Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#ሲዳማ የሲዳማ ክልል መንግሥት ፤ " የተሰጣቸውን የመንግስትና የህዝብ አደራ ወደ ጎን በመተው በሙስናና ብልሹ አሰራር ላይ ተሳትፈዋል " ባላቸው አመራሮች ላይ የፖለቲካ ውሳኔ መተለለፉን አሳወቀ። ክልሉ እኚሁ አመራሮች እንደየሥራቸው ከህግ ተጠያቂነት አያመልጡም ብሏል። የሲዳማ ክልል ፕሬዝዳንት  አቶ ደስታ ሌዳሞ በሰጡት መግለጫ ፤ የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ያልተወጡና በብልሹ አሰራር ላይ የተሳተፉ…
" ቅንጣት ታክል ጥፋት አልሰራሁም " - ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ

በከንቲባነት ዘመኔ ቅንጣት ታክል ጥፋት አልሰራሁም አሉ የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሬፌሰር ፀጋዬ ቱኬ።

የቀድሞ ከንቲባ ይህ ያሉት ዛሬ በተረጋገጠ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባወጡት ፅሁፍ ነው።

በቅርቡ በተደረገ ግምገማ በ" ብልሹ አመራር " እና " በአፈፃፀም ድክመት " ከስልጣናቸው የተነሱት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ዛሬ በእሳቸው ምክት አዲስ ከንቲባ በተሾመበት ዕለት ባሰራጩት መልዕክት በስልጣን ዘመናቸው ቅንጣት ታክል ጥፋት እንዳልሰሩ ገልጸዋል።

የቀድሞው ከንቲባ ፤ " እኔ በፈጣሪ ፊት የምመሰክረዉ እዉነት በከንቲባነት ዘመኔ ህዝቤን የሚጎዳና የማይጠቅም የተቀመጥኩለትን አላማ የሚያጎድፍ ቅንጣት ጥፋት አልሰራሁም ብዬ አምናለሁ " ብለዋል።

" ምናልባትም የግለሰቦችን የጥቅም ፍላጎት ካለማርካት በቀር፤ እኔን ማሳደዱ የስልጣን ፍላጎትና የእዉቅና ሽሚያ ካልሆነ በስተቀር ፣ በክልሉ ይፋ ያልወጡ በህዝብ እንባና ላብ የከበሩ እንኳን ህግ ፈጣሪም ይቅር የማይለዉ  ወንጀል/ጥፋት የፈጸሙ የህዝብን ሀብት በሽፋን የሚዘርፉ አካላት አሉ " ሲሉ ገልጸዋል።

አክለውም እነዚህ አካላት " የግዜ ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር በቅርብ  ይፋ ይወጣሉ። " ብለዋል።

የቀድሞው ከንቲባ " በህዝብ እምባ እና ላብ የከበሩ " ስላሏቸው አካላት ስም አልገለፁም።

በሲዳማ ክልል ያለዉ ነባራዊ ሁኔታ በብልፅግና ፓርቲ መርህ  ሕዝብን ማገልገል የሚያስቸግር ነው ያሉት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ፤ " ቡድንተኝነትና በሴራ ፓለቲካ የተተበተበ፤ በመሆኑ እኔም ሆንኩ በተሻለ አፈጻጸም ላይ የነበሩ አመራሮች የፓርቲን መርህ ባልተከተለ መልኩ ከኃላፈነት ተነሰተናል " ሲሉ ገልጸዋል።

" እድል ያገኘን ቀን እዉነቱን በቅርቡ በፈጣሪ እና  በህዝባችን ፊት ቆመን በመረጃና በማስረጃ እንታገላለን " ብለዋል።

አሁን ያለዉ የክልሉ የፖለቲካ ጉዞ ሁኔታ ይህንን ማድረግ የሚያስችል እንዳልሆነ የገለፁት ረ/ፕ ፀጋዬ ፤ በቤተሰባቸው  ላይ ለሚደርሰዉ አንዳች እንግልትና ጉዳት ተጠያቂዉ የክልሉ መንግስት እንደሆነ ገልጸዋል።

ወደፊት ሀገራቸው በምትፈልጋቸው ቦታና ግዜ ህዝብን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን አሳውቀዋል።

ሀዋን ለ3 ዓመታት የመሩት የቀድሞው ከንቲባ ባሰራጩት ፅሁፍ ለአዲስ ተሿሚ አካላት መልካም የስራ ጊዜ ተመኝተዋል።

ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ በአመራሮች ግምገማ ወቅት ከስልጣን እንደተነሱ እና በህግ እንደሚጠየቁ ይፋ ከተደረገ በኃላ አንድ የክልሉ ባለሥልጣን ረ/ፕ ፀጋዬ " የት እንዳሉ " እንደማያውቁ መናገራቸው ይታወሳል።

በበኃላም የቀድሞው ከንቲባ የት ሀገር እንደሚገኙ በግልፅ ሳይናገሩ በህክምና ክትትል ላይ እንዳሉና በቅርቡ በህዝብ መኃል ተገኝተው እውነታውን እንደሚያጋልጡ መግለፃቸው አይዘነጋም።

በሲዳማ ክልል ነዋሪ የሆኑ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት በተለይም ወጣቶች ክልሉ በብልሹ አሰራር ፣ እንዲሁም በሙስናና በትውውቅ በሚሰሩ ስራዎች ነዋሪዎችን እያማረረ መሆኑን እና ከላይ እስከ ታች ያሉት አመራሮች እያንዳንዳቸው እንዲገመገሙና አመራራቸውም እንዲፈተሽ መጠየቃቸው ይታወሳል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/81236
Create:
Last Update:

