይ ቪ ኤድስ ጋር ቁጥራቸውም የመከሰት እድላቸውም ይጨምራል። ለምሳሌ የማኀጸን ጫፍ ካንሰር አንዱ ነው። የአንጀትና የቆዳ ካንሰሮች ሁሉ አሉ።
ሀገርም ደግሞ ምንም ህክምና ቢኖር ካላት ኢኮኖሚ ላይ ሸርፋ ነውና ለዚያ የምታውለውና ከዚህም አንጻር ሲታይ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው።
እኛ እንደተቋም ማድረግ ያለብንን እናደርጋለን ቢያንስ በማከም፣ በማስተማር። ግን አጠቃላይ እንደ አገር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚዲያዎችን ጨምሮ አስፈላጊውን ሥራ ሁሉ እንዲሰሩ ይጠበቃል።
ኤች አይ ቪ ኤድስ የጤና ጉዳይ ብቻ አይደለም። የልማት ጉዳይ ነው ተብሎ ለብዙ ጊዜ የተኬደበት ጉዳይ ነውና አሁንም እንደዛው ታስቦ ነው መኬድ ያለበት ” ሲሉ አስገንዝበዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
“ ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረው አንጻር ለኤች አይ ቪ ኤድስ የሚዲያ፣ የተቋማት ትኩረት በመቀነስ ላይ ይገኛል። የሕሙማን ቁጥር ግን እየጨመረ ነው ” - ሆስፒታሉ
የኤች አይ ቪ ኤድስ ህሙማን ቁጥር እየጨመረ መሆኑን መረጃዎች እየጠቆሙ ቢሆንም የሚዲያዎችና ሌሎች የሚመለከታቸው ተቋማት ለቫይረሱ ያላቸው ትኩረት እየቀነሰ መሆኑን ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የማህጸን ጫፍ፣ የቆዳ ካንሰሮች ኤች አይ ቪ ኤድስ ሲጨመር አብረው የመጨመር እድል ስላላቸው ከዓመታት በፊት እንደነበረው ሁሉ የሚዲያዎችና ሌሎች ተቋማት ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡ በአዲስ አበባ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኩዩቲቭ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አንዱዓለም ደነቀ አሳስበዋል።
ፕሮፌሰሩ በዝርዝር አሉ ?
“ ኤች አይ ቪ ኤድስ እንደ ህመም አሁንም አለ። መረጃዎች እንደሚያሳዩት በተወሰኑ የአገራችን ክፍሎች አዲስ አበባን ጨምሮ የህሙማኑ ቁጥሩ እየጨመረ ነው።
እኛ እንደ ተቋም የምንሰጠውን አገልግሎት አላቋረጥንም። እሱን እናካሂዳለን። ግን ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረው አንጻር ለኤች አይ ቪ ኤድስ የሚዲያ፣ የሌሎች ተቋማት ትኩረት በመቀነስ ላይ ይገኛል።
ይሄ ጉዳይ መታሰብና መሻሻል አለበት። ኤች አይ ቪ ኤድስ የተወሰነ ህክምና አለው። ግን አንዳንዴ ህክምና ማለት ራሱ ቀላል ነገር አይደለም። አለመታመምን አይተካምና።
የኤች አይ ቪ ኤድስ ህክምና በእድሜ ልክ የሚወሰድ ህክምና ነው ያለውና በትኩረተ ሊሰራበት ይገባል የሚል እምነት አለን።
አንዳንዴ ደግሞ መድኃኒቱም ሳይድ ኢፌክት (የጎንዮሽ ጉዳት) አለው። ከመድኃኒቱ በተጨማሪ ከህመሙ ጋር በተያያዣነት ሌሎች ህመሞች ይመጣሉና።
አንዳንዴ ደግም ሰዎች ላያውቁት ይችላሉ፤ ሳያውቁት ሊቆዩ ይችላሉ እስኪመረመሩ ድረስ። ስለዚህ ምርመራውንም በተቻለ መጠን አጠናክሮ መስራት ያስፈልጋል።
ድሮ እናቶች ለእርግዝና ክትትል፣ ሌሎች ሰዎችም ለአንዳንድ ህክምና ሲመጡ ይመረመራሉና ያም ነገር አሁንም በደንብ ተያይዞ መቀጠል አለበት።
አንዳንድ ህመሞች ከኤች አይ ቪ ኤድስ ጋር ቁጥራቸውም የመከሰት እድላቸውም ይጨምራል። ለምሳሌ የማኀጸን ጫፍ ካንሰር አንዱ ነው። የአንጀትና የቆዳ ካንሰሮች ሁሉ አሉ።
ሀገርም ደግሞ ምንም ህክምና ቢኖር ካላት ኢኮኖሚ ላይ ሸርፋ ነውና ለዚያ የምታውለውና ከዚህም አንጻር ሲታይ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው።
እኛ እንደተቋም ማድረግ ያለብንን እናደርጋለን ቢያንስ በማከም፣ በማስተማር። ግን አጠቃላይ እንደ አገር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚዲያዎችን ጨምሮ አስፈላጊውን ሥራ ሁሉ እንዲሰሩ ይጠበቃል።
ኤች አይ ቪ ኤድስ የጤና ጉዳይ ብቻ አይደለም። የልማት ጉዳይ ነው ተብሎ ለብዙ ጊዜ የተኬደበት ጉዳይ ነውና አሁንም እንደዛው ታስቦ ነው መኬድ ያለበት ” ሲሉ አስገንዝበዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/91744
Create:
Last Update:
Last Update:
#Attention🚨
“ ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረው አንጻር ለኤች አይ ቪ ኤድስ የሚዲያ፣ የተቋማት ትኩረት በመቀነስ ላይ ይገኛል። የሕሙማን ቁጥር ግን እየጨመረ ነው ” - ሆስፒታሉ
የኤች አይ ቪ ኤድስ ህሙማን ቁጥር እየጨመረ መሆኑን መረጃዎች እየጠቆሙ ቢሆንም የሚዲያዎችና ሌሎች የሚመለከታቸው ተቋማት ለቫይረሱ ያላቸው ትኩረት እየቀነሰ መሆኑን ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የማህጸን ጫፍ፣ የቆዳ ካንሰሮች ኤች አይ ቪ ኤድስ ሲጨመር አብረው የመጨመር እድል ስላላቸው ከዓመታት በፊት እንደነበረው ሁሉ የሚዲያዎችና ሌሎች ተቋማት ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡ በአዲስ አበባ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኩዩቲቭ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አንዱዓለም ደነቀ አሳስበዋል።
ፕሮፌሰሩ በዝርዝር አሉ ?
“ ኤች አይ ቪ ኤድስ እንደ ህመም አሁንም አለ። መረጃዎች እንደሚያሳዩት በተወሰኑ የአገራችን ክፍሎች አዲስ አበባን ጨምሮ የህሙማኑ ቁጥሩ እየጨመረ ነው።
እኛ እንደ ተቋም የምንሰጠውን አገልግሎት አላቋረጥንም። እሱን እናካሂዳለን። ግን ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረው አንጻር ለኤች አይ ቪ ኤድስ የሚዲያ፣ የሌሎች ተቋማት ትኩረት በመቀነስ ላይ ይገኛል።
ይሄ ጉዳይ መታሰብና መሻሻል አለበት። ኤች አይ ቪ ኤድስ የተወሰነ ህክምና አለው። ግን አንዳንዴ ህክምና ማለት ራሱ ቀላል ነገር አይደለም። አለመታመምን አይተካምና።
የኤች አይ ቪ ኤድስ ህክምና በእድሜ ልክ የሚወሰድ ህክምና ነው ያለውና በትኩረተ ሊሰራበት ይገባል የሚል እምነት አለን።
አንዳንዴ ደግሞ መድኃኒቱም ሳይድ ኢፌክት (የጎንዮሽ ጉዳት) አለው። ከመድኃኒቱ በተጨማሪ ከህመሙ ጋር በተያያዣነት ሌሎች ህመሞች ይመጣሉና።
አንዳንዴ ደግም ሰዎች ላያውቁት ይችላሉ፤ ሳያውቁት ሊቆዩ ይችላሉ እስኪመረመሩ ድረስ። ስለዚህ ምርመራውንም በተቻለ መጠን አጠናክሮ መስራት ያስፈልጋል።
ድሮ እናቶች ለእርግዝና ክትትል፣ ሌሎች ሰዎችም ለአንዳንድ ህክምና ሲመጡ ይመረመራሉና ያም ነገር አሁንም በደንብ ተያይዞ መቀጠል አለበት።
አንዳንድ ህመሞች ከኤች አይ ቪ ኤድስ ጋር ቁጥራቸውም የመከሰት እድላቸውም ይጨምራል። ለምሳሌ የማኀጸን ጫፍ ካንሰር አንዱ ነው። የአንጀትና የቆዳ ካንሰሮች ሁሉ አሉ።
ሀገርም ደግሞ ምንም ህክምና ቢኖር ካላት ኢኮኖሚ ላይ ሸርፋ ነውና ለዚያ የምታውለውና ከዚህም አንጻር ሲታይ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው።
እኛ እንደተቋም ማድረግ ያለብንን እናደርጋለን ቢያንስ በማከም፣ በማስተማር። ግን አጠቃላይ እንደ አገር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚዲያዎችን ጨምሮ አስፈላጊውን ሥራ ሁሉ እንዲሰሩ ይጠበቃል።
