Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
🇪🇹 የፖለቲካ ፓርቲዎች ምን ይላሉ ? 🇪🇹 " ግጭቶች ከትንሽ ነገር እየተነሱ እያደጉ ነው አሁን ያሉበት ደረጃ የደረሱት። ይሄ ደግሞ በመንግስት ቸልተኝነት ፣ ትዕግስት ማጣት የሚመጣ ነው " - ኢዜማ በኢትዮጵያ ለሚስተዋሉ ዘርፈ ብዙ ችግሮች ያለውን ግምገማ በተመለከተ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ የሆኑት አቶ ዋሲሁን ተስፋዬ ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል። …
🇪🇹 የፖለቲካ ፓርቲዎች ምን ይላሉ ? 🇪🇹

" አሁን ላይ ያሉ ችግሮች ምፍትሄ እስካላገኙ  ስለ ምርጫ ማሰብ #ቀልድ ነው " - አቶ ግርማ በቀለ

የሕብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ሕብር) ሊቀ መንበር አቶ ግርማ በቀለ ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጋር በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ቆይታ አድረገዋል።

Q. የዜጎች በሕይወት የመኖር መብት ጥሰትን በተመለከተ ስለሚነሱ ጉዳዮች የፓርቲዎ ግምገማ ምን ይላል ?
 

አቶ ግርማ በቀለ ፦

" የዜጎች ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች በእጅጉ ተጥሰዋል።

መንግሥት የፓለቲካ ምህዳሩን ያስፋልን ፣ ነፃና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ይደረግ፣ በአገሪቱ ስለተፈጠሩት ችግሮች በጠረንጴዛ ዙሪያ እንወያይ እያልን ስንጮህ ነበር።

አሁን ከዜጎች ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት አልፎ ፦
° የፓርቲ መሪዎችን ከቤት አውጥቶ ገድሎ የመጣል፣
° የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ሕገ መንግስቱ የሰጣቸውን መብቶች ተገፈው ምን እንዳጠፉ ሳይነገር የሚታሰሩበት ከባድ ደረጃ ላይ የደረስንበት ጊዜ ነው። "

Q. ስለ ሀገሪቱ የጸጥታና ደኀንነት ሁኔታ የፓርቲያችሁ ግምገማ ምንድን ነው ? 

አቶ ግርማ በቀለ ፦

" ለ6 ዓመታት በብልጽግና፣ ከኢህዴግም በከፋ ሁኔታ አገራችን ያልተረጋጋችበትና በሰላም ረገድ ትልቅ ጥያቄ ውስጥ የወደቅንበት ፈታኝ ሁኔታ ውስጥ ነው ያለነው።

የአገራዊ እሴቶችንና ገንቢ አስተሳሰቦችን ወደ ኋላ ጥሎ ከውጪ የሚመጣውን የወቅቱ ፓለቲካ አስተሳሰብ ይዞ፣ በዛም ተሞክሮ ላይ አግላይና ጠቅላይ የሆነ የፓለቲካ ስርዓት ነው። 

ይህ በመሆኑም አገራችን ለከፋ ኢኮኖሚያዊ፣ ፓለቲካዊና ማኀበራዊ ምስቅልቅሎችና ከፍተኛ ችግሮች ዳርጓታል።

የተፈጠረውን ምስቅልቅል ለማስወገድ ፦
- በአገሪቱ ውስጥ አገራዊ መግባባት መፍጠር፣ 
- በሕዝቦች መካከል የተፈጠረውን መናቆርና ልዩነት የማራገብ ሂደት ማርገብ፣
- ብሔራዊ እርቅ የሚወርድበትን ሁኔታ ማመቻቸት አለብን፤
- ሁሉም ባለድርሻ አካላት ባለቤት ሆነው የመፍትሄው አካል መሆን አለባቸው። "

Q. የኑሮ ውድነቱ ሕዝቡን ፈትኖታል። ፓርቲዎ ለመንግስት ያለው መልዕክት ምንድን ነው ?

አቶ ግርማ በቀለ ፦

" በፓለቲካ መሪነት ሳይሆን እንደ አንድ የኢትዮጵያ ዜጋ እየኖርን ያለነው በአንዳች ተዓምር እንጂ የእውነት የወር አስቤዛ ለአንድ ቀን እንኳ የማይሆንበት ደረጃ ላይ የደረስንበት ሁኔታ ነው ያለው። 