" ቅንጣት ታክል ጥፋት አልሰራሁም " - ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ

በከንቲባነት ዘመኔ ቅንጣት ታክል ጥፋት አልሰራሁም አሉ የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሬፌሰር ፀጋዬ ቱኬ።

የቀድሞ ከንቲባ ይህ ያሉት ዛሬ በተረጋገጠ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባወጡት ፅሁፍ ነው።

በቅርቡ በተደረገ ግምገማ በ" ብልሹ አመራር " እና " በአፈፃፀም ድክመት " ከስልጣናቸው የተነሱት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ዛሬ በእሳቸው ምክት አዲስ ከንቲባ በተሾመበት ዕለት ባሰራጩት መልዕክት በስልጣን ዘመናቸው ቅንጣት ታክል ጥፋት እንዳልሰሩ ገልጸዋል።

የቀድሞው ከንቲባ ፤ " እኔ በፈጣሪ ፊት የምመሰክረዉ እዉነት በከንቲባነት ዘመኔ ህዝቤን የሚጎዳና የማይጠቅም የተቀመጥኩለትን አላማ የሚያጎድፍ ቅንጣት ጥፋት አልሰራሁም ብዬ አምናለሁ " ብለዋል።

" ምናልባትም የግለሰቦችን የጥቅም ፍላጎት ካለማርካት በቀር፤ እኔን ማሳደዱ የስልጣን ፍላጎትና የእዉቅና ሽሚያ ካልሆነ በስተቀር ፣ በክልሉ ይፋ ያልወጡ በህዝብ እንባና ላብ የከበሩ እንኳን ህግ ፈጣሪም ይቅር የማይለዉ  ወንጀል/ጥፋት የፈጸሙ የህዝብን ሀብት በሽፋን የሚዘርፉ አካላት አሉ " ሲሉ ገልጸዋል።

አክለውም እነዚህ አካላት " የግዜ ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር በቅርብ  ይፋ ይወጣሉ። " ብለዋል።

የቀድሞው ከንቲባ " በህዝብ እምባ እና ላብ የከበሩ " ስላሏቸው አካላት ስም አልገለፁም።

በሲዳማ ክልል ያለዉ ነባራዊ ሁኔታ በብልፅግና ፓርቲ መርህ  ሕዝብን ማገልገል የሚያስቸግር ነው ያሉት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ፤ " ቡድንተኝነትና በሴራ ፓለቲካ የተተበተበ፤ በመሆኑ እኔም ሆንኩ በተሻለ አፈጻጸም ላይ የነበሩ አመራሮች የፓርቲን መርህ ባልተከተለ መልኩ ከኃላፈነት ተነሰተናል " ሲሉ ገልጸዋል።

" እድል ያገኘን ቀን እዉነቱን በቅርቡ በፈጣሪ እና  በህዝባችን ፊት ቆመን በመረጃና በማስረጃ እንታገላለን " ብለዋል።

አሁን ያለዉ የክልሉ የፖለቲካ ጉዞ ሁኔታ ይህንን ማድረግ የሚያስችል እንዳልሆነ የገለፁት ረ/ፕ ፀጋዬ ፤ በቤተሰባቸው  ላይ ለሚደርሰዉ አንዳች እንግልትና ጉዳት ተጠያቂዉ የክልሉ መንግስት እንደሆነ ገልጸዋል።

ወደፊት ሀገራቸው በምትፈልጋቸው ቦታና ግዜ ህዝብን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን አሳውቀዋል።

ሀዋን ለ3 ዓመታት የመሩት የቀድሞው ከንቲባ ባሰራጩት ፅሁፍ ለአዲስ ተሿሚ አካላት መልካም የስራ ጊዜ ተመኝተዋል።

ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ በአመራሮች ግምገማ ወቅት ከስልጣን እንደተነሱ እና በህግ እንደሚጠየቁ ይፋ ከተደረገ በኃላ አንድ የክልሉ ባለሥልጣን ረ/ፕ ፀጋዬ " የት እንዳሉ " እንደማያውቁ መናገራቸው ይታወሳል።

በበኃላም የቀድሞው ከንቲባ የት ሀገር እንደሚገኙ በግልፅ ሳይናገሩ በህክምና ክትትል ላይ እንዳሉና በቅርቡ በህዝብ መኃል ተገኝተው እውነታውን እንደሚያጋልጡ መግለፃቸው አይዘነጋም።

በሲዳማ ክልል ነዋሪ የሆኑ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት በተለይም ወጣቶች ክልሉ በብልሹ አሰራር ፣ እንዲሁም በሙስናና በትውውቅ በሚሰሩ ስራዎች ነዋሪዎችን እያማረረ መሆኑን እና ከላይ እስከ ታች ያሉት አመራሮች እያንዳንዳቸው እንዲገመገሙና አመራራቸውም እንዲፈተሽ መጠየቃቸው ይታወሳል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/81236

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

What is Telegram?

Telegram is a cloud-based instant messaging service that has been making rounds as a popular option for those who wish to keep their messages secure. Telegram boasts a collection of different features, but it’s best known for its ability to secure messages and media by encrypting them during transit; this prevents third-parties from snooping on messages easily. Let’s take a look at what Telegram can do and why you might want to use it.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA