TIKVAH-ETHIOPIA
" ሲሾሙ ' ወጣት ፣ በትምህርት ዝግጅታቸው ጥሩ ' ተብሎ ይሾማል ሲወርዱ ግን በምን ፐርፎርም እንዳደረጉና እንዳላደረጉ አይነገረንም " - ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባሉ እና የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ተመራጩ ደሳለም ጫኔ (ዶ/ር) ከሚሰጡ ሹመቶች ጋር በተያያዘ ያላቸውን ጥያቄ በምክር ቤት አንስተዋል። ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) ፥ " የሚነሱ ሚኒስትሮች ከሾናቸው በኃላ ምን…
" እኔ የፓርላማ አባል ሄጀ የተመለስኩ ሌላው ህዝብ እንዴት እየተገለገለ ነው ? " - የፓርላማ አባል
አንዳንድ ሚኒስትሮች ከተሾሙ በኃላ ለሆነ ጉዳይ ወደ ቢሯቸው ሲኬድ ቢሯቸውን እየዘጉ እንደሆነ አንድ የፓርላማ አባል ተናግረዋል።
አንድ ተሿሚ አመራር ከስልጣን ሲወርድ ህዝቡ ጋር እንደሚገባው በሹመቱ ሰዓትም ህዝቡ ጋር መኖር እንዳለበት አንሰተዋል።
ምን ጊዜም ተገልጋዮች ምላሽ እንዲያገኙ ቢሮዎች ክፍት መሆን አለባቸው ፤ በስልክም መገኘት አለባቸው የሚል ሃሳብ ተነስቷል።
የፓርላማ አባል ሄዶ ' ማግኘት አትችሉም ' ተብሎ ከተመለሰ ሌለው ተገልጋይ ህዝብ እንዴት እየሆነ ይሆን ? የሚል ጥያቄ ተነስቷል።
ወ/ሮ እታፈራሁ ዘገየ (የፓርላማ አባል) ፥
" እኔ አንዳንዴ የሚጨንቀኝ ጉዳይ አለ። ተሿሚዎች የምናውቃቸውና የምናያቸው እዚህ ምክር ቤት ላይ መጥተው ሹመት ስንሰጣቸው ነው እንዴ ?
አንድ ተሿሚ ወይም አመራር ሚኒስተር ሆኖ ሲቀመጥ ሲወርድ ህዝብ ጋር እንደሚገባው ሲኖርም ህዝብ ጋር መኖር አለበት።
እያየን ነው ባለንበት ሂደት ሰው ተቋሙን ካበቃ እንደሚኖር ተቋሙን ካላበቃ ደግሞ ቦታ እንደሚፈለግለት እያየን ነው።
ስልጣን ጊዜያዊ ኮንትራት ነው።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ሚኒስተር መ/ቤቶች ጋር የሚገጥመን ነገር አለ።
ምን ጊዜም ቢሮዎች ክፍት ነው መሆን ያለባቸው ለተገልጋይ ምላሽ ለማግኘት።
ከፀሀፊ ይጀምራል ' ሚኒስትሩ የሉም ፣ ማግኘት አይቻልም ፣ ቀጠሮ ይዛችሁ ነው ' ይባላል። ይሄ መስተካከልና መሻሻል አለበት።
እኔ አንዳንድ ጊዜ ሚኒስትሮቹን እዛ ስንሾም ብቻ ነው እንዴ መልካቸውን የምናየው ? ለምን ቢሮ ላይ ሄደን አናገኛቸውም ? የምንላቸው ተቋማት አሉ።
እኔ አንድ ሚኒስቴር መ/ቤት ሄጄ ሚኒስትሩን ፈልጌ ነበር አልኩኝ በጣም ተናደደብኝ ጥበቃው ' እንዴት ሚኒስትሩ ትያለሽ ? ' ብሎ አይ እኔ የፓርላማ አባል ነኝ ብዬ በግድ ነው የገባሁት።