የዛሬ 20 ዓመት በአንድ ብር አንድ ሊትር ወተት ገዝቼ ነው ልጅ ያሳደኩት። አሁን ዋጋውን ሁላችንም እናውቀዋለን። ሕዝቡ ግን ይሄ ሁሉ እየሆነ በፈጣሪ እርዳታ አለ። "

Q. በቀጣዩ ምርጫ ተመራጭ ሆኖ ለመመቅረብ ምን ዝግጅት እያደረጋችሁ ነው ?

አቶ ግርማ በቀለ ፦

" ➡️ የብሔራዊ መግባባትና የሀገራዊ እርቅ ጉዳይ ላይ ቁጭ ብለን እስካልተነጋገርን ድረስ፣

➡️ አገሪቱ ውስጥ ላሉት ፓለቲካዊ፣ ማኅበራዊ ምስቅልቅሎች መፍትሄ እስካላበጀን ድረስ፤ 

➡️ ዋና ዋና የባለድርሻ አካላት ለዚች አገር ችግር መፍትሄ እስካልነደፉ ድረስ፣ እዚህ አገር ስለምርጫ ማሰብ ቀልድ ነው። "

Q. መልካም አስተዳደርን ስለመረዘው ብልሹ አሰራር ፓርቲዎ ምን ይላል ? 

አቶ ግርማ በቀለ ፦

" የዚህ አይነት ብልሹ አሰራር በአገራችን በታሪክ ውስጥ የገጠመን ጊዜ የለም በአጭሩ። አመሰግናለሁ ! "

#TikvahEthiopiaFamilyAA
#HiberEthiopia #ሕብር

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/87813
Create:
Last Update:

🇪🇹 የፖለቲካ ፓርቲዎች ምን ይላሉ ? 🇪🇹

" አሁን ላይ ያሉ ችግሮች ምፍትሄ እስካላገኙ  ስለ ምርጫ ማሰብ #ቀልድ ነው " - አቶ ግርማ በቀለ

የሕብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ሕብር) ሊቀ መንበር አቶ ግርማ በቀለ ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጋር በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ቆይታ አድረገዋል።

Q. የዜጎች በሕይወት የመኖር መብት ጥሰትን በተመለከተ ስለሚነሱ ጉዳዮች የፓርቲዎ ግምገማ ምን ይላል ?
 

አቶ ግርማ በቀለ ፦

" የዜጎች ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች በእጅጉ ተጥሰዋል።

መንግሥት የፓለቲካ ምህዳሩን ያስፋልን ፣ ነፃና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ይደረግ፣ በአገሪቱ ስለተፈጠሩት ችግሮች በጠረንጴዛ ዙሪያ እንወያይ እያልን ስንጮህ ነበር።

አሁን ከዜጎች ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት አልፎ ፦
° የፓርቲ መሪዎችን ከቤት አውጥቶ ገድሎ የመጣል፣
° የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ሕገ መንግስቱ የሰጣቸውን መብቶች ተገፈው ምን እንዳጠፉ ሳይነገር የሚታሰሩበት ከባድ ደረጃ ላይ የደረስንበት ጊዜ ነው። "

Q. ስለ ሀገሪቱ የጸጥታና ደኀንነት ሁኔታ የፓርቲያችሁ ግምገማ ምንድን ነው ? 

አቶ ግርማ በቀለ ፦

" ለ6 ዓመታት በብልጽግና፣ ከኢህዴግም በከፋ ሁኔታ አገራችን ያልተረጋጋችበትና በሰላም ረገድ ትልቅ ጥያቄ ውስጥ የወደቅንበት ፈታኝ ሁኔታ ውስጥ ነው ያለነው።

የአገራዊ እሴቶችንና ገንቢ አስተሳሰቦችን ወደ ኋላ ጥሎ ከውጪ የሚመጣውን የወቅቱ ፓለቲካ አስተሳሰብ ይዞ፣ በዛም ተሞክሮ ላይ አግላይና ጠቅላይ የሆነ የፓለቲካ ስርዓት ነው። 

ይህ በመሆኑም አገራችን ለከፋ ኢኮኖሚያዊ፣ ፓለቲካዊና ማኀበራዊ ምስቅልቅሎችና ከፍተኛ ችግሮች ዳርጓታል።

የተፈጠረውን ምስቅልቅል ለማስወገድ ፦
- በአገሪቱ ውስጥ አገራዊ መግባባት መፍጠር፣ 
- በሕዝቦች መካከል የተፈጠረውን መናቆርና ልዩነት የማራገብ ሂደት ማርገብ፣
- ብሔራዊ እርቅ የሚወርድበትን ሁኔታ ማመቻቸት አለብን፤
- ሁሉም ባለድርሻ አካላት ባለቤት ሆነው የመፍትሄው አካል መሆን አለባቸው። "

Q. የኑሮ ውድነቱ ሕዝቡን ፈትኖታል። ፓርቲዎ ለመንግስት ያለው መልዕክት ምንድን ነው ?

አቶ ግርማ በቀለ ፦

" በፓለቲካ መሪነት ሳይሆን እንደ አንድ የኢትዮጵያ ዜጋ እየኖርን ያለነው በአንዳች ተዓምር እንጂ የእውነት የወር አስቤዛ ለአንድ ቀን እንኳ የማይሆንበት ደረጃ ላይ የደረስንበት ሁኔታ ነው ያለው። 

የዛሬ 20 ዓመት በአንድ ብር አንድ ሊትር ወተት ገዝቼ ነው ልጅ ያሳደኩት። አሁን ዋጋውን ሁላችንም እናውቀዋለን። ሕዝቡ ግን ይሄ ሁሉ እየሆነ በፈጣሪ እርዳታ አለ። "

Q. በቀጣዩ ምርጫ ተመራጭ ሆኖ ለመመቅረብ ምን ዝግጅት እያደረጋችሁ ነው ?

አቶ ግርማ በቀለ ፦

" ➡️ የብሔራዊ መግባባትና የሀገራዊ እርቅ ጉዳይ ላይ ቁጭ ብለን እስካልተነጋገርን ድረስ፣

➡️ አገሪቱ ውስጥ ላሉት ፓለቲካዊ፣ ማኅበራዊ ምስቅልቅሎች መፍትሄ እስካላበጀን ድረስ፤ 

➡️ ዋና ዋና የባለድርሻ አካላት ለዚች አገር ችግር መፍትሄ እስካልነደፉ ድረስ፣ እዚህ አገር ስለምርጫ ማሰብ ቀልድ ነው። "

Q. መልካም አስተዳደርን ስለመረዘው ብልሹ አሰራር ፓርቲዎ ምን ይላል ? 

አቶ ግርማ በቀለ ፦

" የዚህ አይነት ብልሹ አሰራር በአገራችን በታሪክ ውስጥ የገጠመን ጊዜ የለም በአጭሩ። አመሰግናለሁ ! "

#TikvahEthiopiaFamilyAA
#HiberEthiopia #ሕብር

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/87813

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Auto-Delete Messages in Any Chat

Some messages aren’t supposed to last forever. There are some Telegram groups and conversations where it’s best if messages are automatically deleted in a day or a week. Here’s how to auto-delete messages in any Telegram chat. You can enable the auto-delete feature on a per-chat basis. It works for both one-on-one conversations and group chats. Previously, you needed to use the Secret Chat feature to automatically delete messages after a set time. At the time of writing, you can choose to automatically delete messages after a day or a week. Telegram starts the timer once they are sent, not after they are read. This won’t affect the messages that were sent before enabling the feature.

Unlimited members in Telegram group now

Telegram has made it easier for its users to communicate, as it has introduced a feature that allows more than 200,000 users in a group chat. However, if the users in a group chat move past 200,000, it changes into "Broadcast Group", but the feature comes with a restriction. Groups with close to 200k members can be converted to a Broadcast Group that allows unlimited members. Only admins can post in Broadcast Groups, but everyone can read along and participate in group Voice Chats," Telegram added.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA