Telegram Group & Telegram Channel
"መንገዴ ነህ"
ተስፋዬ አደረኩህ፥ ሞተህ ስላኖርከኝ፤
በራሴ ላይ ሾምኩህ፥ አዳኝ ስለሆንከኝ።
መሄጃዬ አንተ፥ መደምደሚያ ሆንከኝ፤
ህይወትህን ሰተህ፥ ሞትን አሻገርከኝ።

በመንገዶች ላይ፥ እንቅፋት ኖሮበት፤
ወድቄ እንድቀር፥ጠጠር ዘርተውበት።
እንድመለስ ሽቶ፥ ሆኖ ሁሉ ከንቱ፤
እኔን መጣል ነበር፥ ጠላቴ ምኞቱ ።

በመንገዶችቼ  ላይ ፥ አቋራጭ ቢኖርም፤
እኔ አንተን አለቅም፥ እኔ ያላንተ አልኖርም።
አውቀዋለሁ፥ ለኔ አይጠቅምም፤
ትግስቴ እስኪያልቅ፥ ብፈተንም።
አምናለው በእግዚአብሔር፥ አልፋለው ሁሉንም።

ተነሽ በርቺ ፥አይዞሽ ልጄ፤
እኔ ይዤሻለው፥ በበረከት እጄ።
ይለኛል ዘወትር፥ ጠላት እንዳልፈራ፤
አይበቅልም ከርሻዬ ፥እንክርዳድ ቢዘራ፤
እግዚአብሔር አለ፥ የሰማዩ ጌታ፤
ስወድቅ የሚያነሳ፥ ልቤን ያበረታ።
የረታኝን ጠላት፥ በመስቀል የረታ፤
ህይወቴን ፈጠረ፥ በትንፋሹ እፍታ

መንገዴን ጠራጊ፥ የአባቶቼ አምላክ፤
በፈተና እንዳልወድቅ፥ እኔን የጠበክ።
ለአንተ ለዘላለም፥ ይንበርከክ ጉልበቴ፤ 
አንተን ብቻ እናምልክ፥ እኔና ያ ቤቴ።

ሰቶኝ የማይቀማ፥ታማኝ አምላክ አለኝ፤
ጥሎኝ የማይተኛ፥ጠባቂ ጌታ አለኝ።
ታድያ በዚህ አለም፥ እኔ ምን ጎድሎኛል?
በእርሱ ህያው መንገድ፥ ሁሌም ያኖረኛል።

አሜን ክብር ይሁን፥ መንገዴን ላፀዳ፤
አሜን ምስጋና ይሁን፥ ልጁን ለሚረዳ።
አሜን አምልኮ ይሁን፥ ህይወቴን ለሰራ፤
በልቦናዬ እርሻ፥ የማያልቅ ፍቅሩን ሳይሰስት ለዘራ።
ምስጋና ይድረሰው፥ ክብር ይግባው ጌታዬ፤
መንገዴ ህይወቴ፥ ባለውለታዬ።
+++++++
©ምህረት/Mihert/
#መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch



tg-me.com/learn_with_John/855
Create:
Last Update:

"መንገዴ ነህ"
ተስፋዬ አደረኩህ፥ ሞተህ ስላኖርከኝ፤
በራሴ ላይ ሾምኩህ፥ አዳኝ ስለሆንከኝ።
መሄጃዬ አንተ፥ መደምደሚያ ሆንከኝ፤
ህይወትህን ሰተህ፥ ሞትን አሻገርከኝ።

በመንገዶች ላይ፥ እንቅፋት ኖሮበት፤
ወድቄ እንድቀር፥ጠጠር ዘርተውበት።
እንድመለስ ሽቶ፥ ሆኖ ሁሉ ከንቱ፤
እኔን መጣል ነበር፥ ጠላቴ ምኞቱ ።

በመንገዶችቼ  ላይ ፥ አቋራጭ ቢኖርም፤
እኔ አንተን አለቅም፥ እኔ ያላንተ አልኖርም።
አውቀዋለሁ፥ ለኔ አይጠቅምም፤
ትግስቴ እስኪያልቅ፥ ብፈተንም።
አምናለው በእግዚአብሔር፥ አልፋለው ሁሉንም።

ተነሽ በርቺ ፥አይዞሽ ልጄ፤
እኔ ይዤሻለው፥ በበረከት እጄ።
ይለኛል ዘወትር፥ ጠላት እንዳልፈራ፤
አይበቅልም ከርሻዬ ፥እንክርዳድ ቢዘራ፤
እግዚአብሔር አለ፥ የሰማዩ ጌታ፤
ስወድቅ የሚያነሳ፥ ልቤን ያበረታ።
የረታኝን ጠላት፥ በመስቀል የረታ፤
ህይወቴን ፈጠረ፥ በትንፋሹ እፍታ

መንገዴን ጠራጊ፥ የአባቶቼ አምላክ፤
በፈተና እንዳልወድቅ፥ እኔን የጠበክ።
ለአንተ ለዘላለም፥ ይንበርከክ ጉልበቴ፤ 
አንተን ብቻ እናምልክ፥ እኔና ያ ቤቴ።

ሰቶኝ የማይቀማ፥ታማኝ አምላክ አለኝ፤
ጥሎኝ የማይተኛ፥ጠባቂ ጌታ አለኝ።
ታድያ በዚህ አለም፥ እኔ ምን ጎድሎኛል?
በእርሱ ህያው መንገድ፥ ሁሌም ያኖረኛል።

አሜን ክብር ይሁን፥ መንገዴን ላፀዳ፤
አሜን ምስጋና ይሁን፥ ልጁን ለሚረዳ።
አሜን አምልኮ ይሁን፥ ህይወቴን ለሰራ፤
በልቦናዬ እርሻ፥ የማያልቅ ፍቅሩን ሳይሰስት ለዘራ።
ምስጋና ይድረሰው፥ ክብር ይግባው ጌታዬ፤
መንገዴ ህይወቴ፥ ባለውለታዬ።
+++++++
©ምህረት/Mihert/
#መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tg-me.com/Menfesawigetmoch

BY እልመስጦአግያ+++


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/learn_with_John/855

View MORE
Open in Telegram


እልመስጦአግያ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The global forecast for the Asian markets is murky following recent volatility, with crude oil prices providing support in what has been an otherwise tough month. The European markets were down and the U.S. bourses were mixed and flat and the Asian markets figure to split the difference.The TSE finished modestly lower on Friday following losses from the financial shares and property stocks.For the day, the index sank 15.09 points or 0.49 percent to finish at 3,061.35 after trading between 3,057.84 and 3,089.78. Volume was 1.39 billion shares worth 1.30 billion Singapore dollars. There were 285 decliners and 184 gainers.

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

እልመስጦአግያ from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM USA