Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#መቐለ " የጊዚያዊ አስተዳደሩን የሚፃረር አቋም በመያዝ በጊዚያዊ አስተዳደሩ ስር ያለን መዋቅር መምራት አትችሉም " - አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ አዲሱን የመቐለ ከንቲባ ከስራ አገዱ። ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ " ለዶ/ር ረዳኢ በርሀ " በማለት ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም በፃፉት ደብዳቤ ፤ አዲሱ የመቐለ ከተማ ከንቲባ ዶ/ር ረዳኢ በርሀ ህጋዊ ያልሆነ…
#Tigray

"  እስከ በጀት መገደብ የሚደርስ ቅጣት ሊጣል ይችላል " - የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር

የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር በፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ፊርማ ተፈርሞ ባሰራጨው መመሪያ ፤ " የጊዚያዊ አስተዳደሩ እቅዶች ማደናቀፍ እና በዘፈቀደ ህጋዊ ያልሆነ ሹመት መስጠትና መንሳት የበጀት ቅጣትና የህግ ተጠያቂነት ያስከትላል " ሲል አሳስቧል።

መመሪያ ደ/18/8/84 እንደሚለው " በህወሓት አመራሮች የተፈጠረ የፓለቲካ ልዩነት ምክንያት በማድረግ መንግስታዊ ስልጣን እና ሃላፊነት የሌለው ' ቡድን ' በማለት የተጠቀሰው በዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህወሓት የሚሰጠው ሹመት የመሻርና ሹመት የመስጠት ተግባር ፍፁም ተቀባይነት የለውም " ብሏል።

በመሆኑም ፦

1. ቡድኑ የሚያካሄዳቸውን ህጋዊ ያልሆኑ ተግባራት እንዲቆም ፤ ይህንን የጊዚያዊ መንግስቱ መመሪያ በመቀበል ፍርድ ቤት ጨምሮ የዞን እና የወረዳ የመንግስት መዋቅሮች ህጋዊ አሰራር እንዲከተሉና ህግ በሚጥስ ላይ ህጋዊ እርምጃ እንዲወስዱ፤

2. በክልሉ በየመዋቅሩ ያሉ ምክር ቤቶች ጊዚያቸው ያለፈ እና ህጋዊ መሰረታቸው ያበቃ መሆኑን በመቀበል ሹመት ከመስጠትና ከመሻር እንዲቆጠቡ፤

... ሲል ማስጠንቀቅያ ሰጥቷል።

ከዚህ ባለፈ የጊዚያዊ አስተዳደሩን እቅዶች የሚፃረር የከተማና የገጠር ወረዳ የአስተዳደር መዋቅር በጀት እስከመገደብ የሚደርስ ቅጣት እንደሚጣልበት በአፅንኦት አሳስቧል።

#TikvahEthiopiaFamilyMeklle

@tikvahethiopia 



tg-me.com/tikvahethiopia/91697
Create:
Last Update:

#Tigray

"  እስከ በጀት መገደብ የሚደርስ ቅጣት ሊጣል ይችላል " - የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር

የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር በፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ፊርማ ተፈርሞ ባሰራጨው መመሪያ ፤ " የጊዚያዊ አስተዳደሩ እቅዶች ማደናቀፍ እና በዘፈቀደ ህጋዊ ያልሆነ ሹመት መስጠትና መንሳት የበጀት ቅጣትና የህግ ተጠያቂነት ያስከትላል " ሲል አሳስቧል።

መመሪያ ደ/18/8/84 እንደሚለው " በህወሓት አመራሮች የተፈጠረ የፓለቲካ ልዩነት ምክንያት በማድረግ መንግስታዊ ስልጣን እና ሃላፊነት የሌለው ' ቡድን ' በማለት የተጠቀሰው በዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህወሓት የሚሰጠው ሹመት የመሻርና ሹመት የመስጠት ተግባር ፍፁም ተቀባይነት የለውም " ብሏል።

በመሆኑም ፦

1. ቡድኑ የሚያካሄዳቸውን ህጋዊ ያልሆኑ ተግባራት እንዲቆም ፤ ይህንን የጊዚያዊ መንግስቱ መመሪያ በመቀበል ፍርድ ቤት ጨምሮ የዞን እና የወረዳ የመንግስት መዋቅሮች ህጋዊ አሰራር እንዲከተሉና ህግ በሚጥስ ላይ ህጋዊ እርምጃ እንዲወስዱ፤

2. በክልሉ በየመዋቅሩ ያሉ ምክር ቤቶች ጊዚያቸው ያለፈ እና ህጋዊ መሰረታቸው ያበቃ መሆኑን በመቀበል ሹመት ከመስጠትና ከመሻር እንዲቆጠቡ፤

... ሲል ማስጠንቀቅያ ሰጥቷል።

ከዚህ ባለፈ የጊዚያዊ አስተዳደሩን እቅዶች የሚፃረር የከተማና የገጠር ወረዳ የአስተዳደር መዋቅር በጀት እስከመገደብ የሚደርስ ቅጣት እንደሚጣልበት በአፅንኦት አሳስቧል።

#TikvahEthiopiaFamilyMeklle

@tikvahethiopia 

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/91697

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

Importantly, that investor viewpoint is not new. It cycles in when conditions are right (and vice versa). It also brings the ineffective warnings of an overpriced market with it.Looking toward a good 2022 stock market, there is no apparent reason to expect these issues to change.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA