Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" ቅዱስ ፓትርያርኩ የተመረጡትን አባቶችን አልሾምም አላሉም  ፤ ወደ ትግራይም በተያዘው መርሀግብር ይጓዛሉ " - ቤተክርስቲያኗ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ በአንዳንድ ማኅበራዊ  ሚዲያዎች ላይ " ቅዱስ ፓትርያርኩ በቅዱስ ሲኖዶስ የተመረጡትን መነኮሳት አልሾምም ፤ ወደ ትግራይም አልሔድም " ብለዋል  ተብሎ እየተሰራጨ ያለው ዜና ፍጹም ሐሰት ነው አለች።

ቤተክርስቲያኗ ቅዱስ ፓትርያርኩ " የተመረጡትን አባቶችንም አልሾምም አላሉም። በተያዘው መርሐ ግብር  መሠረትም ወደ ትግራይ ይጓዛሉ " ስትል አሳውቃላች።

ቤተክርስቲያንኗ " እንዲህ ዓይነቱ ሆን ተብሎ የሚሰራጭ የሐሰት ዘገባ ፤ #የእርቅ ሂደቱን የማደናቀፍ እና  የቅዱስ ፓትርያርኩንስም በሐስት የማጠልሽት የተለመደና ቀጣይ የሐሰተኞችና ስም አጥፊዎች ዘመቻ አካል ነው " ያለች ሲሆን " ይህን አይነቱን የሐሰትና የፈጠራ ወሬ በቅድስት እርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያናችን ላይ የሚነዙ  አካላትም ከዚህ ደርጊታቸው እንዲታቀቡ በጥብቅ እናሳስባለን " ብላለች።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/79548
Create:
Last Update:

" ቅዱስ ፓትርያርኩ የተመረጡትን አባቶችን አልሾምም አላሉም  ፤ ወደ ትግራይም በተያዘው መርሀግብር ይጓዛሉ " - ቤተክርስቲያኗ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ በአንዳንድ ማኅበራዊ  ሚዲያዎች ላይ " ቅዱስ ፓትርያርኩ በቅዱስ ሲኖዶስ የተመረጡትን መነኮሳት አልሾምም ፤ ወደ ትግራይም አልሔድም " ብለዋል  ተብሎ እየተሰራጨ ያለው ዜና ፍጹም ሐሰት ነው አለች።

ቤተክርስቲያኗ ቅዱስ ፓትርያርኩ " የተመረጡትን አባቶችንም አልሾምም አላሉም። በተያዘው መርሐ ግብር  መሠረትም ወደ ትግራይ ይጓዛሉ " ስትል አሳውቃላች።

ቤተክርስቲያንኗ " እንዲህ ዓይነቱ ሆን ተብሎ የሚሰራጭ የሐሰት ዘገባ ፤ #የእርቅ ሂደቱን የማደናቀፍ እና  የቅዱስ ፓትርያርኩንስም በሐስት የማጠልሽት የተለመደና ቀጣይ የሐሰተኞችና ስም አጥፊዎች ዘመቻ አካል ነው " ያለች ሲሆን " ይህን አይነቱን የሐሰትና የፈጠራ ወሬ በቅድስት እርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያናችን ላይ የሚነዙ  አካላትም ከዚህ ደርጊታቸው እንዲታቀቡ በጥብቅ እናሳስባለን " ብላለች።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/79548

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Unlimited members in Telegram group now

Telegram has made it easier for its users to communicate, as it has introduced a feature that allows more than 200,000 users in a group chat. However, if the users in a group chat move past 200,000, it changes into "Broadcast Group", but the feature comes with a restriction. Groups with close to 200k members can be converted to a Broadcast Group that allows unlimited members. Only admins can post in Broadcast Groups, but everyone can read along and participate in group Voice Chats," Telegram added.

What is Telegram?

Telegram is a cloud-based instant messaging service that has been making rounds as a popular option for those who wish to keep their messages secure. Telegram boasts a collection of different features, but it’s best known for its ability to secure messages and media by encrypting them during transit; this prevents third-parties from snooping on messages easily. Let’s take a look at what Telegram can do and why you might want to use it.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA