Telegram Group & Telegram Channel
#Sport

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሻምፒዮን ሆነ።

በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የሚመራው የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ ለተከታታይ ሁለተኛ አመት ለአስራ ስድስተኛ ጊዜ የሊጉ ሻምፒዮን መሆናቸውን ዛሬ አረጋግጠዋል።

አንድ ነጥብ ብቻ ያስፈልጋቸው የነበሩት ፈረሰኞቹ በሀያ ዘጠነኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕናን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉ ሻምፒዮን መሆን ችለዋል።

ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸናፊ ያደረጉ ሁለት ግቦች ቸርነት ጉግሳ እና እስማኤል ኦሮ አጎሮ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።

ቶጓዊው የፊት መስመር አጥቂ እስማኤል ኦሮ አጎሮ በሀያ አምስት ጎሎች የሊጉን ከፍተኛ ግብ አግቢነት እየመራ ይገኛል።

እስማኤል ኦሮ አጎሮ ከዚህ በተጨማሪም በፕርሚየር ሊጉ ታሪክ ከፍተኛ የምንጊዜም ሁለተኛ ግብ አስቆጣሪነትን ከጌታነህ ከበደ ጋር መጋራት ችሏል።

የሊጉ #ሪከርድ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ እነማን ናቸው ?

1. አቡበከር ናስር :- 2⃣9⃣ ጎሎች

2. ጌታነህ ከበደ :- 2⃣5⃣ ጎሎች

2. እስማኤል ኦሮ አጎሮ :- 2⃣5⃣ ጎሎች

4. ዮርዳኖስ አባይ :- 2⃣4⃣ ጎሎች

ተጨማሪ https://www.tg-me.com/+VvwzStMNcNHmhK0x

@tikvahethsport  



tg-me.com/tikvahethiopia/79424
Create:
Last Update:

#Sport

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሻምፒዮን ሆነ።

በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የሚመራው የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ ለተከታታይ ሁለተኛ አመት ለአስራ ስድስተኛ ጊዜ የሊጉ ሻምፒዮን መሆናቸውን ዛሬ አረጋግጠዋል።

አንድ ነጥብ ብቻ ያስፈልጋቸው የነበሩት ፈረሰኞቹ በሀያ ዘጠነኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕናን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉ ሻምፒዮን መሆን ችለዋል።

ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸናፊ ያደረጉ ሁለት ግቦች ቸርነት ጉግሳ እና እስማኤል ኦሮ አጎሮ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።

ቶጓዊው የፊት መስመር አጥቂ እስማኤል ኦሮ አጎሮ በሀያ አምስት ጎሎች የሊጉን ከፍተኛ ግብ አግቢነት እየመራ ይገኛል።

እስማኤል ኦሮ አጎሮ ከዚህ በተጨማሪም በፕርሚየር ሊጉ ታሪክ ከፍተኛ የምንጊዜም ሁለተኛ ግብ አስቆጣሪነትን ከጌታነህ ከበደ ጋር መጋራት ችሏል።

የሊጉ #ሪከርድ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ እነማን ናቸው ?

1. አቡበከር ናስር :- 2⃣9⃣ ጎሎች

2. ጌታነህ ከበደ :- 2⃣5⃣ ጎሎች

2. እስማኤል ኦሮ አጎሮ :- 2⃣5⃣ ጎሎች

4. ዮርዳኖስ አባይ :- 2⃣4⃣ ጎሎች

ተጨማሪ https://www.tg-me.com/+VvwzStMNcNHmhK0x

@tikvahethsport  

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/79424

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA