Telegram Group & Telegram Channel
"በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን"።

እንኳን #ለጾመ_ፍልሰታ_ለማርያም እግዚአብሔር አምላክ በሰላምና በጤና አደረሰን።

                        
"#በጾም_ወበጸሎት_ወበምጽዋት ወበተፋቅሮ ይሰረይ ኃጢአት ይእዜኒ ወዘልፈኒ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም"። ትርጉም፦ #በጾምና_በጸሎት_በምጽዋት በመፋቀርም ኃጢአት ይወገዳል ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለም። #ሊቁ_ቅዱስ_ያሬድ_በጾመ_ድጓው_ላይ።

ጾም ለአገራችን ኢትዮጵያና ለሕዝቧቿ ፍቅር፣ሰላም አንድነትን፤ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን ለቅዱስ ሲኖዶስ አንድነት የሚያመጣ ያድርግል። በሰላም ጀምረን በሰላም ለመጨረስ ያብቃን ለሁላችንም የበረከት ጾም መልካም ሱባኤ ይሁንልን።

@Learn_with_John
@JohnDPT27



tg-me.com/learn_with_John/892
Create:
Last Update:

"በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን"።

እንኳን #ለጾመ_ፍልሰታ_ለማርያም እግዚአብሔር አምላክ በሰላምና በጤና አደረሰን።

                        
"#በጾም_ወበጸሎት_ወበምጽዋት ወበተፋቅሮ ይሰረይ ኃጢአት ይእዜኒ ወዘልፈኒ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም"። ትርጉም፦ #በጾምና_በጸሎት_በምጽዋት በመፋቀርም ኃጢአት ይወገዳል ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለም። #ሊቁ_ቅዱስ_ያሬድ_በጾመ_ድጓው_ላይ።

ጾም ለአገራችን ኢትዮጵያና ለሕዝቧቿ ፍቅር፣ሰላም አንድነትን፤ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን ለቅዱስ ሲኖዶስ አንድነት የሚያመጣ ያድርግል። በሰላም ጀምረን በሰላም ለመጨረስ ያብቃን ለሁላችንም የበረከት ጾም መልካም ሱባኤ ይሁንልን።

@Learn_with_John
@JohnDPT27

BY እልመስጦአግያ+++




Share with your friend now:
tg-me.com/learn_with_John/892

View MORE
Open in Telegram


እልመስጦአግያ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

The S&P 500 slumped 1.8% on Monday and Tuesday, thanks to China Evergrande, the Chinese property company that looks like it is ready to default on its more-than $300 billion in debt. Cries of the next Lehman Brothers—or maybe the next Silverado?—echoed through the canyons of Wall Street as investors prepared for the worst.

እልመስጦአግያ from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM USA