ኤች አይ ቪ ኤድስ የጤና ጉዳይ ብቻ አይደለም። የልማት ጉዳይ ነው ተብሎ ለብዙ ጊዜ የተኬደበት ጉዳይ ነውና አሁንም እንደዛው ታስቦ ነው መኬድ ያለበት ” ሲሉ አስገንዝበዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
“ ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረው አንጻር ለኤች አይ ቪ ኤድስ የሚዲያ፣ የተቋማት ትኩረት በመቀነስ ላይ ይገኛል። የሕሙማን ቁጥር ግን እየጨመረ ነው ” - ሆስፒታሉ
የኤች አይ ቪ ኤድስ ህሙማን ቁጥር እየጨመረ መሆኑን መረጃዎች እየጠቆሙ ቢሆንም የሚዲያዎችና ሌሎች የሚመለከታቸው ተቋማት ለቫይረሱ ያላቸው ትኩረት እየቀነሰ መሆኑን ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የማህጸን ጫፍ፣ የቆዳ ካንሰሮች ኤች አይ ቪ ኤድስ ሲጨመር አብረው የመጨመር እድል ስላላቸው ከዓመታት በፊት እንደነበረው ሁሉ የሚዲያዎችና ሌሎች ተቋማት ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡ በአዲስ አበባ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኩዩቲቭ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አንዱዓለም ደነቀ አሳስበዋል።
ፕሮፌሰሩ በዝርዝር አሉ ?
“ ኤች አይ ቪ ኤድስ እንደ ህመም አሁንም አለ። መረጃዎች እንደሚያሳዩት በተወሰኑ የአገራችን ክፍሎች አዲስ አበባን ጨምሮ የህሙማኑ ቁጥሩ እየጨመረ ነው።
እኛ እንደ ተቋም የምንሰጠውን አገልግሎት አላቋረጥንም። እሱን እናካሂዳለን። ግን ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረው አንጻር ለኤች አይ ቪ ኤድስ የሚዲያ፣ የሌሎች ተቋማት ትኩረት በመቀነስ ላይ ይገኛል።
ይሄ ጉዳይ መታሰብና መሻሻል አለበት። ኤች አይ ቪ ኤድስ የተወሰነ ህክምና አለው። ግን አንዳንዴ ህክምና ማለት ራሱ ቀላል ነገር አይደለም። አለመታመምን አይተካምና።
የኤች አይ ቪ ኤድስ ህክምና በእድሜ ልክ የሚወሰድ ህክምና ነው ያለውና በትኩረተ ሊሰራበት ይገባል የሚል እምነት አለን።
አንዳንዴ ደግሞ መድኃኒቱም ሳይድ ኢፌክት (የጎንዮሽ ጉዳት) አለው። ከመድኃኒቱ በተጨማሪ ከህመሙ ጋር በተያያዣነት ሌሎች ህመሞች ይመጣሉና።
አንዳንዴ ደግም ሰዎች ላያውቁት ይችላሉ፤ ሳያውቁት ሊቆዩ ይችላሉ እስኪመረመሩ ድረስ። ስለዚህ ምርመራውንም በተቻለ መጠን አጠናክሮ መስራት ያስፈልጋል።
ድሮ እናቶች ለእርግዝና ክትትል፣ ሌሎች ሰዎችም ለአንዳንድ ህክምና ሲመጡ ይመረመራሉና ያም ነገር አሁንም በደንብ ተያይዞ መቀጠል አለበት።
አንዳንድ ህመሞች ከኤች አይ ቪ ኤድስ ጋር ቁጥራቸውም የመከሰት እድላቸውም ይጨምራል። ለምሳሌ የማኀጸን ጫፍ ካንሰር አንዱ ነው። የአንጀትና የቆዳ ካንሰሮች ሁሉ አሉ።
ሀገርም ደግሞ ምንም ህክምና ቢኖር ካላት ኢኮኖሚ ላይ ሸርፋ ነውና ለዚያ የምታውለውና ከዚህም አንጻር ሲታይ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው።
እኛ እንደተቋም ማድረግ ያለብንን እናደርጋለን ቢያንስ በማከም፣ በማስተማር። ግን አጠቃላይ እንደ አገር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚዲያዎችን ጨምሮ አስፈላጊውን ሥራ ሁሉ እንዲሰሩ ይጠበቃል።
ኤች አይ ቪ ኤድስ የጤና ጉዳይ ብቻ አይደለም። የልማት ጉዳይ ነው ተብሎ ለብዙ ጊዜ የተኬደበት ጉዳይ ነውና አሁንም እንደዛው ታስቦ ነው መኬድ ያለበት ” ሲሉ አስገንዝበዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA


Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91744