TIKVAH-ETHIOPIA
#Tigray በትግራይ ከነገ ጀምሮ ከ60 ሺህ የማይበልጡ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ፈተና ይወስዳሉ። የክልሉ ትምህርት ቢሮ #ከነገ_ጀምሮ በትግራይ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና እንደሚሰጥ አሳውቋል። በ2012 ዓ/ም መፈተን የነበረባቸው ተማሪዎች በጦርነት ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩ ሲሆን በወቅቱ 120,000 ገደማ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ነበር። አሁን ከነገ ጀምሮ በሚጀምረው የ8ኛ ፈተና ከ60 ሺህ…
#Tigray
በትግራይ ለሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ዛሬ መጠናቀቁን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
ፈተናው በክልሉ 75 ወረዳዎች ውስጥ በ1,007 ትምህርት ቤቶች የተሰጠ በ518 ትምህርት ቤቶች ፈተናውን መስጠት አለመቻሉ ታውቋል።
በ2012 ዓ/ም መፈተን የነበረባቸው ተማሪዎች በጦርነት ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩ ሲሆን በወቅቱ 120,000 ገደማ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ነበር።
አሁን ላይ ግን ከ60 ሺህ የማይበልጡ ተማሪዎች ብቻ ናቸው ፈተናውን መውሰድ የቻሉት።
@tikvahethiopia
በትግራይ ለሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ዛሬ መጠናቀቁን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
ፈተናው በክልሉ 75 ወረዳዎች ውስጥ በ1,007 ትምህርት ቤቶች የተሰጠ በ518 ትምህርት ቤቶች ፈተናውን መስጠት አለመቻሉ ታውቋል።
በ2012 ዓ/ም መፈተን የነበረባቸው ተማሪዎች በጦርነት ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩ ሲሆን በወቅቱ 120,000 ገደማ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ነበር።
አሁን ላይ ግን ከ60 ሺህ የማይበልጡ ተማሪዎች ብቻ ናቸው ፈተናውን መውሰድ የቻሉት።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/79563
Create:
Last Update:
Last Update:
#Tigray
በትግራይ ለሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ዛሬ መጠናቀቁን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
ፈተናው በክልሉ 75 ወረዳዎች ውስጥ በ1,007 ትምህርት ቤቶች የተሰጠ በ518 ትምህርት ቤቶች ፈተናውን መስጠት አለመቻሉ ታውቋል።
በ2012 ዓ/ም መፈተን የነበረባቸው ተማሪዎች በጦርነት ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩ ሲሆን በወቅቱ 120,000 ገደማ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ነበር።
አሁን ላይ ግን ከ60 ሺህ የማይበልጡ ተማሪዎች ብቻ ናቸው ፈተናውን መውሰድ የቻሉት።
@tikvahethiopia
በትግራይ ለሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ዛሬ መጠናቀቁን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
ፈተናው በክልሉ 75 ወረዳዎች ውስጥ በ1,007 ትምህርት ቤቶች የተሰጠ በ518 ትምህርት ቤቶች ፈተናውን መስጠት አለመቻሉ ታውቋል።
በ2012 ዓ/ም መፈተን የነበረባቸው ተማሪዎች በጦርነት ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩ ሲሆን በወቅቱ 120,000 ገደማ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ነበር።
አሁን ላይ ግን ከ60 ሺህ የማይበልጡ ተማሪዎች ብቻ ናቸው ፈተናውን መውሰድ የቻሉት።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/79563