Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" ተፈታኞች ፈተናውን ያለምንም ጭንቀትና ስጋት በጥንቃቄ ስሩ " - ትምህርት ሚኒስቴር

ትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ያለምንም ጭንቀትና ስጋት ተረጋግተው እንዲወስዱ መልዕክቱን አስተለልፏል።

ሚኒስቴሩ ዛሬ የመውጫ ፈተናን በተመለከተ ለተፈታኞች መልዕክት አስተላልፏል።

በዚህ መልዕክቱ ፤ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና በተማሩት የትምህርት መስክ ከፍተኛ ግንዛቤ ያላቸውን ተመራቂዎች ለማፍራት እንዲቻል የተለያዩ ስራዎችን በመስራት ላይ እንደሚገኝ ገልጿል። ከእነዚህም መካከል አንዱ የመውጫ ፈተና መስጠት እንደሆነ አመልክቷል።

ከዚህ ዓመት ጀምሮ በየትኛውም የትምህርት መስክና ከየትኛውም የአገራችን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ተከታትለው የሚወጡ ተማሪዎች በኦንላይን የመውጫ ፈተና እንዲወስዱ እየሰራ መሆኑና የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ቀንም በአገር አቀፍ ደረጃ ሰኔ 30 ቀን በጤናና ተጏዳኝ መስኮች መሰጠት መጀመሩን ገልጿል።

ሚኒስቴሩ ፤ ፈተናው በኦንላይን እንዲሰጥ ሲያደርግ በየደረጃው ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ የቆየ መሆኑንና አስፈታኝ ተቋማትም  ያደረጉትን ዝግጅት መገምገሙን ጠቁሟል።

ባደረገው ክትትልና ግምገማም ሁሉም ከፍተኛ ትምህርት  ተቋማት ፈተናውን ለመስጠት በሚያስችል ዝግጅትና ቁመና ላይ መሆናቸውን እንዳረጋገጠ ገልጿል።

በተጨማሪ ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የፈተና አዘገጃጀቱን በበላይነት ሲመራና ሲከታተል መቆየቱን ጥያቄዎቹ በየዘርፉ መምህራን እንዲዘጋጁና ደረጃቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ የማድረግ ሥራ መስራቱን አስገንዝቧል።

ይህ የመውጫ ፈተና ሁሉንም  የቅድመ ምረቃ ድግሪ የሚሸፍን ነው ያለው ሚኒስቴሩ ፤ በዲጂታል መሰጠቱ ልዩ ያደርገዋል ብሏል።

ትምህርት ሚኒስቴር ፤ ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅቱን ያጠናቀቀ መሆኑን ገልጾ ለተፈታኝ ተማሪዎችም ጥያቄዎቹ የተዘጋጁት በቆይታቸው ከተማሯቸው ርዕሰ ጉዳዮች መሆኑን ተገንዝበው ያለምንም ጭንቀትና ስጋት በጥንቃቄ እንዲሰሩ አሳስቧል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/79608
Create:
Last Update:

" ተፈታኞች ፈተናውን ያለምንም ጭንቀትና ስጋት በጥንቃቄ ስሩ " - ትምህርት ሚኒስቴር

ትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ያለምንም ጭንቀትና ስጋት ተረጋግተው እንዲወስዱ መልዕክቱን አስተለልፏል።

ሚኒስቴሩ ዛሬ የመውጫ ፈተናን በተመለከተ ለተፈታኞች መልዕክት አስተላልፏል።

በዚህ መልዕክቱ ፤ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና በተማሩት የትምህርት መስክ ከፍተኛ ግንዛቤ ያላቸውን ተመራቂዎች ለማፍራት እንዲቻል የተለያዩ ስራዎችን በመስራት ላይ እንደሚገኝ ገልጿል። ከእነዚህም መካከል አንዱ የመውጫ ፈተና መስጠት እንደሆነ አመልክቷል።

ከዚህ ዓመት ጀምሮ በየትኛውም የትምህርት መስክና ከየትኛውም የአገራችን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ተከታትለው የሚወጡ ተማሪዎች በኦንላይን የመውጫ ፈተና እንዲወስዱ እየሰራ መሆኑና የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ቀንም በአገር አቀፍ ደረጃ ሰኔ 30 ቀን በጤናና ተጏዳኝ መስኮች መሰጠት መጀመሩን ገልጿል።

ሚኒስቴሩ ፤ ፈተናው በኦንላይን እንዲሰጥ ሲያደርግ በየደረጃው ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ የቆየ መሆኑንና አስፈታኝ ተቋማትም  ያደረጉትን ዝግጅት መገምገሙን ጠቁሟል።

ባደረገው ክትትልና ግምገማም ሁሉም ከፍተኛ ትምህርት  ተቋማት ፈተናውን ለመስጠት በሚያስችል ዝግጅትና ቁመና ላይ መሆናቸውን እንዳረጋገጠ ገልጿል።

በተጨማሪ ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የፈተና አዘገጃጀቱን በበላይነት ሲመራና ሲከታተል መቆየቱን ጥያቄዎቹ በየዘርፉ መምህራን እንዲዘጋጁና ደረጃቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ የማድረግ ሥራ መስራቱን አስገንዝቧል።

ይህ የመውጫ ፈተና ሁሉንም  የቅድመ ምረቃ ድግሪ የሚሸፍን ነው ያለው ሚኒስቴሩ ፤ በዲጂታል መሰጠቱ ልዩ ያደርገዋል ብሏል።

ትምህርት ሚኒስቴር ፤ ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅቱን ያጠናቀቀ መሆኑን ገልጾ ለተፈታኝ ተማሪዎችም ጥያቄዎቹ የተዘጋጁት በቆይታቸው ከተማሯቸው ርዕሰ ጉዳዮች መሆኑን ተገንዝበው ያለምንም ጭንቀትና ስጋት በጥንቃቄ እንዲሰሩ አሳስቧል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/79608

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

That growth environment will include rising inflation and interest rates. Those upward shifts naturally accompany healthy growth periods as the demand for resources, products and services rise. Importantly, the Federal Reserve has laid out the rationale for not interfering with that natural growth transition.It's not exactly a fad, but there is a widespread willingness to pay up for a growth story. Classic fundamental analysis takes a back seat. Even negative earnings are ignored. In fact, positive earnings seem to be a limiting measure, producing the question, "Is that all you've got?" The preference is a vision of untold riches when the exciting story plays out as expected.

How Does Bitcoin Work?

Bitcoin is built on a distributed digital record called a blockchain. As the name implies, blockchain is a linked body of data, made up of units called blocks that contain information about each and every transaction, including date and time, total value, buyer and seller, and a unique identifying code for each exchange. Entries are strung together in chronological order, creating a digital chain of blocks. “Once a block is added to the blockchain, it becomes accessible to anyone who wishes to view it, acting as a public ledger of cryptocurrency transactions,” says Stacey Harris, consultant for Pelicoin, a network of cryptocurrency ATMs. Blockchain is decentralized, which means it’s not controlled by any one organization. “It’s like a Google Doc that anyone can work on,” says Buchi Okoro, CEO and co-founder of African cryptocurrency exchange Quidax. “Nobody owns it, but anyone who has a link can contribute to it. And as different people update it, your copy also gets updated.”

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA