Telegram Group & Telegram Channel
የእግዚአብሔር ቃል ለጠቅላላ ዕውቀት ተብሎ አይጠናም።
ለጠቅላላ ሕይወት ተብሎ ይጠናል እንጂ።
ብዙ ባወቅነ ቁጥር ብዙ የተግባር ሀላፊነት አለብን።
አለማወቅንም የተፈጥሮ ነጻነት ትከለክለናለች።
አእምሮ ለብዎ ያለው ሰው ነጻ የተፈጥሮ ስጦታውን ተጠቅሞ ለነፍስም ለሥጋም የሚጠቀምበትን የተዋሕዶ ዕውቀትን ይቀስማል።
የተማረውን ባይኖረው ግን ሕግ ፈጻሚ ሊባል አይችልም።
በሕገ እግዚአብሔር የሚገኘውን ጸጋም ማግኘት አይችልም።
የእግዚአብሔር ቃል እርሱን በሙምሰል ልምምድ ውስጥ እንድንጓዝ ያስተምረናል።
መልካም ዕውቀት ወደ ሕይወት ይመራል።
መልካም ካልሆነ ግን የማይጠቅም ቃላት ይሆናል።
"አውቄዋለሁ የሚል ትእዛዛቱንም የማይጠብቅ ውሸተኛ ነው እውነትም በእርሱ ውስጥ የለም።ቃሉን ግን የሚጠብቅ ሁሉ በእርሱ የእግዚአብሔር ፍቅር በእውነት ተፈጽሞአል። በእርሱ እንዳለን እናውቃለን።በእርሱ እኖራለሁ የሚል እርሱ እንደ ተመላለሰ ራሱ ደግሞ ሊመላለስ ይገባዋል።" ፩.ዮሐ.፪፥፬-፮ እንዲል።



tg-me.com/mstaketsehay/1175
Create:
Last Update:

የእግዚአብሔር ቃል ለጠቅላላ ዕውቀት ተብሎ አይጠናም።
ለጠቅላላ ሕይወት ተብሎ ይጠናል እንጂ።
ብዙ ባወቅነ ቁጥር ብዙ የተግባር ሀላፊነት አለብን።
አለማወቅንም የተፈጥሮ ነጻነት ትከለክለናለች።
አእምሮ ለብዎ ያለው ሰው ነጻ የተፈጥሮ ስጦታውን ተጠቅሞ ለነፍስም ለሥጋም የሚጠቀምበትን የተዋሕዶ ዕውቀትን ይቀስማል።
የተማረውን ባይኖረው ግን ሕግ ፈጻሚ ሊባል አይችልም።
በሕገ እግዚአብሔር የሚገኘውን ጸጋም ማግኘት አይችልም።
የእግዚአብሔር ቃል እርሱን በሙምሰል ልምምድ ውስጥ እንድንጓዝ ያስተምረናል።
መልካም ዕውቀት ወደ ሕይወት ይመራል።
መልካም ካልሆነ ግን የማይጠቅም ቃላት ይሆናል።
"አውቄዋለሁ የሚል ትእዛዛቱንም የማይጠብቅ ውሸተኛ ነው እውነትም በእርሱ ውስጥ የለም።ቃሉን ግን የሚጠብቅ ሁሉ በእርሱ የእግዚአብሔር ፍቅር በእውነት ተፈጽሞአል። በእርሱ እንዳለን እናውቃለን።በእርሱ እኖራለሁ የሚል እርሱ እንደ ተመላለሰ ራሱ ደግሞ ሊመላለስ ይገባዋል።" ፩.ዮሐ.፪፥፬-፮ እንዲል።

BY ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/mstaketsehay/1175

View MORE
Open in Telegram


telegram Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

Why Telegram?

Telegram has no known backdoors and, even though it is come in for criticism for using proprietary encryption methods instead of open-source ones, those have yet to be compromised. While no messaging app can guarantee a 100% impermeable defense against determined attackers, Telegram is vulnerabilities are few and either theoretical or based on spoof files fooling users into actively enabling an attack.

telegram from us


Telegram ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት
FROM USA