TIKVAH-ETHIOPIA
#ሲዳማ የሲዳማ ክልል መንግሥት ፤ " የተሰጣቸውን የመንግስትና የህዝብ አደራ ወደ ጎን በመተው በሙስናና ብልሹ አሰራር ላይ ተሳትፈዋል " ባላቸው አመራሮች ላይ የፖለቲካ ውሳኔ መተለለፉን አሳወቀ። ክልሉ እኚሁ አመራሮች እንደየሥራቸው ከህግ ተጠያቂነት አያመልጡም ብሏል። የሲዳማ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ደስታ ሌዳሞ በሰጡት መግለጫ ፤ የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ያልተወጡና በብልሹ አሰራር ላይ የተሳተፉ…
" ቅንጣት ታክል ጥፋት አልሰራሁም " - ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ
በከንቲባነት ዘመኔ ቅንጣት ታክል ጥፋት አልሰራሁም አሉ የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሬፌሰር ፀጋዬ ቱኬ።
የቀድሞ ከንቲባ ይህ ያሉት ዛሬ በተረጋገጠ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባወጡት ፅሁፍ ነው።
በቅርቡ በተደረገ ግምገማ በ" ብልሹ አመራር " እና " በአፈፃፀም ድክመት " ከስልጣናቸው የተነሱት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ዛሬ በእሳቸው ምክት አዲስ ከንቲባ በተሾመበት ዕለት ባሰራጩት መልዕክት በስልጣን ዘመናቸው ቅንጣት ታክል ጥፋት እንዳልሰሩ ገልጸዋል።
የቀድሞው ከንቲባ ፤ " እኔ በፈጣሪ ፊት የምመሰክረዉ እዉነት በከንቲባነት ዘመኔ ህዝቤን የሚጎዳና የማይጠቅም የተቀመጥኩለትን አላማ የሚያጎድፍ ቅንጣት ጥፋት አልሰራሁም ብዬ አምናለሁ " ብለዋል።
" ምናልባትም የግለሰቦችን የጥቅም ፍላጎት ካለማርካት በቀር፤ እኔን ማሳደዱ የስልጣን ፍላጎትና የእዉቅና ሽሚያ ካልሆነ በስተቀር ፣ በክልሉ ይፋ ያልወጡ በህዝብ እንባና ላብ የከበሩ እንኳን ህግ ፈጣሪም ይቅር የማይለዉ ወንጀል/ጥፋት የፈጸሙ የህዝብን ሀብት በሽፋን የሚዘርፉ አካላት አሉ " ሲሉ ገልጸዋል።
አክለውም እነዚህ አካላት " የግዜ ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር በቅርብ ይፋ ይወጣሉ። " ብለዋል።
የቀድሞው ከንቲባ " በህዝብ እምባ እና ላብ የከበሩ " ስላሏቸው አካላት ስም አልገለፁም።
በሲዳማ ክልል ያለዉ ነባራዊ ሁኔታ በብልፅግና ፓርቲ መርህ ሕዝብን ማገልገል የሚያስቸግር ነው ያሉት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ፤ " ቡድንተኝነትና በሴራ ፓለቲካ የተተበተበ፤ በመሆኑ እኔም ሆንኩ በተሻለ አፈጻጸም ላይ የነበሩ አመራሮች የፓርቲን መርህ ባልተከተለ መልኩ ከኃላፈነት ተነሰተናል " ሲሉ ገልጸዋል።
" እድል ያገኘን ቀን እዉነቱን በቅርቡ በፈጣሪ እና በህዝባችን ፊት ቆመን በመረጃና በማስረጃ እንታገላለን " ብለዋል።
አሁን ያለዉ የክልሉ የፖለቲካ ጉዞ ሁኔታ ይህንን ማድረግ የሚያስችል እንዳልሆነ የገለፁት ረ/ፕ ፀጋዬ ፤ በቤተሰባቸው ላይ ለሚደርሰዉ አንዳች እንግልትና ጉዳት ተጠያቂዉ የክልሉ መንግስት እንደሆነ ገልጸዋል።
ወደፊት ሀገራቸው በምትፈልጋቸው ቦታና ግዜ ህዝብን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን አሳውቀዋል።
ሀዋን ለ3 ዓመታት የመሩት የቀድሞው ከንቲባ ባሰራጩት ፅሁፍ ለአዲስ ተሿሚ አካላት መልካም የስራ ጊዜ ተመኝተዋል።
ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ በአመራሮች ግምገማ ወቅት ከስልጣን እንደተነሱ እና በህግ እንደሚጠየቁ ይፋ ከተደረገ በኃላ አንድ የክልሉ ባለሥልጣን ረ/ፕ ፀጋዬ " የት እንዳሉ " እንደማያውቁ መናገራቸው ይታወሳል።
በበኃላም የቀድሞው ከንቲባ የት ሀገር እንደሚገኙ በግልፅ ሳይናገሩ በህክምና ክትትል ላይ እንዳሉና በቅርቡ በህዝብ መኃል ተገኝተው እውነታውን እንደሚያጋልጡ መግለፃቸው አይዘነጋም።
በሲዳማ ክልል ነዋሪ የሆኑ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት በተለይም ወጣቶች ክልሉ በብልሹ አሰራር ፣ እንዲሁም በሙስናና በትውውቅ በሚሰሩ ስራዎች ነዋሪዎችን እያማረረ መሆኑን እና ከላይ እስከ ታች ያሉት አመራሮች እያንዳንዳቸው እንዲገመገሙና አመራራቸውም እንዲፈተሽ መጠየቃቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
በከንቲባነት ዘመኔ ቅንጣት ታክል ጥፋት አልሰራሁም አሉ የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሬፌሰር ፀጋዬ ቱኬ።
የቀድሞ ከንቲባ ይህ ያሉት ዛሬ በተረጋገጠ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባወጡት ፅሁፍ ነው።
በቅርቡ በተደረገ ግምገማ በ" ብልሹ አመራር " እና " በአፈፃፀም ድክመት " ከስልጣናቸው የተነሱት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ዛሬ በእሳቸው ምክት አዲስ ከንቲባ በተሾመበት ዕለት ባሰራጩት መልዕክት በስልጣን ዘመናቸው ቅንጣት ታክል ጥፋት እንዳልሰሩ ገልጸዋል።
የቀድሞው ከንቲባ ፤ " እኔ በፈጣሪ ፊት የምመሰክረዉ እዉነት በከንቲባነት ዘመኔ ህዝቤን የሚጎዳና የማይጠቅም የተቀመጥኩለትን አላማ የሚያጎድፍ ቅንጣት ጥፋት አልሰራሁም ብዬ አምናለሁ " ብለዋል።
" ምናልባትም የግለሰቦችን የጥቅም ፍላጎት ካለማርካት በቀር፤ እኔን ማሳደዱ የስልጣን ፍላጎትና የእዉቅና ሽሚያ ካልሆነ በስተቀር ፣ በክልሉ ይፋ ያልወጡ በህዝብ እንባና ላብ የከበሩ እንኳን ህግ ፈጣሪም ይቅር የማይለዉ ወንጀል/ጥፋት የፈጸሙ የህዝብን ሀብት በሽፋን የሚዘርፉ አካላት አሉ " ሲሉ ገልጸዋል።
አክለውም እነዚህ አካላት " የግዜ ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር በቅርብ ይፋ ይወጣሉ። " ብለዋል።
የቀድሞው ከንቲባ " በህዝብ እምባ እና ላብ የከበሩ " ስላሏቸው አካላት ስም አልገለፁም።
በሲዳማ ክልል ያለዉ ነባራዊ ሁኔታ በብልፅግና ፓርቲ መርህ ሕዝብን ማገልገል የሚያስቸግር ነው ያሉት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ፤ " ቡድንተኝነትና በሴራ ፓለቲካ የተተበተበ፤ በመሆኑ እኔም ሆንኩ በተሻለ አፈጻጸም ላይ የነበሩ አመራሮች የፓርቲን መርህ ባልተከተለ መልኩ ከኃላፈነት ተነሰተናል " ሲሉ ገልጸዋል።
