TIKVAH-ETHIOPIA
#ኢትዮጵያ በሀገራችን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ነገ እና ከነገ በስቲያ ለ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ እና ከተማ አቀፍ ፈተና ይቀመጣሉ። ፈተናው በክልሎች እንዲሁም በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ሰኔ 26 እና ሰኔ 27 /2015 ዓ/ም እንደሚሰጥ ከየክልሉ ትምህርት ቢሮዎች ያገኘነው መረጃ ያሳያል። በዘንድሮው ዓመት በሚሊዮን ሚቆጠሩ ተማሪዎች ፈተናው ላይ የሚቀመጡ ሲሆን ከእነዚህም መካከል ግዙፎቹ የኢትዮጵያ…
የ8ኛ ክፍል ክልልና ከተማ አቀፍ ፈተና ዛሬ ሰኞ መሰጠት ተጀምሯል።
ፈተናው ለሁለት ቀናት ይሰጣል።
በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች (አ/አ እና ድሬዳዋ) እንዲሁም በክልሎች በሚሰጠው በዘንድሮው ዓመት የ8ኛ ክፍል ፈተና በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ይፈተናሉ።
ፎቶ ፦ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
@tikvahethiopia
ፈተናው ለሁለት ቀናት ይሰጣል።
በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች (አ/አ እና ድሬዳዋ) እንዲሁም በክልሎች በሚሰጠው በዘንድሮው ዓመት የ8ኛ ክፍል ፈተና በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ይፈተናሉ።
ፎቶ ፦ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/79435
Create:
Last Update:
Last Update:
የ8ኛ ክፍል ክልልና ከተማ አቀፍ ፈተና ዛሬ ሰኞ መሰጠት ተጀምሯል።
ፈተናው ለሁለት ቀናት ይሰጣል።
በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች (አ/አ እና ድሬዳዋ) እንዲሁም በክልሎች በሚሰጠው በዘንድሮው ዓመት የ8ኛ ክፍል ፈተና በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ይፈተናሉ።
ፎቶ ፦ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
@tikvahethiopia
ፈተናው ለሁለት ቀናት ይሰጣል።
በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች (አ/አ እና ድሬዳዋ) እንዲሁም በክልሎች በሚሰጠው በዘንድሮው ዓመት የ8ኛ ክፍል ፈተና በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ይፈተናሉ።
ፎቶ ፦ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/79435