Telegram Group & Telegram Channel
ለነፍስህ እዘንላት ፣ ልብህ በግርግር እንዳትጠፋ ጠብቃት።
አላህ ነፃ አድርጎ ለትልቅ አላማ ከፈጠረህ በኋላ ስለምን የአጀንዳ ተጠቂ ትሆናለህ?
አንተ ቆሻሻ መጣያ አይደለህም ፣ ሚናህን ለይተህ እወቅ የሚመለከትህ ነገር ላይ አተኩር ፣ ማንም በየቀኑ አዳድስ አጀንዳ እየፈጠረ እርጋታህን እንዳይቀማህ።

የተፃፈውን ሁሉ እያነበብክ ነፍስህን እረፍት አትንሳት ፣ timelineህን ስርኣት አስይዘው ማንን መከተል እንዳለብህ በደንብ አስብበት ፣ ለጀሰድህ ምግብ መርጠህ እንደምትመግበው ሁሉ ለሩህህ እየመገብከ ያለውን ነገር አጢነው ፣ የቁርጥራጭ ሀሳቦች ማከማቻ አትሁን ፣ አላህ አክብሮ እንደፈጠረህ ሁሉ ራስህን አክብረው ፣ ልብህ የአላህ ቤት ናት ወደሷ ሚሄደውን ነገር ተቆጣጠር ፣ አቅልህን የአጀንዳ ፈጣሪዎች መደበሪያ አታድርጋት🙏

በተለይ የሰዎችን ድንበር ከመንካት ተቆጠብ ፣ የተላላቆች ክብር ላይ መረማማድንም እንደቀልድ አድርገው እንዳያለማምዱህ እምቢ በላቸው ፣ ህይወት አለብን ፣ የኑሮ ውድነቱ የቤተሰብ ሀላፊነት ጭንቀቱ ፣ ከምትኖርበት ቤት ጀምሮ ምን አልባት ክፍያ ይጠበቅብሃል ፣ ታድያ ስለምን በማይመለከትህ ጉዳይ ከግራ ወደ ቀኝ ስትሮጥ ቀንህ ይመሻል?
ሁሉም ነገር አህል አለው ባለቤቱ ይጨነቅበት ፣ ይመለከተኛል የምትለው ነገር ካለ ደግሞ ስራዬ ብለህ በደንብ ያዘው ፣ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው አካላት መረጃ አደራጅ ፣ እርግጠኛ ባልሆንከው ነገር ላይ የሰዎችን ክብር ከማጉደፍ ተጠንቀቅ ፣ karma መጥፎ ነው ነገ ዙሮ ቤትህ ይገባል።

ኣዒሻ ረ.ዐ በውሸት ስሟ የጠፋበት ክስተት ሀዲሰል ኢፍክ ተብሎ በስርኣት ተሰንዶ በቁርኣን ተደግፎ ታሪኩ ለእኛ የተላለፈው እንድንማርበት እንጂ ለመረጃነት ብቻ አይደለም።
ሃሻ በላቸው ፣ ባልተሟላ መረጃ ላይ ተመርኩዘህ የማንንም ሀሳብ አታስተጋባ።
አንተ ክቡር ሰው ነህ ፣ ክቡር ሰው ነሽ። ኢኮኖሚካሊ ባደጉት ሀገራት ላይ የሰዎችን concentration ለማጥፋት ወጣቱ በእርጋታ እንዳያስብ ለማድረግ በጀት የሚመደብበት ዘመን ላይ ነን፣ ኢልሃድን ለማስፋፋት የሚንቀሳቀሱ አካላት የመጀመርያ እርምጃቸው ልቦች ላይ ብዥታን መፍጠር ፣ ስክነትን ከወጣቱ ላይ ማጥፋት ነው ፣ ከዛ ሀይማኖቶች በራሳቸው ጊዜ ፎርሙላ ብቻ ይሆናሉ ፣ እምነት የሚባለው ነገር ይጠፋል ፣ ዝምብለህ አስብ አንዳንዴ ከነፍስህ ጋር ኸልዋ ግባ ከቻልክ በዚህ ዘመን ከማንም የቤት ስራ አትቀበል።

አንተ የምታያቸው ነገሮች ጥርቅም ነህ ፣ ማንነትህ ከአዋዋልህ ይቀዳል ፣ ስርኣትህ ከምታነበው ነገር ይገነባል ፣ ሁሌ ክርክር ፣ ሁሌ ጭቅጭቅ ..
አላህ የሰጠህን energy በማይጠቅምህ ነገር ላይ አታባክን ፣ ልብህን አታድክማት ለነፍስህ እዘንላት።

"እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ ነፍሶቻችሁን አደራ"🙏
ወሰላሙን ዐላ መኒተበዐል ሁዳ
Abas✍️



tg-me.com/halale_merdaja_dilla/863
Create:
Last Update:

ለነፍስህ እዘንላት ፣ ልብህ በግርግር እንዳትጠፋ ጠብቃት።
አላህ ነፃ አድርጎ ለትልቅ አላማ ከፈጠረህ በኋላ ስለምን የአጀንዳ ተጠቂ ትሆናለህ?
አንተ ቆሻሻ መጣያ አይደለህም ፣ ሚናህን ለይተህ እወቅ የሚመለከትህ ነገር ላይ አተኩር ፣ ማንም በየቀኑ አዳድስ አጀንዳ እየፈጠረ እርጋታህን እንዳይቀማህ።

የተፃፈውን ሁሉ እያነበብክ ነፍስህን እረፍት አትንሳት ፣ timelineህን ስርኣት አስይዘው ማንን መከተል እንዳለብህ በደንብ አስብበት ፣ ለጀሰድህ ምግብ መርጠህ እንደምትመግበው ሁሉ ለሩህህ እየመገብከ ያለውን ነገር አጢነው ፣ የቁርጥራጭ ሀሳቦች ማከማቻ አትሁን ፣ አላህ አክብሮ እንደፈጠረህ ሁሉ ራስህን አክብረው ፣ ልብህ የአላህ ቤት ናት ወደሷ ሚሄደውን ነገር ተቆጣጠር ፣ አቅልህን የአጀንዳ ፈጣሪዎች መደበሪያ አታድርጋት🙏

በተለይ የሰዎችን ድንበር ከመንካት ተቆጠብ ፣ የተላላቆች ክብር ላይ መረማማድንም እንደቀልድ አድርገው እንዳያለማምዱህ እምቢ በላቸው ፣ ህይወት አለብን ፣ የኑሮ ውድነቱ የቤተሰብ ሀላፊነት ጭንቀቱ ፣ ከምትኖርበት ቤት ጀምሮ ምን አልባት ክፍያ ይጠበቅብሃል ፣ ታድያ ስለምን በማይመለከትህ ጉዳይ ከግራ ወደ ቀኝ ስትሮጥ ቀንህ ይመሻል?
ሁሉም ነገር አህል አለው ባለቤቱ ይጨነቅበት ፣ ይመለከተኛል የምትለው ነገር ካለ ደግሞ ስራዬ ብለህ በደንብ ያዘው ፣ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው አካላት መረጃ አደራጅ ፣ እርግጠኛ ባልሆንከው ነገር ላይ የሰዎችን ክብር ከማጉደፍ ተጠንቀቅ ፣ karma መጥፎ ነው ነገ ዙሮ ቤትህ ይገባል።

ኣዒሻ ረ.ዐ በውሸት ስሟ የጠፋበት ክስተት ሀዲሰል ኢፍክ ተብሎ በስርኣት ተሰንዶ በቁርኣን ተደግፎ ታሪኩ ለእኛ የተላለፈው እንድንማርበት እንጂ ለመረጃነት ብቻ አይደለም።
ሃሻ በላቸው ፣ ባልተሟላ መረጃ ላይ ተመርኩዘህ የማንንም ሀሳብ አታስተጋባ።
አንተ ክቡር ሰው ነህ ፣ ክቡር ሰው ነሽ። ኢኮኖሚካሊ ባደጉት ሀገራት ላይ የሰዎችን concentration ለማጥፋት ወጣቱ በእርጋታ እንዳያስብ ለማድረግ በጀት የሚመደብበት ዘመን ላይ ነን፣ ኢልሃድን ለማስፋፋት የሚንቀሳቀሱ አካላት የመጀመርያ እርምጃቸው ልቦች ላይ ብዥታን መፍጠር ፣ ስክነትን ከወጣቱ ላይ ማጥፋት ነው ፣ ከዛ ሀይማኖቶች በራሳቸው ጊዜ ፎርሙላ ብቻ ይሆናሉ ፣ እምነት የሚባለው ነገር ይጠፋል ፣ ዝምብለህ አስብ አንዳንዴ ከነፍስህ ጋር ኸልዋ ግባ ከቻልክ በዚህ ዘመን ከማንም የቤት ስራ አትቀበል።

አንተ የምታያቸው ነገሮች ጥርቅም ነህ ፣ ማንነትህ ከአዋዋልህ ይቀዳል ፣ ስርኣትህ ከምታነበው ነገር ይገነባል ፣ ሁሌ ክርክር ፣ ሁሌ ጭቅጭቅ ..
አላህ የሰጠህን energy በማይጠቅምህ ነገር ላይ አታባክን ፣ ልብህን አታድክማት ለነፍስህ እዘንላት።

"እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ ነፍሶቻችሁን አደራ"🙏
ወሰላሙን ዐላ መኒተበዐል ሁዳ
Abas✍️

BY ሀላል መረዳጃ ዲላ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/halale_merdaja_dilla/863

View MORE
Open in Telegram


ሀላል መረዳጃ ዲላ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

ሀላል መረዳጃ ዲላ from us


Telegram ሀላል መረዳጃ ዲላ
FROM USA