Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from ሀላል መረዳጃ ዲላ (Abuki)
ለነፍስህ እዘንላት ፣ ልብህ በግርግር እንዳትጠፋ ጠብቃት።
አላህ ነፃ አድርጎ ለትልቅ አላማ ከፈጠረህ በኋላ ስለምን የአጀንዳ ተጠቂ ትሆናለህ?
አንተ ቆሻሻ መጣያ አይደለህም ፣ ሚናህን ለይተህ እወቅ የሚመለከትህ ነገር ላይ አተኩር ፣ ማንም በየቀኑ አዳድስ አጀንዳ እየፈጠረ እርጋታህን እንዳይቀማህ።

የተፃፈውን ሁሉ እያነበብክ ነፍስህን እረፍት አትንሳት ፣ timelineህን ስርኣት አስይዘው ማንን መከተል እንዳለብህ በደንብ አስብበት ፣ ለጀሰድህ ምግብ መርጠህ እንደምትመግበው ሁሉ ለሩህህ እየመገብከ ያለውን ነገር አጢነው ፣ የቁርጥራጭ ሀሳቦች ማከማቻ አትሁን ፣ አላህ አክብሮ እንደፈጠረህ ሁሉ ራስህን አክብረው ፣ ልብህ የአላህ ቤት ናት ወደሷ ሚሄደውን ነገር ተቆጣጠር ፣ አቅልህን የአጀንዳ ፈጣሪዎች መደበሪያ አታድርጋት🙏

በተለይ የሰዎችን ድንበር ከመንካት ተቆጠብ ፣ የተላላቆች ክብር ላይ መረማማድንም እንደቀልድ አድርገው እንዳያለማምዱህ እምቢ በላቸው ፣ ህይወት አለብን ፣ የኑሮ ውድነቱ የቤተሰብ ሀላፊነት ጭንቀቱ ፣ ከምትኖርበት ቤት ጀምሮ ምን አልባት ክፍያ ይጠበቅብሃል ፣ ታድያ ስለምን በማይመለከትህ ጉዳይ ከግራ ወደ ቀኝ ስትሮጥ ቀንህ ይመሻል?
ሁሉም ነገር አህል አለው ባለቤቱ ይጨነቅበት ፣ ይመለከተኛል የምትለው ነገር ካለ ደግሞ ስራዬ ብለህ በደንብ ያዘው ፣ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው አካላት መረጃ አደራጅ ፣ እርግጠኛ ባልሆንከው ነገር ላይ የሰዎችን ክብር ከማጉደፍ ተጠንቀቅ ፣ karma መጥፎ ነው ነገ ዙሮ ቤትህ ይገባል።

ኣዒሻ ረ.ዐ በውሸት ስሟ የጠፋበት ክስተት ሀዲሰል ኢፍክ ተብሎ በስርኣት ተሰንዶ በቁርኣን ተደግፎ ታሪኩ ለእኛ የተላለፈው እንድንማርበት እንጂ ለመረጃነት ብቻ አይደለም።
ሃሻ በላቸው ፣ ባልተሟላ መረጃ ላይ ተመርኩዘህ የማንንም ሀሳብ አታስተጋባ።
አንተ ክቡር ሰው ነህ ፣ ክቡር ሰው ነሽ። ኢኮኖሚካሊ ባደጉት ሀገራት ላይ የሰዎችን concentration ለማጥፋት ወጣቱ በእርጋታ እንዳያስብ ለማድረግ በጀት የሚመደብበት ዘመን ላይ ነን፣ ኢልሃድን ለማስፋፋት የሚንቀሳቀሱ አካላት የመጀመርያ እርምጃቸው ልቦች ላይ ብዥታን መፍጠር ፣ ስክነትን ከወጣቱ ላይ ማጥፋት ነው ፣ ከዛ ሀይማኖቶች በራሳቸው ጊዜ ፎርሙላ ብቻ ይሆናሉ ፣ እምነት የሚባለው ነገር ይጠፋል ፣ ዝምብለህ አስብ አንዳንዴ ከነፍስህ ጋር ኸልዋ ግባ ከቻልክ በዚህ ዘመን ከማንም የቤት ስራ አትቀበል።

አንተ የምታያቸው ነገሮች ጥርቅም ነህ ፣ ማንነትህ ከአዋዋልህ ይቀዳል ፣ ስርኣትህ ከምታነበው ነገር ይገነባል ፣ ሁሌ ክርክር ፣ ሁሌ ጭቅጭቅ ..
አላህ የሰጠህን energy በማይጠቅምህ ነገር ላይ አታባክን ፣ ልብህን አታድክማት ለነፍስህ እዘንላት።

"እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ ነፍሶቻችሁን አደራ"🙏
ወሰላሙን ዐላ መኒተበዐል ሁዳ
Abas✍️



tg-me.com/fezekiru/1526
Create:
Last Update:

ለነፍስህ እዘንላት ፣ ልብህ በግርግር እንዳትጠፋ ጠብቃት።
አላህ ነፃ አድርጎ ለትልቅ አላማ ከፈጠረህ በኋላ ስለምን የአጀንዳ ተጠቂ ትሆናለህ?
አንተ ቆሻሻ መጣያ አይደለህም ፣ ሚናህን ለይተህ እወቅ የሚመለከትህ ነገር ላይ አተኩር ፣ ማንም በየቀኑ አዳድስ አጀንዳ እየፈጠረ እርጋታህን እንዳይቀማህ።

የተፃፈውን ሁሉ እያነበብክ ነፍስህን እረፍት አትንሳት ፣ timelineህን ስርኣት አስይዘው ማንን መከተል እንዳለብህ በደንብ አስብበት ፣ ለጀሰድህ ምግብ መርጠህ እንደምትመግበው ሁሉ ለሩህህ እየመገብከ ያለውን ነገር አጢነው ፣ የቁርጥራጭ ሀሳቦች ማከማቻ አትሁን ፣ አላህ አክብሮ እንደፈጠረህ ሁሉ ራስህን አክብረው ፣ ልብህ የአላህ ቤት ናት ወደሷ ሚሄደውን ነገር ተቆጣጠር ፣ አቅልህን የአጀንዳ ፈጣሪዎች መደበሪያ አታድርጋት🙏

በተለይ የሰዎችን ድንበር ከመንካት ተቆጠብ ፣ የተላላቆች ክብር ላይ መረማማድንም እንደቀልድ አድርገው እንዳያለማምዱህ እምቢ በላቸው ፣ ህይወት አለብን ፣ የኑሮ ውድነቱ የቤተሰብ ሀላፊነት ጭንቀቱ ፣ ከምትኖርበት ቤት ጀምሮ ምን አልባት ክፍያ ይጠበቅብሃል ፣ ታድያ ስለምን በማይመለከትህ ጉዳይ ከግራ ወደ ቀኝ ስትሮጥ ቀንህ ይመሻል?
ሁሉም ነገር አህል አለው ባለቤቱ ይጨነቅበት ፣ ይመለከተኛል የምትለው ነገር ካለ ደግሞ ስራዬ ብለህ በደንብ ያዘው ፣ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው አካላት መረጃ አደራጅ ፣ እርግጠኛ ባልሆንከው ነገር ላይ የሰዎችን ክብር ከማጉደፍ ተጠንቀቅ ፣ karma መጥፎ ነው ነገ ዙሮ ቤትህ ይገባል።

ኣዒሻ ረ.ዐ በውሸት ስሟ የጠፋበት ክስተት ሀዲሰል ኢፍክ ተብሎ በስርኣት ተሰንዶ በቁርኣን ተደግፎ ታሪኩ ለእኛ የተላለፈው እንድንማርበት እንጂ ለመረጃነት ብቻ አይደለም።
ሃሻ በላቸው ፣ ባልተሟላ መረጃ ላይ ተመርኩዘህ የማንንም ሀሳብ አታስተጋባ።
አንተ ክቡር ሰው ነህ ፣ ክቡር ሰው ነሽ። ኢኮኖሚካሊ ባደጉት ሀገራት ላይ የሰዎችን concentration ለማጥፋት ወጣቱ በእርጋታ እንዳያስብ ለማድረግ በጀት የሚመደብበት ዘመን ላይ ነን፣ ኢልሃድን ለማስፋፋት የሚንቀሳቀሱ አካላት የመጀመርያ እርምጃቸው ልቦች ላይ ብዥታን መፍጠር ፣ ስክነትን ከወጣቱ ላይ ማጥፋት ነው ፣ ከዛ ሀይማኖቶች በራሳቸው ጊዜ ፎርሙላ ብቻ ይሆናሉ ፣ እምነት የሚባለው ነገር ይጠፋል ፣ ዝምብለህ አስብ አንዳንዴ ከነፍስህ ጋር ኸልዋ ግባ ከቻልክ በዚህ ዘመን ከማንም የቤት ስራ አትቀበል።

አንተ የምታያቸው ነገሮች ጥርቅም ነህ ፣ ማንነትህ ከአዋዋልህ ይቀዳል ፣ ስርኣትህ ከምታነበው ነገር ይገነባል ፣ ሁሌ ክርክር ፣ ሁሌ ጭቅጭቅ ..
አላህ የሰጠህን energy በማይጠቅምህ ነገር ላይ አታባክን ፣ ልብህን አታድክማት ለነፍስህ እዘንላት።

"እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ ነፍሶቻችሁን አደራ"🙏
ወሰላሙን ዐላ መኒተበዐል ሁዳ
Abas✍️

BY አስታውስ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/fezekiru/1526

View MORE
Open in Telegram


አስታውስ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

For some time, Mr. Durov and a few dozen staffers had no fixed headquarters, but rather traveled the world, setting up shop in one city after another, he told the Journal in 2016. The company now has its operational base in Dubai, though it says it doesn’t keep servers there.Mr. Durov maintains a yearslong friendship from his VK days with actor and tech investor Jared Leto, with whom he shares an ascetic lifestyle that eschews meat and alcohol.

What is Secret Chats of Telegram

Secret Chats are one of the service’s additional security features; it allows messages to be sent with client-to-client encryption. This setup means that, unlike regular messages, these secret messages can only be accessed from the device’s that initiated and accepted the chat. Additionally, Telegram notes that secret chats leave no trace on the company’s services and offer a self-destruct timer.

አስታውስ from us


Telegram አስታውስ
FROM USA