" እድል ያገኘን ቀን እዉነቱን በቅርቡ በፈጣሪ እና በህዝባችን ፊት ቆመን በመረጃና በማስረጃ እንታገላለን " ብለዋል።
አሁን ያለዉ የክልሉ የፖለቲካ ጉዞ ሁኔታ ይህንን ማድረግ የሚያስችል እንዳልሆነ የገለፁት ረ/ፕ ፀጋዬ ፤ በቤተሰባቸው ላይ ለሚደርሰዉ አንዳች እንግልትና ጉዳት ተጠያቂዉ የክልሉ መንግስት እንደሆነ ገልጸዋል።
ወደፊት ሀገራቸው በምትፈልጋቸው ቦታና ግዜ ህዝብን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን አሳውቀዋል።
ሀዋን ለ3 ዓመታት የመሩት የቀድሞው ከንቲባ ባሰራጩት ፅሁፍ ለአዲስ ተሿሚ አካላት መልካም የስራ ጊዜ ተመኝተዋል።
ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ በአመራሮች ግምገማ ወቅት ከስልጣን እንደተነሱ እና በህግ እንደሚጠየቁ ይፋ ከተደረገ በኃላ አንድ የክልሉ ባለሥልጣን ረ/ፕ ፀጋዬ " የት እንዳሉ " እንደማያውቁ መናገራቸው ይታወሳል።
በበኃላም የቀድሞው ከንቲባ የት ሀገር እንደሚገኙ በግልፅ ሳይናገሩ በህክምና ክትትል ላይ እንዳሉና በቅርቡ በህዝብ መኃል ተገኝተው እውነታውን እንደሚያጋልጡ መግለፃቸው አይዘነጋም።
በሲዳማ ክልል ነዋሪ የሆኑ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት በተለይም ወጣቶች ክልሉ በብልሹ አሰራር ፣ እንዲሁም በሙስናና በትውውቅ በሚሰሩ ስራዎች ነዋሪዎችን እያማረረ መሆኑን እና ከላይ እስከ ታች ያሉት አመራሮች እያንዳንዳቸው እንዲገመገሙና አመራራቸውም እንዲፈተሽ መጠየቃቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/81236
Create:
Last Update:
Last Update:
" ቅንጣት ታክል ጥፋት አልሰራሁም " - ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ
በከንቲባነት ዘመኔ ቅንጣት ታክል ጥፋት አልሰራሁም አሉ የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሬፌሰር ፀጋዬ ቱኬ።
የቀድሞ ከንቲባ ይህ ያሉት ዛሬ በተረጋገጠ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባወጡት ፅሁፍ ነው።
በቅርቡ በተደረገ ግምገማ በ" ብልሹ አመራር " እና " በአፈፃፀም ድክመት " ከስልጣናቸው የተነሱት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ዛሬ በእሳቸው ምክት አዲስ ከንቲባ በተሾመበት ዕለት ባሰራጩት መልዕክት በስልጣን ዘመናቸው ቅንጣት ታክል ጥፋት እንዳልሰሩ ገልጸዋል።
የቀድሞው ከንቲባ ፤ " እኔ በፈጣሪ ፊት የምመሰክረዉ እዉነት በከንቲባነት ዘመኔ ህዝቤን የሚጎዳና የማይጠቅም የተቀመጥኩለትን አላማ የሚያጎድፍ ቅንጣት ጥፋት አልሰራሁም ብዬ አምናለሁ " ብለዋል።