ቢሮ ሁሉ ክፍት መሆን አለበት። ፀሀፊዎቹም ኦሬንት መደረግ አለባቸው።
እኔ ሄጄ (የፓርላማ አባል) የተመለሰ ሌላው ህዝብ እንዴት እየተገለገለ ነው ? የሚል ጥያቄና የራሴ ምልከታ አለኝ።
ባለጉዳይ የሚስተናገድበት ጊዜ መወሰን አለበት፤ ሂዶ ማግኘት የሚቻልበት ፤ ስልክ ላይ መገኘት ባለባቸው ሰዓት መገኘት አለባቸው።
ወርዶ ከህዝብ መቀላቀል ስለማይቀር ስንሾምም ደግሞ ነገ ህዝብ ጋር ስንኖር ስንወርድ ያምርብናል። "
@tikvahethiopia
አንዳንድ ሚኒስትሮች ከተሾሙ በኃላ ለሆነ ጉዳይ ወደ ቢሯቸው ሲኬድ ቢሯቸውን እየዘጉ እንደሆነ አንድ የፓርላማ አባል ተናግረዋል።
አንድ ተሿሚ አመራር ከስልጣን ሲወርድ ህዝቡ ጋር እንደሚገባው በሹመቱ ሰዓትም ህዝቡ ጋር መኖር እንዳለበት አንሰተዋል።
ምን ጊዜም ተገልጋዮች ምላሽ እንዲያገኙ ቢሮዎች ክፍት መሆን አለባቸው ፤ በስልክም መገኘት አለባቸው የሚል ሃሳብ ተነስቷል።
የፓርላማ አባል ሄዶ ' ማግኘት አትችሉም ' ተብሎ ከተመለሰ ሌለው ተገልጋይ ህዝብ እንዴት እየሆነ ይሆን ? የሚል ጥያቄ ተነስቷል።
ወ/ሮ እታፈራሁ ዘገየ (የፓርላማ አባል) ፥
" እኔ አንዳንዴ የሚጨንቀኝ ጉዳይ አለ። ተሿሚዎች የምናውቃቸውና የምናያቸው እዚህ ምክር ቤት ላይ መጥተው ሹመት ስንሰጣቸው ነው እንዴ ?
አንድ ተሿሚ ወይም አመራር ሚኒስተር ሆኖ ሲቀመጥ ሲወርድ ህዝብ ጋር እንደሚገባው ሲኖርም ህዝብ ጋር መኖር አለበት።
እያየን ነው ባለንበት ሂደት ሰው ተቋሙን ካበቃ እንደሚኖር ተቋሙን ካላበቃ ደግሞ ቦታ እንደሚፈለግለት እያየን ነው።
ስልጣን ጊዜያዊ ኮንትራት ነው።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ሚኒስተር መ/ቤቶች ጋር የሚገጥመን ነገር አለ።
ምን ጊዜም ቢሮዎች ክፍት ነው መሆን ያለባቸው ለተገልጋይ ምላሽ ለማግኘት።
ከፀሀፊ ይጀምራል ' ሚኒስትሩ የሉም ፣ ማግኘት አይቻልም ፣ ቀጠሮ ይዛችሁ ነው ' ይባላል። ይሄ መስተካከልና መሻሻል አለበት።
እኔ አንዳንድ ጊዜ ሚኒስትሮቹን እዛ ስንሾም ብቻ ነው እንዴ መልካቸውን የምናየው ? ለምን ቢሮ ላይ ሄደን አናገኛቸውም ? የምንላቸው ተቋማት አሉ።
እኔ አንድ ሚኒስቴር መ/ቤት ሄጄ ሚኒስትሩን ፈልጌ ነበር አልኩኝ በጣም ተናደደብኝ ጥበቃው ' እንዴት ሚኒስትሩ ትያለሽ ? ' ብሎ አይ እኔ የፓርላማ አባል ነኝ ብዬ በግድ ነው የገባሁት።
ቢሮ ሁሉ ክፍት መሆን አለበት። ፀሀፊዎቹም ኦሬንት መደረግ አለባቸው።
እኔ ሄጄ (የፓርላማ አባል) የተመለሰ ሌላው ህዝብ እንዴት እየተገለገለ ነው ? የሚል ጥያቄና የራሴ ምልከታ አለኝ።
ባለጉዳይ የሚስተናገድበት ጊዜ መወሰን አለበት፤ ሂዶ ማግኘት የሚቻልበት ፤ ስልክ ላይ መገኘት ባለባቸው ሰዓት መገኘት አለባቸው።
ወርዶ ከህዝብ መቀላቀል ስለማይቀር ስንሾምም ደግሞ ነገ ህዝብ ጋር ስንኖር ስንወርድ ያምርብናል። "
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/91733
Create:
Last Update:
Last Update:
" እኔ የፓርላማ አባል ሄጀ የተመለስኩ ሌላው ህዝብ እንዴት እየተገለገለ ነው ? " - የፓርላማ አባል
አንዳንድ ሚኒስትሮች ከተሾሙ በኃላ ለሆነ ጉዳይ ወደ ቢሯቸው ሲኬድ ቢሯቸውን እየዘጉ እንደሆነ አንድ የፓርላማ አባል ተናግረዋል።
አንድ ተሿሚ አመራር ከስልጣን ሲወርድ ህዝቡ ጋር እንደሚገባው በሹመቱ ሰዓትም ህዝቡ ጋር መኖር እንዳለበት አንሰተዋል።
ምን ጊዜም ተገልጋዮች ምላሽ እንዲያገኙ ቢሮዎች ክፍት መሆን አለባቸው ፤ በስልክም መገኘት አለባቸው የሚል ሃሳብ ተነስቷል።
የፓርላማ አባል ሄዶ ' ማግኘት አትችሉም ' ተብሎ ከተመለሰ ሌለው ተገልጋይ ህዝብ እንዴት እየሆነ ይሆን ? የሚል ጥያቄ ተነስቷል።
ወ/ሮ እታፈራሁ ዘገየ (የፓርላማ አባል) ፥
" እኔ አንዳንዴ የሚጨንቀኝ ጉዳይ አለ። ተሿሚዎች የምናውቃቸውና የምናያቸው እዚህ ምክር ቤት ላይ መጥተው ሹመት ስንሰጣቸው ነው እንዴ ?
አንድ ተሿሚ ወይም አመራር ሚኒስተር ሆኖ ሲቀመጥ ሲወርድ ህዝብ ጋር እንደሚገባው ሲኖርም ህዝብ ጋር መኖር አለበት።
እያየን ነው ባለንበት ሂደት ሰው ተቋሙን ካበቃ እንደሚኖር ተቋሙን ካላበቃ ደግሞ ቦታ እንደሚፈለግለት እያየን ነው።
ስልጣን ጊዜያዊ ኮንትራት ነው።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ሚኒስተር መ/ቤቶች ጋር የሚገጥመን ነገር አለ።
ምን ጊዜም ቢሮዎች ክፍት ነው መሆን ያለባቸው ለተገልጋይ ምላሽ ለማግኘት።
ከፀሀፊ ይጀምራል ' ሚኒስትሩ የሉም ፣ ማግኘት አይቻልም ፣ ቀጠሮ ይዛችሁ ነው ' ይባላል። ይሄ መስተካከልና መሻሻል አለበት።
እኔ አንዳንድ ጊዜ ሚኒስትሮቹን እዛ ስንሾም ብቻ ነው እንዴ መልካቸውን የምናየው ? ለምን ቢሮ ላይ ሄደን አናገኛቸውም ? የምንላቸው ተቋማት አሉ።
እኔ አንድ ሚኒስቴር መ/ቤት ሄጄ ሚኒስትሩን ፈልጌ ነበር አልኩኝ በጣም ተናደደብኝ ጥበቃው ' እንዴት ሚኒስትሩ ትያለሽ ? ' ብሎ አይ እኔ የፓርላማ አባል ነኝ ብዬ በግድ ነው የገባሁት።
ቢሮ ሁሉ ክፍት መሆን አለበት። ፀሀፊዎቹም ኦሬንት መደረግ አለባቸው።
እኔ ሄጄ (የፓርላማ አባል) የተመለሰ ሌላው ህዝብ እንዴት እየተገለገለ ነው ? የሚል ጥያቄና የራሴ ምልከታ አለኝ።
ባለጉዳይ የሚስተናገድበት ጊዜ መወሰን አለበት፤ ሂዶ ማግኘት የሚቻልበት ፤ ስልክ ላይ መገኘት ባለባቸው ሰዓት መገኘት አለባቸው።
ወርዶ ከህዝብ መቀላቀል ስለማይቀር ስንሾምም ደግሞ ነገ ህዝብ ጋር ስንኖር ስንወርድ ያምርብናል። "
@tikvahethiopia
አንዳንድ ሚኒስትሮች ከተሾሙ በኃላ ለሆነ ጉዳይ ወደ ቢሯቸው ሲኬድ ቢሯቸውን እየዘጉ እንደሆነ አንድ የፓርላማ አባል ተናግረዋል።
አንድ ተሿሚ አመራር ከስልጣን ሲወርድ ህዝቡ ጋር እንደሚገባው በሹመቱ ሰዓትም ህዝቡ ጋር መኖር እንዳለበት አንሰተዋል።
ምን ጊዜም ተገልጋዮች ምላሽ እንዲያገኙ ቢሮዎች ክፍት መሆን አለባቸው ፤ በስልክም መገኘት አለባቸው የሚል ሃሳብ ተነስቷል።
የፓርላማ አባል ሄዶ ' ማግኘት አትችሉም ' ተብሎ ከተመለሰ ሌለው ተገልጋይ ህዝብ እንዴት እየሆነ ይሆን ? የሚል ጥያቄ ተነስቷል።
ወ/ሮ እታፈራሁ ዘገየ (የፓርላማ አባል) ፥
" እኔ አንዳንዴ የሚጨንቀኝ ጉዳይ አለ። ተሿሚዎች የምናውቃቸውና የምናያቸው እዚህ ምክር ቤት ላይ መጥተው ሹመት ስንሰጣቸው ነው እንዴ ?
አንድ ተሿሚ ወይም አመራር ሚኒስተር ሆኖ ሲቀመጥ ሲወርድ ህዝብ ጋር እንደሚገባው ሲኖርም ህዝብ ጋር መኖር አለበት።
እያየን ነው ባለንበት ሂደት ሰው ተቋሙን ካበቃ እንደሚኖር ተቋሙን ካላበቃ ደግሞ ቦታ እንደሚፈለግለት እያየን ነው።
ስልጣን ጊዜያዊ ኮንትራት ነው።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ሚኒስተር መ/ቤቶች ጋር የሚገጥመን ነገር አለ።
ምን ጊዜም ቢሮዎች ክፍት ነው መሆን ያለባቸው ለተገልጋይ ምላሽ ለማግኘት።
ከፀሀፊ ይጀምራል ' ሚኒስትሩ የሉም ፣ ማግኘት አይቻልም ፣ ቀጠሮ ይዛችሁ ነው ' ይባላል። ይሄ መስተካከልና መሻሻል አለበት።
እኔ አንዳንድ ጊዜ ሚኒስትሮቹን እዛ ስንሾም ብቻ ነው እንዴ መልካቸውን የምናየው ? ለምን ቢሮ ላይ ሄደን አናገኛቸውም ? የምንላቸው ተቋማት አሉ።
እኔ አንድ ሚኒስቴር መ/ቤት ሄጄ ሚኒስትሩን ፈልጌ ነበር አልኩኝ በጣም ተናደደብኝ ጥበቃው ' እንዴት ሚኒስትሩ ትያለሽ ? ' ብሎ አይ እኔ የፓርላማ አባል ነኝ ብዬ በግድ ነው የገባሁት።
ቢሮ ሁሉ ክፍት መሆን አለበት። ፀሀፊዎቹም ኦሬንት መደረግ አለባቸው።
እኔ ሄጄ (የፓርላማ አባል) የተመለሰ ሌላው ህዝብ እንዴት እየተገለገለ ነው ? የሚል ጥያቄና የራሴ ምልከታ አለኝ።
ባለጉዳይ የሚስተናገድበት ጊዜ መወሰን አለበት፤ ሂዶ ማግኘት የሚቻልበት ፤ ስልክ ላይ መገኘት ባለባቸው ሰዓት መገኘት አለባቸው።
ወርዶ ከህዝብ መቀላቀል ስለማይቀር ስንሾምም ደግሞ ነገ ህዝብ ጋር ስንኖር ስንወርድ ያምርብናል። "
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91733