tg-me.com/onlyzeget/1484
Last Update:
⊶⊷⊶⊷❍ ፍሌም ❍⊶⊷⊶⊷
˙·٠•●♥ ተከታታይ ልቦለድ♥●•٠·˙
⚀ የመጨረሻው ክፍል ⚀
.....ጆሮዬን ከሀዲዱ ጋር አጣብቄ አዳመጥኩ ግምቴ ልክ ነበር ። ድምፅ ሰማው።
ቶሎ ብዬ ሀዲዱ ላይ ተቀምጬ እራሴን ከሀዲዱ ጋር መተብተብ ፣ መጠፈር ያዝኩ። ቀድሜ ሁለቱ እግሮቼን ከሀዲዱ ጋር ጠፍሬ አሰርኩት። ቀጥዬ እጅና እጆቼን አጠላልፌ አሰርኳቸው።
ከዚያ ባቡሩን መጠበቅ ጀመርኩ። ፍሌሜን አጥቼ መኖር ስለማልችል ፣ እሷ ሞታ በመቃብሯ ላይ ቆሜ እህህ እያሉ ቀን መግፋት ስለማይሆንልኝ ባቡሩ ድጦኝ እንዲያልፍ ፈቅጃለሁ።
ባቡሩ ቢቀርበኝና ህይወት አሳስታኝ ልትረፍ ብል እንኳን እራሴን ሆነ ብዬ ከሀዲዱ ጋር ተብትቤዋለሁ ለመፍታትም ባቡሩ ጊዜ አይሰጠኝም።
የባቡሩን ሀዲድ እና ትብታቡን አንቼ ቀና ስል.....
.
ባቡሩ እየገሰገሰ ወደእኔ እየመጣ ነው።ግፋ ቢል ሁለት ደቂቃ ቢቀረው ነው።
የአሸዋውን አቧራ እያቦነነ መጣ። ልቤ ተሰቀለች። መሞት ፈራው። ልቤ ቶሎ ቶሎ ትመታ ጀመር።
እናቴን አሰብኳት ፣ የታሰረ አባቴን አሰብኩት፣ፍሌሜን አሰብኳ ፣ ትርሃሴን አሰብኳት.....ቀና ስል...አንዲት ልጃገረድ ቢጤ እየሮጠች ወደ እኔ ስትመጣ ተመለከትኩ።
በደንብ ስትቀርብ ሳያት ለየዋት። ፍሌም ነች።ባቡሩን አየውት በጣም እየቀረበኝ ነው። መልዓከ ሞትን አስቀድሞ የሚገሰግስ የሞት ሰራዊት መሰለኝ ።
ፍሌም ሻርቧን ነፋሱ ነጥቋት ሲሄድ እያየው ወደ እኔ እየሮጠች " ግሩም..! ግሩም..!" አለች።....ባቡሩ ፈጠነ።
እኔም የታሰርኩበትን ትብታብ በደመ ነፍስ መፈታታት ጀመርኩ።
ባቡሩ ቀ.....ረ......በ... በፍጥነት የእጄን ትብታብ ፈትቼ ወደ እግሬ ገባሁ። አንዱ እግሬን ፈትቼ ስጨርስ ቀግምት 8 ወይም 7 ደቂቃ ያህል ቢቀረው ነው።
ፍሌሜ በደረቷ አሸዋው ላይ እራሷን ስታ ወድቃለች።
ትብታቡን ለመፈታታት እታገላለሁ። ባቡሩ ሊድጠኝ ይገሰግሳል..........
❂───── ❁ ተ ፈ ፀ መ ❁ ───── ❂
➲ ደራሲ Cራክ
➲comment ፦ @aBdSEwAnTeD
ስለተከታተላችሁን እናመሠግናለን በቀጣይ በሌሎች ስራዎች ዳግም እንገናኛለን!!🙏
ስራችንን ወዳችሁታል? ❤️
"SHARE" @onlyzeget
BY FŰŇ_ŽØÑĘ 😂😱
Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283
Share with your friend now:
tg-me.com/onlyzeget/1484