TIKVAH-ETHIOPIA
#Sudan የጎረቤት ሀገር ሱዳን ጦርነት #ሰላማዊ መፍትሄ እንዲገኝ ኢጋድ በኢትዮጵያ፣ አዲስ አበባ የሰላም ስምምነት እንዲጀመር ለማድረግ እየሰራ መሆኑ ታውቋል። በሱዳን ሚያዚያ ወር የጀመረው ጦርነት ተባብሶ የቀጠለ ሲሆን በርካቶች ህይወታቸውን እያጡ ፣ ከቤታቸው እየተፈናቀሉ፣ ንብረትም እየወደመ፣ የሀገሪቱ ኢኮኖሚም እየወደቀ ይገኛል። ተፋላሚዎቹ የሱዳን ጦር እና ፈጥኖ ደራሹ (RSF) ካርቱም ላይ…
" ሱዳን ወደለየለት የእርስ በእርስ ጦርነት እየገባች ነው " - አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
በሱዳን ያለው ግጭት ሙሉ ለሙሉ ወደ የእርስ በእርስ ጦርነት እያመራ መሆኑ እና ይህም ቀጠናውን ወደ ትርምስ ሊወስድ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አስጠንቅቀዋል።
ዋና ጸሃፊው አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ትናንት ማስጠንቀቂያውን የሰጡት ቅዳሜ ዕለት በተፈጸመ የአየር ጥቃት 22 ሲቪሎች መገደላቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን ተከትሎ ነው።
ጥቃቱን ያወገዙት ጉተሬዝ ሱዳን ወደለየለት የእርስ በእርስ ጦርነት እየገባች ነው መሆኗን እና ይህም ቀጠናውን ወደ ትርምስ ሊወስድ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
በሌላ በኩል እስካሁ 3 ሺህ የሚጠጉ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈው ጦርነት የሚቆምበትን መንግድ ለመፈለግ የኢጋድ አባላት የሆኑት የኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን መሪዎች፣ የልማት በይነ መንግስታቱ ጉዳዩን እንዲከታተሉ በሰጣቸው ሃላፊነት መሠረት በጉዳዩ ላይ በአዲስ አበባ መክረዋል።
ሁለቱ ተፋላሚ ጄኔራሎች፣ የጦር ሠራዊቱ አዛዥ የሆኑት አብደል ፋታህ አል ቡርሃን እና የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ አዛዥ ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ ቢጋበዙም አልተገኙም።
ኢጋድ ከስብሰባው በኃላ ባወጣው መግለጫ ፤ የሱዳን ተፋላሚ ወገኖች በአስቸኳይ ተኩስ እንዲያቆሙ ጠይቋል።
በሱዳን ያለውን ችግር ወታደራዊ እርምጃ እንደማይፈታው እና የቡድኑ ጥረትም የሁለቱን ተፋላሚ ወገኖች መሪዎችን ፊት ለፊት በማገናኘት ላይ የሚያተኩር እንደሚሆን አስታውቋል።
የኢጋድ ቡድን በተጨማሪም ሁለቱ ወገኖች በአስቸኳይ እና ካለ ምንም ቅድመ ሁኔታ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲፈርሙ፣ የስምምነቱን ተግባራዊነትን በተመለከተም ቁጥጥር የሚደረግበት መንገድ እንዲበጅ ጥሪ አድርጓል።
የምሥራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይልን በተመለከተ ጉባኤ እንዲደረግ እንደሚጠይቅና ሲቪሎችን ለመከላከል እና ሰብዓዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ኃይሉ እንዲሠማራ እንደሚሻም የቡድኑ የአቋም መግለጫ አመልክቷል።
ፍራንስ 24 በኢጋድ ስብሰባ ላይ ፤ ተፋላሚ ሃይሎቹ እንደሚሳተፉ አረጋግጠው የነበረ ቢሆንም ተወካዩን የላከው የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ ብቻ ነው ብሏል።
የሱዳን ጦር ተወካይ አዲስ አበባ ቢገቡም በምክክሩ ላይ " አልሳተፍም " ብለዋል።
የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ የአራትዮሽ (ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ደቡብ ሱዳን እና ጂቡቲ) ስብሰባውን የሚመሩት የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያን ሩቶ በሌላ ካልተተኩ ጦሩ በስብስባው ላይ እንደማይሳተፍ ነው ያስታወቀው።
ፕሬዝዳንቱ ለፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ ያደላሉ የሚል ወቀሳ ከሱዳን ጦር ተደጋግሞ ተሰምቷል።
የፖለቲካ አማካሪያቸውን ወደ አዲስ አበባ የላኩት ጀነራል መሀመድ ሃምዳን ዳጋሎ ጦሩ በስብሰባው ላይ አለመሳተፉን " ሃላፊነት የጎደለው ባህሪ " ነው ብለውታል።
(ቪኦኤ ፣ ፍራንስ 24)
@tikvahethiopia
በሱዳን ያለው ግጭት ሙሉ ለሙሉ ወደ የእርስ በእርስ ጦርነት እያመራ መሆኑ እና ይህም ቀጠናውን ወደ ትርምስ ሊወስድ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አስጠንቅቀዋል።
ዋና ጸሃፊው አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ትናንት ማስጠንቀቂያውን የሰጡት ቅዳሜ ዕለት በተፈጸመ የአየር ጥቃት 22 ሲቪሎች መገደላቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን ተከትሎ ነው።
ጥቃቱን ያወገዙት ጉተሬዝ ሱዳን ወደለየለት የእርስ በእርስ ጦርነት እየገባች ነው መሆኗን እና ይህም ቀጠናውን ወደ ትርምስ ሊወስድ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
በሌላ በኩል እስካሁ 3 ሺህ የሚጠጉ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈው ጦርነት የሚቆምበትን መንግድ ለመፈለግ የኢጋድ አባላት የሆኑት የኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን መሪዎች፣ የልማት በይነ መንግስታቱ ጉዳዩን እንዲከታተሉ በሰጣቸው ሃላፊነት መሠረት በጉዳዩ ላይ በአዲስ አበባ መክረዋል።
ሁለቱ ተፋላሚ ጄኔራሎች፣ የጦር ሠራዊቱ አዛዥ የሆኑት አብደል ፋታህ አል ቡርሃን እና የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ አዛዥ ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ ቢጋበዙም አልተገኙም።
ኢጋድ ከስብሰባው በኃላ ባወጣው መግለጫ ፤ የሱዳን ተፋላሚ ወገኖች በአስቸኳይ ተኩስ እንዲያቆሙ ጠይቋል።
በሱዳን ያለውን ችግር ወታደራዊ እርምጃ እንደማይፈታው እና የቡድኑ ጥረትም የሁለቱን ተፋላሚ ወገኖች መሪዎችን ፊት ለፊት በማገናኘት ላይ የሚያተኩር እንደሚሆን አስታውቋል።
የኢጋድ ቡድን በተጨማሪም ሁለቱ ወገኖች በአስቸኳይ እና ካለ ምንም ቅድመ ሁኔታ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲፈርሙ፣ የስምምነቱን ተግባራዊነትን በተመለከተም ቁጥጥር የሚደረግበት መንገድ እንዲበጅ ጥሪ አድርጓል።
የምሥራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይልን በተመለከተ ጉባኤ እንዲደረግ እንደሚጠይቅና ሲቪሎችን ለመከላከል እና ሰብዓዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ኃይሉ እንዲሠማራ እንደሚሻም የቡድኑ የአቋም መግለጫ አመልክቷል።
ፍራንስ 24 በኢጋድ ስብሰባ ላይ ፤ ተፋላሚ ሃይሎቹ እንደሚሳተፉ አረጋግጠው የነበረ ቢሆንም ተወካዩን የላከው የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ ብቻ ነው ብሏል።
የሱዳን ጦር ተወካይ አዲስ አበባ ቢገቡም በምክክሩ ላይ " አልሳተፍም " ብለዋል።
የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ የአራትዮሽ (ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ደቡብ ሱዳን እና ጂቡቲ) ስብሰባውን የሚመሩት የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያን ሩቶ በሌላ ካልተተኩ ጦሩ በስብስባው ላይ እንደማይሳተፍ ነው ያስታወቀው።
ፕሬዝዳንቱ ለፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ ያደላሉ የሚል ወቀሳ ከሱዳን ጦር ተደጋግሞ ተሰምቷል።
የፖለቲካ አማካሪያቸውን ወደ አዲስ አበባ የላኩት ጀነራል መሀመድ ሃምዳን ዳጋሎ ጦሩ በስብሰባው ላይ አለመሳተፉን " ሃላፊነት የጎደለው ባህሪ " ነው ብለውታል።
(ቪኦኤ ፣ ፍራንስ 24)
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/79707
Create:
Last Update:
Last Update:
" ሱዳን ወደለየለት የእርስ በእርስ ጦርነት እየገባች ነው " - አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
በሱዳን ያለው ግጭት ሙሉ ለሙሉ ወደ የእርስ በእርስ ጦርነት እያመራ መሆኑ እና ይህም ቀጠናውን ወደ ትርምስ ሊወስድ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አስጠንቅቀዋል።
ዋና ጸሃፊው አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ትናንት ማስጠንቀቂያውን የሰጡት ቅዳሜ ዕለት በተፈጸመ የአየር ጥቃት 22 ሲቪሎች መገደላቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን ተከትሎ ነው።
ጥቃቱን ያወገዙት ጉተሬዝ ሱዳን ወደለየለት የእርስ በእርስ ጦርነት እየገባች ነው መሆኗን እና ይህም ቀጠናውን ወደ ትርምስ ሊወስድ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
በሌላ በኩል እስካሁ 3 ሺህ የሚጠጉ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈው ጦርነት የሚቆምበትን መንግድ ለመፈለግ የኢጋድ አባላት የሆኑት የኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን መሪዎች፣ የልማት በይነ መንግስታቱ ጉዳዩን እንዲከታተሉ በሰጣቸው ሃላፊነት መሠረት በጉዳዩ ላይ በአዲስ አበባ መክረዋል።
ሁለቱ ተፋላሚ ጄኔራሎች፣ የጦር ሠራዊቱ አዛዥ የሆኑት አብደል ፋታህ አል ቡርሃን እና የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ አዛዥ ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ ቢጋበዙም አልተገኙም።
ኢጋድ ከስብሰባው በኃላ ባወጣው መግለጫ ፤ የሱዳን ተፋላሚ ወገኖች በአስቸኳይ ተኩስ እንዲያቆሙ ጠይቋል።
በሱዳን ያለውን ችግር ወታደራዊ እርምጃ እንደማይፈታው እና የቡድኑ ጥረትም የሁለቱን ተፋላሚ ወገኖች መሪዎችን ፊት ለፊት በማገናኘት ላይ የሚያተኩር እንደሚሆን አስታውቋል።
የኢጋድ ቡድን በተጨማሪም ሁለቱ ወገኖች በአስቸኳይ እና ካለ ምንም ቅድመ ሁኔታ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲፈርሙ፣ የስምምነቱን ተግባራዊነትን በተመለከተም ቁጥጥር የሚደረግበት መንገድ እንዲበጅ ጥሪ አድርጓል።
የምሥራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይልን በተመለከተ ጉባኤ እንዲደረግ እንደሚጠይቅና ሲቪሎችን ለመከላከል እና ሰብዓዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ኃይሉ እንዲሠማራ እንደሚሻም የቡድኑ የአቋም መግለጫ አመልክቷል።
ፍራንስ 24 በኢጋድ ስብሰባ ላይ ፤ ተፋላሚ ሃይሎቹ እንደሚሳተፉ አረጋግጠው የነበረ ቢሆንም ተወካዩን የላከው የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ ብቻ ነው ብሏል።
የሱዳን ጦር ተወካይ አዲስ አበባ ቢገቡም በምክክሩ ላይ " አልሳተፍም " ብለዋል።
የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ የአራትዮሽ (ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ደቡብ ሱዳን እና ጂቡቲ) ስብሰባውን የሚመሩት የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያን ሩቶ በሌላ ካልተተኩ ጦሩ በስብስባው ላይ እንደማይሳተፍ ነው ያስታወቀው።
ፕሬዝዳንቱ ለፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ ያደላሉ የሚል ወቀሳ ከሱዳን ጦር ተደጋግሞ ተሰምቷል።
የፖለቲካ አማካሪያቸውን ወደ አዲስ አበባ የላኩት ጀነራል መሀመድ ሃምዳን ዳጋሎ ጦሩ በስብሰባው ላይ አለመሳተፉን " ሃላፊነት የጎደለው ባህሪ " ነው ብለውታል።
(ቪኦኤ ፣ ፍራንስ 24)
@tikvahethiopia
በሱዳን ያለው ግጭት ሙሉ ለሙሉ ወደ የእርስ በእርስ ጦርነት እያመራ መሆኑ እና ይህም ቀጠናውን ወደ ትርምስ ሊወስድ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አስጠንቅቀዋል።
ዋና ጸሃፊው አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ትናንት ማስጠንቀቂያውን የሰጡት ቅዳሜ ዕለት በተፈጸመ የአየር ጥቃት 22 ሲቪሎች መገደላቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን ተከትሎ ነው።
ጥቃቱን ያወገዙት ጉተሬዝ ሱዳን ወደለየለት የእርስ በእርስ ጦርነት እየገባች ነው መሆኗን እና ይህም ቀጠናውን ወደ ትርምስ ሊወስድ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
በሌላ በኩል እስካሁ 3 ሺህ የሚጠጉ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈው ጦርነት የሚቆምበትን መንግድ ለመፈለግ የኢጋድ አባላት የሆኑት የኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን መሪዎች፣ የልማት በይነ መንግስታቱ ጉዳዩን እንዲከታተሉ በሰጣቸው ሃላፊነት መሠረት በጉዳዩ ላይ በአዲስ አበባ መክረዋል።
ሁለቱ ተፋላሚ ጄኔራሎች፣ የጦር ሠራዊቱ አዛዥ የሆኑት አብደል ፋታህ አል ቡርሃን እና የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ አዛዥ ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ ቢጋበዙም አልተገኙም።
ኢጋድ ከስብሰባው በኃላ ባወጣው መግለጫ ፤ የሱዳን ተፋላሚ ወገኖች በአስቸኳይ ተኩስ እንዲያቆሙ ጠይቋል።
በሱዳን ያለውን ችግር ወታደራዊ እርምጃ እንደማይፈታው እና የቡድኑ ጥረትም የሁለቱን ተፋላሚ ወገኖች መሪዎችን ፊት ለፊት በማገናኘት ላይ የሚያተኩር እንደሚሆን አስታውቋል።
የኢጋድ ቡድን በተጨማሪም ሁለቱ ወገኖች በአስቸኳይ እና ካለ ምንም ቅድመ ሁኔታ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲፈርሙ፣ የስምምነቱን ተግባራዊነትን በተመለከተም ቁጥጥር የሚደረግበት መንገድ እንዲበጅ ጥሪ አድርጓል።
የምሥራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይልን በተመለከተ ጉባኤ እንዲደረግ እንደሚጠይቅና ሲቪሎችን ለመከላከል እና ሰብዓዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ኃይሉ እንዲሠማራ እንደሚሻም የቡድኑ የአቋም መግለጫ አመልክቷል።
ፍራንስ 24 በኢጋድ ስብሰባ ላይ ፤ ተፋላሚ ሃይሎቹ እንደሚሳተፉ አረጋግጠው የነበረ ቢሆንም ተወካዩን የላከው የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ ብቻ ነው ብሏል።
የሱዳን ጦር ተወካይ አዲስ አበባ ቢገቡም በምክክሩ ላይ " አልሳተፍም " ብለዋል።
የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ የአራትዮሽ (ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ደቡብ ሱዳን እና ጂቡቲ) ስብሰባውን የሚመሩት የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያን ሩቶ በሌላ ካልተተኩ ጦሩ በስብስባው ላይ እንደማይሳተፍ ነው ያስታወቀው።
ፕሬዝዳንቱ ለፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ ያደላሉ የሚል ወቀሳ ከሱዳን ጦር ተደጋግሞ ተሰምቷል።
የፖለቲካ አማካሪያቸውን ወደ አዲስ አበባ የላኩት ጀነራል መሀመድ ሃምዳን ዳጋሎ ጦሩ በስብሰባው ላይ አለመሳተፉን " ሃላፊነት የጎደለው ባህሪ " ነው ብለውታል።
(ቪኦኤ ፣ ፍራንስ 24)
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/79707