Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update

ቦረና ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ከያቤሎ ወደ ሻሸመኔ ሲያቀና ይርጋጨፌ ላይ በደረሰው የመኪና መገልበጥ አደጋ የሞቱ ተማሪዎቹ 2 (ሴቶች) መሆናቸውን አሳውቋል።

የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት ቀደም ብሎ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መልዕክት ሶስት ሴቶች እና ሁለት ወንዶች በአደጋው ህይወታቸው መላፉን አሳውቆ ነበር።

ህብረቱ ፤ ቀደም ብሎ የደረሰው መረጃ 5 ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈ የሚገልፅ ሲሆን በኃላ በተደረገው የማጣራት ስራ ሶስቱ የተቋሙ ተማሪዎች እንዳልሆኑ ታውቋል።

የቦረና ዩኒቨርሲቲ በደረሰው አሳዛኝ አደጋ ወደ ቤተሰቦቻቸው የሚመለሱ 2 ሴት ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈና 12 ተማሪዎቹ እንደተጎዱ አስረድቷል።

በደረሰው አደጋ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናት ለተጎዱት ፈጣን ምሕረትን ተመኝቷል።

በሌላ በኩል ፤ ዛሬ በደረሰው አደጋ ከሞቱ 9 ሰዎች መካከል የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አመራር አባሉ አቶ ሃምዛ ቦረና ወላጅ እናት ይገኙበታል።

ዘግይቶ የደረሰ ፦ ዛሬ ከሟቾች መካከል አንዲት ሴት የሪፍትቫሊ ዩኒቨርሲቲ አዳማ ካምፓስ ተማሪ እንደምትገኝበት ጓደኞቿ አሳውቀውናል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/79647
Create:
Last Update:

#Update

ቦረና ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ከያቤሎ ወደ ሻሸመኔ ሲያቀና ይርጋጨፌ ላይ በደረሰው የመኪና መገልበጥ አደጋ የሞቱ ተማሪዎቹ 2 (ሴቶች) መሆናቸውን አሳውቋል።

የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት ቀደም ብሎ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መልዕክት ሶስት ሴቶች እና ሁለት ወንዶች በአደጋው ህይወታቸው መላፉን አሳውቆ ነበር።

ህብረቱ ፤ ቀደም ብሎ የደረሰው መረጃ 5 ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈ የሚገልፅ ሲሆን በኃላ በተደረገው የማጣራት ስራ ሶስቱ የተቋሙ ተማሪዎች እንዳልሆኑ ታውቋል።

የቦረና ዩኒቨርሲቲ በደረሰው አሳዛኝ አደጋ ወደ ቤተሰቦቻቸው የሚመለሱ 2 ሴት ተማሪዎቹ ህይወታቸው እንዳለፈና 12 ተማሪዎቹ እንደተጎዱ አስረድቷል።

በደረሰው አደጋ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናት ለተጎዱት ፈጣን ምሕረትን ተመኝቷል።

በሌላ በኩል ፤ ዛሬ በደረሰው አደጋ ከሞቱ 9 ሰዎች መካከል የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አመራር አባሉ አቶ ሃምዛ ቦረና ወላጅ እናት ይገኙበታል።

ዘግይቶ የደረሰ ፦ ዛሬ ከሟቾች መካከል አንዲት ሴት የሪፍትቫሊ ዩኒቨርሲቲ አዳማ ካምፓስ ተማሪ እንደምትገኝበት ጓደኞቿ አሳውቀውናል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA









Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/79647

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

Tata Power whose core business is to generate, transmit and distribute electricity has made no money to investors in the last one decade. That is a big blunder considering it is one of the largest power generation companies in the country. One of the reasons is the company's huge debt levels which stood at ₹43,559 crore at the end of March 2021 compared to the company’s market capitalisation of ₹44,447 crore.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA