Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-91729-91730-91731-91732-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/91731 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#ExchangeRate የዶላር ምንዛሬ ዋጋ ጭማሪ አሳየ። ባለፉት ቀናት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር በ113 ብር ከ1308 ሳንቲም እየተገዛ በ115 ብር 3934 ሳንቲም ሲሸጥ ነበር። ዛሬ ይፋ በተደረገው የምንዛሬ ዋጋ ተመን አንድ ዶላር መግዣው ከ3 ብር በላይ ጨምሮ  116 ብር ከ6699 ሳንቲም የገባ ሲሆን መሸጫው ከ3 ብር በላይ ጨምሮ 119 ብር ከ0033 ሳንቲም ገብቷል። በተመሳሳይ…
#ExchangeRate

የዶላር ምንዛሬ ዋጋ ጭማሪ አሳየ።

ባለፉት ቀናት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር መግዣው 116 ብር ከ6699 ሳንቲም  ፤ መሸጫው ደግሞ 119 ብር ከ0033 ሳንቲም ነበር።

ዛሬ ይፋ በሆነው ምንዛሬ ዋጋው ጨምሯል።

ባንኩ በመግዣ ዋጋው ላይ ከ2 ብር በላይ ጭማሪ በማድረግ 119 ብር ከ2044 ሳንቲም አስገብቶታል።

መሸጫውም በተመሳሳይ ከ2 ብር በላይ ጨምሮ 121 ብር ከ5885 ሳንቲም ገብቷል።

በግል ባንኮችም ዶላር ከ119 ብር - 120 ብር ባለው እየተገዛ ፤ እስከ 123 ብር ድረስ እየተሸጠ ይገኛል።

(በግል ባንኮች ያለውን የዶላር የምንዛሬ ተመንን እንዲሁም የሌሎች ሀገራት ገንዘብ ምንዛሬ ከላይ ተያይዟል)

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/91731
Create:
Last Update:

#ExchangeRate

የዶላር ምንዛሬ ዋጋ ጭማሪ አሳየ።

ባለፉት ቀናት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር መግዣው 116 ብር ከ6699 ሳንቲም  ፤ መሸጫው ደግሞ 119 ብር ከ0033 ሳንቲም ነበር።

ዛሬ ይፋ በሆነው ምንዛሬ ዋጋው ጨምሯል።

ባንኩ በመግዣ ዋጋው ላይ ከ2 ብር በላይ ጭማሪ በማድረግ 119 ብር ከ2044 ሳንቲም አስገብቶታል።

መሸጫውም በተመሳሳይ ከ2 ብር በላይ ጨምሮ 121 ብር ከ5885 ሳንቲም ገብቷል።

በግል ባንኮችም ዶላር ከ119 ብር - 120 ብር ባለው እየተገዛ ፤ እስከ 123 ብር ድረስ እየተሸጠ ይገኛል።

(በግል ባንኮች ያለውን የዶላር የምንዛሬ ተመንን እንዲሁም የሌሎች ሀገራት ገንዘብ ምንዛሬ ከላይ ተያይዟል)

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91731

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

For some time, Mr. Durov and a few dozen staffers had no fixed headquarters, but rather traveled the world, setting up shop in one city after another, he told the Journal in 2016. The company now has its operational base in Dubai, though it says it doesn’t keep servers there.Mr. Durov maintains a yearslong friendship from his VK days with actor and tech investor Jared Leto, with whom he shares an ascetic lifestyle that eschews meat and alcohol.

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA