Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
🔈 #የነዋሪዎችድምጽ " የከንቲባዋ ቃል አሳዝኖናል " - የ97 ተመዝጋቢዎች " የ1997 ኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች 20 አመት ሙሉ የጠበቅነዉን ተስፋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ' 97 ሰጥተን ጨርሰናል ' ማለታቸዉ በጣም አሳዝኖናል " ሲሉ ገልጸዋል። " ቁጠባችንን በአግባቡ እየቆጠብን የነበርን በሺዎች የምንቆጠር ዜጎች አለን " ብለዋል። " እኛም ዜጎች ነን በኪራይ ቤት እድሜችን አለቀ " ሲሉ አክለዋል።…
#የ97ተመዝጋቢዎች

" ምላሽ ካልተሰጠበት በ15 ቀናት ውስጥ ለሕዝብ ተ/ም/ቤት እናቀርባለን " - የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም

የጋራ መኖሪያ (ኮንዶሚኒየም) ቤት ለማግኝት ተመዝግበው ገንዘብ በባንክ ሲቆጥቡ የነበሩና እስካሁን ቤቱን ያላገኙ የ1997 ዓ.ም. ተመዝጋቢዎች አቤቱታ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምላሽ ካልሰጠበት፣ በ15 ቀናት ውስጥ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚያቀርበው የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አስታወቀ፡፡

ተቋሙ ፤ ለ20 ዓመታት ያህል " ቤት ይደርሰናል " ብለው እየጠበቁ ቢሆንም መንግሥት ምላሽ አልሰጠንም ያሉ ቢያንስ 67 ሰዎችን አቤቱታ ተቀብሎ እየመረመረ መሆኑን ጠቁሟል።

አቤቱታውን ተከትሎም የከተማ አስተዳደሩን ማብራሪያ ጠይቋል።

ምላሽ ካልመጣ ተቋሙ የሚወስደው ዕርምጃ እንደሚኖ ገልጿል።

" በ1997 ዓ.ም. ተመዝግበን ቤት ሳይደርሰን ለሌሎች ተሰጥቷል ፤ በሚል ተደራጅተው ጠይቀዋል፣ እኛም ጥያቄ አቅርበናል፡፡ ነገር ግን የከተማ አስተዳደሩ እስካሁን መልስ አልሰጠንም " ብሏል።

የአዲስ አበባ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በቅርቡ በነበረ የውይይት መድረክ ፤ ከዚህ በፊት በ2015 ዓ/ም በተላለፉት ቤቶች የ1997 ዓ/ም ቆጣቢዎች ሁሉም ዕጣ እንዲወጣላቸው መደረጉንና ለተመዘገቡት ሁሉ ቤት ተሰጥቶ መጠናቀቁን ገልጸው ነበር፡፡

ይሁን እንጂ የሕዝብ ዋና ዕንባ ጠባቂ ተቋም በዚህ ሁኔታ ከከተማ አስተዳደሩ የደረሰው ምላሽ እንደሌለ አመልክቷል።

ለረዥም ጊዜ ጠብቀው ምላሽ ያልተሰጣቸውን ሰዎች አቤቱታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በማቅረብ የመጨረሻ ዕልባት እንዲያገኝ ይደረጋልም ብሏል።

በ1997 ዓ.ም. የቤት ምዝገባ በርካቶች ተመዝግበው ለ20 ዓመታት ሲቆጥቡ መቆየታቸውን የገለጸው ተቋሙ ፤ " መንግሥት የተሠሩትን ቤቶችን ለአርሶ አደር ልጆች ፣ ለፖለቲካ ሹመኞች እና ለተለያዩ ግለሰቦች እየሰጠ ነው " በማለት ቅሬታ ሲያቀርቡ ነበር ብሏል።

ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባና በሸገር ከተማ ቤታቸው የፈረሰባቸው ነዋሪዎች ባቀረቡት አቤቱታ ካሳና ተለዋጭ ቦታ እንዲሰጥ በተደጋጋሚ ጥያቄ ሲቀርብ እንደነበር መረጃ የደረሰው ዕንባ ጠባቂ  ተቋም፣ አሁን በመሀል አዲስ አበባ ከሚከናወነው የኮሪደር ልማት ጋር በተገናኘ የደረሰው የሕዝብ አቤቱታ እንደሌለ አመልክቷል።

በአሁኑ ወቅት ወደ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በብዛት እየቀረቡ ያሉ አቤቱታዎች ፦
° የሥራ ስንብት፣
° የመሬት አገልግሎት፣
° የጡረታ መብት
° የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን የተመለከቱ መሆናቸውን አመልክቷል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/91704
Create:
Last Update:

#የ97ተመዝጋቢዎች

" ምላሽ ካልተሰጠበት በ15 ቀናት ውስጥ ለሕዝብ ተ/ም/ቤት እናቀርባለን " - የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም

የጋራ መኖሪያ (ኮንዶሚኒየም) ቤት ለማግኝት ተመዝግበው ገንዘብ በባንክ ሲቆጥቡ የነበሩና እስካሁን ቤቱን ያላገኙ የ1997 ዓ.ም. ተመዝጋቢዎች አቤቱታ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምላሽ ካልሰጠበት፣ በ15 ቀናት ውስጥ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚያቀርበው የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አስታወቀ፡፡

ተቋሙ ፤ ለ20 ዓመታት ያህል " ቤት ይደርሰናል " ብለው እየጠበቁ ቢሆንም መንግሥት ምላሽ አልሰጠንም ያሉ ቢያንስ 67 ሰዎችን አቤቱታ ተቀብሎ እየመረመረ መሆኑን ጠቁሟል።

አቤቱታውን ተከትሎም የከተማ አስተዳደሩን ማብራሪያ ጠይቋል።

ምላሽ ካልመጣ ተቋሙ የሚወስደው ዕርምጃ እንደሚኖ ገልጿል።

" በ1997 ዓ.ም. ተመዝግበን ቤት ሳይደርሰን ለሌሎች ተሰጥቷል ፤ በሚል ተደራጅተው ጠይቀዋል፣ እኛም ጥያቄ አቅርበናል፡፡ ነገር ግን የከተማ አስተዳደሩ እስካሁን መልስ አልሰጠንም " ብሏል።

የአዲስ አበባ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በቅርቡ በነበረ የውይይት መድረክ ፤ ከዚህ በፊት በ2015 ዓ/ም በተላለፉት ቤቶች የ1997 ዓ/ም ቆጣቢዎች ሁሉም ዕጣ እንዲወጣላቸው መደረጉንና ለተመዘገቡት ሁሉ ቤት ተሰጥቶ መጠናቀቁን ገልጸው ነበር፡፡

ይሁን እንጂ የሕዝብ ዋና ዕንባ ጠባቂ ተቋም በዚህ ሁኔታ ከከተማ አስተዳደሩ የደረሰው ምላሽ እንደሌለ አመልክቷል።

ለረዥም ጊዜ ጠብቀው ምላሽ ያልተሰጣቸውን ሰዎች አቤቱታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በማቅረብ የመጨረሻ ዕልባት እንዲያገኝ ይደረጋልም ብሏል።

በ1997 ዓ.ም. የቤት ምዝገባ በርካቶች ተመዝግበው ለ20 ዓመታት ሲቆጥቡ መቆየታቸውን የገለጸው ተቋሙ ፤ " መንግሥት የተሠሩትን ቤቶችን ለአርሶ አደር ልጆች ፣ ለፖለቲካ ሹመኞች እና ለተለያዩ ግለሰቦች እየሰጠ ነው " በማለት ቅሬታ ሲያቀርቡ ነበር ብሏል።

ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባና በሸገር ከተማ ቤታቸው የፈረሰባቸው ነዋሪዎች ባቀረቡት አቤቱታ ካሳና ተለዋጭ ቦታ እንዲሰጥ በተደጋጋሚ ጥያቄ ሲቀርብ እንደነበር መረጃ የደረሰው ዕንባ ጠባቂ  ተቋም፣ አሁን በመሀል አዲስ አበባ ከሚከናወነው የኮሪደር ልማት ጋር በተገናኘ የደረሰው የሕዝብ አቤቱታ እንደሌለ አመልክቷል።

በአሁኑ ወቅት ወደ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በብዛት እየቀረቡ ያሉ አቤቱታዎች ፦
° የሥራ ስንብት፣
° የመሬት አገልግሎት፣
° የጡረታ መብት
° የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን የተመለከቱ መሆናቸውን አመልክቷል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91704

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

Should I buy bitcoin?

“To the extent it is used I fear it’s often for illicit finance. It’s an extremely inefficient way of conducting transactions, and the amount of energy that’s consumed in processing those transactions is staggering,” the former Fed chairwoman said. Yellen’s comments have been cited as a reason for bitcoin’s recent losses. However, Yellen’s assessment of bitcoin as a inefficient medium of exchange is an important point and one that has already been raised in the past by bitcoin bulls. Using a volatile asset in exchange for goods and services makes little sense if the asset can tumble 10% in a day, or surge 80% over the course of a two months as bitcoin has done in 2021, critics argue. To put a finer point on it, over the past 12 months bitcoin has registered 8 corrections, defined as a decline from a recent peak of at least 10% but not more than 20%, and two bear markets, which are defined as falls of 20% or more, according to Dow Jones Market Data.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA