" አብዛኞቹ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመውጫ ፈተና በተዘጋጁ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አልተገኙም " - ባለስልጣን መ/ቤቱ
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ከመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ አስጠንቅቋል።
የግል እና የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሞዴል የቅድመ ምረቃ መውጫ ፈተና ከዛሬ ሰኔ 26/2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም መሰጠት ተጀምሯል፡፡
ይሁን እንጂ ባለሥልጣኑ ዛሬ ባደረገው ክትትል፤ አብዛኞቹ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመውጫ ፈተና በተዘጋጁ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዳልተገኙ ገልጿል።
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ተማሪዎቻቸው ሞዴል ፈተናውን እንዲወስዱ አለማድረጋቸውንም ባለሥልጣኑ ጠቁሟል፡፡
በመሆኑም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በአቅራቢያቸው በሚገኙ ለመውጫ ፈተና በተዘጋጁ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን በመላክ ሞዴል ፈተና እንዲወስዱ ማድረግ እንዳለባቸው ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
More : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ከመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ አስጠንቅቋል።
የግል እና የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሞዴል የቅድመ ምረቃ መውጫ ፈተና ከዛሬ ሰኔ 26/2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም መሰጠት ተጀምሯል፡፡
ይሁን እንጂ ባለሥልጣኑ ዛሬ ባደረገው ክትትል፤ አብዛኞቹ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመውጫ ፈተና በተዘጋጁ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዳልተገኙ ገልጿል።
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ተማሪዎቻቸው ሞዴል ፈተናውን እንዲወስዱ አለማድረጋቸውንም ባለሥልጣኑ ጠቁሟል፡፡
በመሆኑም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በአቅራቢያቸው በሚገኙ ለመውጫ ፈተና በተዘጋጁ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን በመላክ ሞዴል ፈተና እንዲወስዱ ማድረግ እንዳለባቸው ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
More : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/79454
Create:
Last Update:
Last Update:
" አብዛኞቹ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመውጫ ፈተና በተዘጋጁ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አልተገኙም " - ባለስልጣን መ/ቤቱ
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ከመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ አስጠንቅቋል።
የግል እና የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሞዴል የቅድመ ምረቃ መውጫ ፈተና ከዛሬ ሰኔ 26/2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም መሰጠት ተጀምሯል፡፡
ይሁን እንጂ ባለሥልጣኑ ዛሬ ባደረገው ክትትል፤ አብዛኞቹ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመውጫ ፈተና በተዘጋጁ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዳልተገኙ ገልጿል።
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ተማሪዎቻቸው ሞዴል ፈተናውን እንዲወስዱ አለማድረጋቸውንም ባለሥልጣኑ ጠቁሟል፡፡
በመሆኑም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በአቅራቢያቸው በሚገኙ ለመውጫ ፈተና በተዘጋጁ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን በመላክ ሞዴል ፈተና እንዲወስዱ ማድረግ እንዳለባቸው ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
More : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ከመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ አስጠንቅቋል።
የግል እና የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሞዴል የቅድመ ምረቃ መውጫ ፈተና ከዛሬ ሰኔ 26/2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም መሰጠት ተጀምሯል፡፡
ይሁን እንጂ ባለሥልጣኑ ዛሬ ባደረገው ክትትል፤ አብዛኞቹ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመውጫ ፈተና በተዘጋጁ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዳልተገኙ ገልጿል።
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ተማሪዎቻቸው ሞዴል ፈተናውን እንዲወስዱ አለማድረጋቸውንም ባለሥልጣኑ ጠቁሟል፡፡
በመሆኑም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በአቅራቢያቸው በሚገኙ ለመውጫ ፈተና በተዘጋጁ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን በመላክ ሞዴል ፈተና እንዲወስዱ ማድረግ እንዳለባቸው ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
More : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA


Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/79454