" ምናልባትም የግለሰቦችን የጥቅም ፍላጎት ካለማርካት በቀር፤ እኔን ማሳደዱ የስልጣን ፍላጎትና የእዉቅና ሽሚያ ካልሆነ በስተቀር ፣ በክልሉ ይፋ ያልወጡ በህዝብ እንባና ላብ የከበሩ እንኳን ህግ ፈጣሪም ይቅር የማይለዉ ወንጀል/ጥፋት የፈጸሙ የህዝብን ሀብት በሽፋን የሚዘርፉ አካላት አሉ " ሲሉ ገልጸዋል።
አክለውም እነዚህ አካላት " የግዜ ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር በቅርብ ይፋ ይወጣሉ። " ብለዋል።
የቀድሞው ከንቲባ " በህዝብ እምባ እና ላብ የከበሩ " ስላሏቸው አካላት ስም አልገለፁም።
በሲዳማ ክልል ያለዉ ነባራዊ ሁኔታ በብልፅግና ፓርቲ መርህ ሕዝብን ማገልገል የሚያስቸግር ነው ያሉት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ፤ " ቡድንተኝነትና በሴራ ፓለቲካ የተተበተበ፤ በመሆኑ እኔም ሆንኩ በተሻለ አፈጻጸም ላይ የነበሩ አመራሮች የፓርቲን መርህ ባልተከተለ መልኩ ከኃላፈነት ተነሰተናል " ሲሉ ገልጸዋል።
" እድል ያገኘን ቀን እዉነቱን በቅርቡ በፈጣሪ እና በህዝባችን ፊት ቆመን በመረጃና በማስረጃ እንታገላለን " ብለዋል።
አሁን ያለዉ የክልሉ የፖለቲካ ጉዞ ሁኔታ ይህንን ማድረግ የሚያስችል እንዳልሆነ የገለፁት ረ/ፕ ፀጋዬ ፤ በቤተሰባቸው ላይ ለሚደርሰዉ አንዳች እንግልትና ጉዳት ተጠያቂዉ የክልሉ መንግስት እንደሆነ ገልጸዋል።
ወደፊት ሀገራቸው በምትፈልጋቸው ቦታና ግዜ ህዝብን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን አሳውቀዋል።
ሀዋን ለ3 ዓመታት የመሩት የቀድሞው ከንቲባ ባሰራጩት ፅሁፍ ለአዲስ ተሿሚ አካላት መልካም የስራ ጊዜ ተመኝተዋል።
ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ በአመራሮች ግምገማ ወቅት ከስልጣን እንደተነሱ እና በህግ እንደሚጠየቁ ይፋ ከተደረገ በኃላ አንድ የክልሉ ባለሥልጣን ረ/ፕ ፀጋዬ " የት እንዳሉ " እንደማያውቁ መናገራቸው ይታወሳል።
በበኃላም የቀድሞው ከንቲባ የት ሀገር እንደሚገኙ በግልፅ ሳይናገሩ በህክምና ክትትል ላይ እንዳሉና በቅርቡ በህዝብ መኃል ተገኝተው እውነታውን እንደሚያጋልጡ መግለፃቸው አይዘነጋም።
በሲዳማ ክልል ነዋሪ የሆኑ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት በተለይም ወጣቶች ክልሉ በብልሹ አሰራር ፣ እንዲሁም በሙስናና በትውውቅ በሚሰሩ ስራዎች ነዋሪዎችን እያማረረ መሆኑን እና ከላይ እስከ ታች ያሉት አመራሮች እያንዳንዳቸው እንዲገመገሙና አመራራቸውም እንዲፈተሽ መጠየቃቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
በከንቲባነት ዘመኔ ቅንጣት ታክል ጥፋት አልሰራሁም አሉ የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሬፌሰር ፀጋዬ ቱኬ።
የቀድሞ ከንቲባ ይህ ያሉት ዛሬ በተረጋገጠ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባወጡት ፅሁፍ ነው።
በቅርቡ በተደረገ ግምገማ በ" ብልሹ አመራር " እና " በአፈፃፀም ድክመት " ከስልጣናቸው የተነሱት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ዛሬ በእሳቸው ምክት አዲስ ከንቲባ በተሾመበት ዕለት ባሰራጩት መልዕክት በስልጣን ዘመናቸው ቅንጣት ታክል ጥፋት እንዳልሰሩ ገልጸዋል።
የቀድሞው ከንቲባ ፤ " እኔ በፈጣሪ ፊት የምመሰክረዉ እዉነት በከንቲባነት ዘመኔ ህዝቤን የሚጎዳና የማይጠቅም የተቀመጥኩለትን አላማ የሚያጎድፍ ቅንጣት ጥፋት አልሰራሁም ብዬ አምናለሁ " ብለዋል።
" ምናልባትም የግለሰቦችን የጥቅም ፍላጎት ካለማርካት በቀር፤ እኔን ማሳደዱ የስልጣን ፍላጎትና የእዉቅና ሽሚያ ካልሆነ በስተቀር ፣ በክልሉ ይፋ ያልወጡ በህዝብ እንባና ላብ የከበሩ እንኳን ህግ ፈጣሪም ይቅር የማይለዉ ወንጀል/ጥፋት የፈጸሙ የህዝብን ሀብት በሽፋን የሚዘርፉ አካላት አሉ " ሲሉ ገልጸዋል።
አክለውም እነዚህ አካላት " የግዜ ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር በቅርብ ይፋ ይወጣሉ። " ብለዋል።
የቀድሞው ከንቲባ " በህዝብ እምባ እና ላብ የከበሩ " ስላሏቸው አካላት ስም አልገለፁም።
በሲዳማ ክልል ያለዉ ነባራዊ ሁኔታ በብልፅግና ፓርቲ መርህ ሕዝብን ማገልገል የሚያስቸግር ነው ያሉት ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ፤ " ቡድንተኝነትና በሴራ ፓለቲካ የተተበተበ፤ በመሆኑ እኔም ሆንኩ በተሻለ አፈጻጸም ላይ የነበሩ አመራሮች የፓርቲን መርህ ባልተከተለ መልኩ ከኃላፈነት ተነሰተናል " ሲሉ ገልጸዋል።
" እድል ያገኘን ቀን እዉነቱን በቅርቡ በፈጣሪ እና በህዝባችን ፊት ቆመን በመረጃና በማስረጃ እንታገላለን " ብለዋል።
አሁን ያለዉ የክልሉ የፖለቲካ ጉዞ ሁኔታ ይህንን ማድረግ የሚያስችል እንዳልሆነ የገለፁት ረ/ፕ ፀጋዬ ፤ በቤተሰባቸው ላይ ለሚደርሰዉ አንዳች እንግልትና ጉዳት ተጠያቂዉ የክልሉ መንግስት እንደሆነ ገልጸዋል።
ወደፊት ሀገራቸው በምትፈልጋቸው ቦታና ግዜ ህዝብን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን አሳውቀዋል።
ሀዋን ለ3 ዓመታት የመሩት የቀድሞው ከንቲባ ባሰራጩት ፅሁፍ ለአዲስ ተሿሚ አካላት መልካም የስራ ጊዜ ተመኝተዋል።
ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ በአመራሮች ግምገማ ወቅት ከስልጣን እንደተነሱ እና በህግ እንደሚጠየቁ ይፋ ከተደረገ በኃላ አንድ የክልሉ ባለሥልጣን ረ/ፕ ፀጋዬ " የት እንዳሉ " እንደማያውቁ መናገራቸው ይታወሳል።
በበኃላም የቀድሞው ከንቲባ የት ሀገር እንደሚገኙ በግልፅ ሳይናገሩ በህክምና ክትትል ላይ እንዳሉና በቅርቡ በህዝብ መኃል ተገኝተው እውነታውን እንደሚያጋልጡ መግለፃቸው አይዘነጋም።
በሲዳማ ክልል ነዋሪ የሆኑ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት በተለይም ወጣቶች ክልሉ በብልሹ አሰራር ፣ እንዲሁም በሙስናና በትውውቅ በሚሰሩ ስራዎች ነዋሪዎችን እያማረረ መሆኑን እና ከላይ እስከ ታች ያሉት አመራሮች እያንዳንዳቸው እንዲገመገሙና አመራራቸውም እንዲፈተሽ መጠየቃቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/81236