Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#Tigray በትግራይ ከነገ ጀምሮ ከ60 ሺህ የማይበልጡ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ፈተና ይወስዳሉ። የክልሉ ትምህርት ቢሮ #ከነገ_ጀምሮ በትግራይ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና እንደሚሰጥ አሳውቋል። በ2012 ዓ/ም መፈተን የነበረባቸው ተማሪዎች በጦርነት ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩ ሲሆን በወቅቱ 120,000 ገደማ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ነበር። አሁን ከነገ ጀምሮ በሚጀምረው የ8ኛ ፈተና ከ60 ሺህ…
#Tigray

በትግራይ ለሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ዛሬ መጠናቀቁን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።

ፈተናው በክልሉ 75 ወረዳዎች ውስጥ በ1,007 ትምህርት ቤቶች የተሰጠ በ518 ትምህርት ቤቶች ፈተናውን መስጠት አለመቻሉ ታውቋል።

በ2012 ዓ/ም መፈተን የነበረባቸው ተማሪዎች በጦርነት ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩ ሲሆን በወቅቱ 120,000 ገደማ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ነበር።

አሁን ላይ ግን ከ60 ሺህ የማይበልጡ ተማሪዎች ብቻ ናቸው ፈተናውን መውሰድ የቻሉት።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/79563
Create:
Last Update:

#Tigray

በትግራይ ለሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ዛሬ መጠናቀቁን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።

ፈተናው በክልሉ 75 ወረዳዎች ውስጥ በ1,007 ትምህርት ቤቶች የተሰጠ በ518 ትምህርት ቤቶች ፈተናውን መስጠት አለመቻሉ ታውቋል።

በ2012 ዓ/ም መፈተን የነበረባቸው ተማሪዎች በጦርነት ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩ ሲሆን በወቅቱ 120,000 ገደማ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ነበር።

አሁን ላይ ግን ከ60 ሺህ የማይበልጡ ተማሪዎች ብቻ ናቸው ፈተናውን መውሰድ የቻሉት።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/79563

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Tata Power whose core business is to generate, transmit and distribute electricity has made no money to investors in the last one decade. That is a big blunder considering it is one of the largest power generation companies in the country. One of the reasons is the company's huge debt levels which stood at ₹43,559 crore at the end of March 2021 compared to the company’s market capitalisation of ₹44,447 crore.

The global forecast for the Asian markets is murky following recent volatility, with crude oil prices providing support in what has been an otherwise tough month. The European markets were down and the U.S. bourses were mixed and flat and the Asian markets figure to split the difference.The TSE finished modestly lower on Friday following losses from the financial shares and property stocks.For the day, the index sank 15.09 points or 0.49 percent to finish at 3,061.35 after trading between 3,057.84 and 3,089.78. Volume was 1.39 billion shares worth 1.30 billion Singapore dollars. There were 285 decliners and 184 gainers.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA