TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update
ቦረና ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ከያቤሎ ወደ ሻሸመኔ ሲያቀና ይርጋጨፌ ላይ በደረሰው የመኪና መገልበጥ አደጋ የሞቱ ተማሪዎቹ 2 (ሴቶች) መሆናቸውን አሳውቋል።
የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት ቀደም ብሎ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መልዕክት ሶስት ሴቶች እና ሁለት ወንዶች በአደጋው ህይወታቸው መላፉን አሳውቆ ነበር።
ህብረቱ ፤ ቀደም ብሎ የደረሰው መረጃ 5 ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈ የሚገልፅ ሲሆን በኃላ በተደረገው የማጣራት ስራ ሶስቱ የተቋሙ ተማሪዎች እንዳልሆኑ ታውቋል።
የቦረና ዩኒቨርሲቲ በደረሰው አሳዛኝ አደጋ ወደ ቤተሰቦቻቸው የሚመለሱ 2 ሴት ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈና 12 ተማሪዎቹ እንደተጎዱ አስረድቷል።
በደረሰው አደጋ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናት ለተጎዱት ፈጣን ምሕረትን ተመኝቷል።
በሌላ በኩል ፤ ዛሬ በደረሰው አደጋ ከሞቱ 9 ሰዎች መካከል የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አመራር አባሉ አቶ ሃምዛ ቦረና ወላጅ እናት ይገኙበታል።
ዘግይቶ የደረሰ ፦ ዛሬ ከሟቾች መካከል አንዲት ሴት የሪፍትቫሊ ዩኒቨርሲቲ አዳማ ካምፓስ ተማሪ እንደምትገኝበት ጓደኞቿ አሳውቀውናል።
@tikvahethiopia
ቦረና ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ከያቤሎ ወደ ሻሸመኔ ሲያቀና ይርጋጨፌ ላይ በደረሰው የመኪና መገልበጥ አደጋ የሞቱ ተማሪዎቹ 2 (ሴቶች) መሆናቸውን አሳውቋል።
የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት ቀደም ብሎ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መልዕክት ሶስት ሴቶች እና ሁለት ወንዶች በአደጋው ህይወታቸው መላፉን አሳውቆ ነበር።
ህብረቱ ፤ ቀደም ብሎ የደረሰው መረጃ 5 ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈ የሚገልፅ ሲሆን በኃላ በተደረገው የማጣራት ስራ ሶስቱ የተቋሙ ተማሪዎች እንዳልሆኑ ታውቋል።
የቦረና ዩኒቨርሲቲ በደረሰው አሳዛኝ አደጋ ወደ ቤተሰቦቻቸው የሚመለሱ 2 ሴት ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈና 12 ተማሪዎቹ እንደተጎዱ አስረድቷል።
በደረሰው አደጋ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናት ለተጎዱት ፈጣን ምሕረትን ተመኝቷል።
በሌላ በኩል ፤ ዛሬ በደረሰው አደጋ ከሞቱ 9 ሰዎች መካከል የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አመራር አባሉ አቶ ሃምዛ ቦረና ወላጅ እናት ይገኙበታል።
ዘግይቶ የደረሰ ፦ ዛሬ ከሟቾች መካከል አንዲት ሴት የሪፍትቫሊ ዩኒቨርሲቲ አዳማ ካምፓስ ተማሪ እንደምትገኝበት ጓደኞቿ አሳውቀውናል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/79647
Create:
Last Update:
Last Update:
#Update
ቦረና ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ከያቤሎ ወደ ሻሸመኔ ሲያቀና ይርጋጨፌ ላይ በደረሰው የመኪና መገልበጥ አደጋ የሞቱ ተማሪዎቹ 2 (ሴቶች) መሆናቸውን አሳውቋል።
የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት ቀደም ብሎ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መልዕክት ሶስት ሴቶች እና ሁለት ወንዶች በአደጋው ህይወታቸው መላፉን አሳውቆ ነበር።
ህብረቱ ፤ ቀደም ብሎ የደረሰው መረጃ 5 ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈ የሚገልፅ ሲሆን በኃላ በተደረገው የማጣራት ስራ ሶስቱ የተቋሙ ተማሪዎች እንዳልሆኑ ታውቋል።
የቦረና ዩኒቨርሲቲ በደረሰው አሳዛኝ አደጋ ወደ ቤተሰቦቻቸው የሚመለሱ 2 ሴት ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈና 12 ተማሪዎቹ እንደተጎዱ አስረድቷል።
በደረሰው አደጋ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናት ለተጎዱት ፈጣን ምሕረትን ተመኝቷል።
በሌላ በኩል ፤ ዛሬ በደረሰው አደጋ ከሞቱ 9 ሰዎች መካከል የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አመራር አባሉ አቶ ሃምዛ ቦረና ወላጅ እናት ይገኙበታል።
ዘግይቶ የደረሰ ፦ ዛሬ ከሟቾች መካከል አንዲት ሴት የሪፍትቫሊ ዩኒቨርሲቲ አዳማ ካምፓስ ተማሪ እንደምትገኝበት ጓደኞቿ አሳውቀውናል።
@tikvahethiopia
ቦረና ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ከያቤሎ ወደ ሻሸመኔ ሲያቀና ይርጋጨፌ ላይ በደረሰው የመኪና መገልበጥ አደጋ የሞቱ ተማሪዎቹ 2 (ሴቶች) መሆናቸውን አሳውቋል።
የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት ቀደም ብሎ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መልዕክት ሶስት ሴቶች እና ሁለት ወንዶች በአደጋው ህይወታቸው መላፉን አሳውቆ ነበር።
ህብረቱ ፤ ቀደም ብሎ የደረሰው መረጃ 5 ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈ የሚገልፅ ሲሆን በኃላ በተደረገው የማጣራት ስራ ሶስቱ የተቋሙ ተማሪዎች እንዳልሆኑ ታውቋል።
የቦረና ዩኒቨርሲቲ በደረሰው አሳዛኝ አደጋ ወደ ቤተሰቦቻቸው የሚመለሱ 2 ሴት ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈና 12 ተማሪዎቹ እንደተጎዱ አስረድቷል።
በደረሰው አደጋ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናት ለተጎዱት ፈጣን ምሕረትን ተመኝቷል።
በሌላ በኩል ፤ ዛሬ በደረሰው አደጋ ከሞቱ 9 ሰዎች መካከል የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አመራር አባሉ አቶ ሃምዛ ቦረና ወላጅ እናት ይገኙበታል።
ዘግይቶ የደረሰ ፦ ዛሬ ከሟቾች መካከል አንዲት ሴት የሪፍትቫሊ ዩኒቨርሲቲ አዳማ ካምፓስ ተማሪ እንደምትገኝበት ጓደኞቿ አሳውቀውናል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/79647