Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from DW Amharic (DW Amharic)
በአዲስ አበባና አካባቢዋ ለልማት ሲባል ከቦታቸዉ ለተነሱ አርሶ አደሮች 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ምትክ እንዲያገኙ የተወሰነው ከወራት በፊት ነው፤ ውሳኔው አዲስ አይደልም ሲል የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ገለፀ።
የኮርፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂኒየር ደሳለኝ ተረፈ ለዶቼ ቬለ (DW)እንደገለፁት በአዲስ አበባ ዳርቻዎች ይኖሩ የነበሩና ከቦታቸዉ የተነሱ አርሶ አደሮች በ20 / 80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች መርሃ ግብር ተጠቃሚ እንዲሆኑ የተወሰነው ታህሳስ 24 ቀን፣ 2011 ዓ.ም ነው።
ዉሳኔዉ በከተማዉ ካቢኔ መሰሰጠቱን የገለፁት ኃላፊዉ «ይህ ውሳኔ ደግሞ ግንቦት 2011 ዓ.ም ተግባራዊ ተደርጓል። እንደ አዲስ የሚያወዛግብ ነገር አይደለም » ሲሉ ገልፀዋል። ይሁንና ይህ ውሳኔ የሚመለከታቸው ሰዎች ቁጥር ምን ያህል ነው? በሚል ከDW ለተነሳላቸዉ ጥያቄ ኃላፊው፤ «ማህበራዊ መገናኛዎች ላይ የተምታታ ቁጥር አለ፣ ትክክለኛ ቁጥር የለም ቁጥሩንም አልገልፅም » የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
ውሳኔው መጀመርያውኑም እጣ ከመውጣቱ በፊት የተወሰነ ነው ያሉት ኃላፊው አሰራሩ የነበረ እና ምትክ 20 / 80 ቤቱ በሁሉም የቤት ግንባታዎች በሚከናወኑባቸው ቦታዎች የሚሰጥ መሆኑን አብራርተዋል።
የልማት ተነሽዎቹ በወቅቱ ካሳ አልተከፈላቸዉም ወይ? በሚል ለተነሳላቸዉ ጥያቄ፤ ምላሽ መስጠት ያለበት ሌላ አካል መሆኑን አመልክተዋል።
ተነሺ አርሶአደሮቹ በዚህ የቤት መርሃ ግብር ተጠቃሚ ሊሆኑ የቻሉት ግን መንግስት በግልጽ በወሰነው የቆየ አሠራር ነው ብለዋል።
ለ20 / 80 የጋራ መኖሪያ ቤት ለዓመታት ቆጥበው እጣ የወጣላቸው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፣ እስካሁን ወደ ቤታቸው ያልገቡ እድለኞች አሉ፤ ይህስ የት ደረሰ ብለን የጠየቅናቸው ኃላፊው፦ ጉዳዩ ኮሚቴ ተቋቁሙ እየታየ ነው ብለዋል። በተጨማሪም በሃገር ደረ



tg-me.com/ethio27/78
Create:
Last Update:

በአዲስ አበባና አካባቢዋ ለልማት ሲባል ከቦታቸዉ ለተነሱ አርሶ አደሮች 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ምትክ እንዲያገኙ የተወሰነው ከወራት በፊት ነው፤ ውሳኔው አዲስ አይደልም ሲል የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ገለፀ።
የኮርፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂኒየር ደሳለኝ ተረፈ ለዶቼ ቬለ (DW)እንደገለፁት በአዲስ አበባ ዳርቻዎች ይኖሩ የነበሩና ከቦታቸዉ የተነሱ አርሶ አደሮች በ20 / 80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች መርሃ ግብር ተጠቃሚ እንዲሆኑ የተወሰነው ታህሳስ 24 ቀን፣ 2011 ዓ.ም ነው።
ዉሳኔዉ በከተማዉ ካቢኔ መሰሰጠቱን የገለፁት ኃላፊዉ «ይህ ውሳኔ ደግሞ ግንቦት 2011 ዓ.ም ተግባራዊ ተደርጓል። እንደ አዲስ የሚያወዛግብ ነገር አይደለም » ሲሉ ገልፀዋል። ይሁንና ይህ ውሳኔ የሚመለከታቸው ሰዎች ቁጥር ምን ያህል ነው? በሚል ከDW ለተነሳላቸዉ ጥያቄ ኃላፊው፤ «ማህበራዊ መገናኛዎች ላይ የተምታታ ቁጥር አለ፣ ትክክለኛ ቁጥር የለም ቁጥሩንም አልገልፅም » የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
ውሳኔው መጀመርያውኑም እጣ ከመውጣቱ በፊት የተወሰነ ነው ያሉት ኃላፊው አሰራሩ የነበረ እና ምትክ 20 / 80 ቤቱ በሁሉም የቤት ግንባታዎች በሚከናወኑባቸው ቦታዎች የሚሰጥ መሆኑን አብራርተዋል።
የልማት ተነሽዎቹ በወቅቱ ካሳ አልተከፈላቸዉም ወይ? በሚል ለተነሳላቸዉ ጥያቄ፤ ምላሽ መስጠት ያለበት ሌላ አካል መሆኑን አመልክተዋል።
ተነሺ አርሶአደሮቹ በዚህ የቤት መርሃ ግብር ተጠቃሚ ሊሆኑ የቻሉት ግን መንግስት በግልጽ በወሰነው የቆየ አሠራር ነው ብለዋል።
ለ20 / 80 የጋራ መኖሪያ ቤት ለዓመታት ቆጥበው እጣ የወጣላቸው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፣ እስካሁን ወደ ቤታቸው ያልገቡ እድለኞች አሉ፤ ይህስ የት ደረሰ ብለን የጠየቅናቸው ኃላፊው፦ ጉዳዩ ኮሚቴ ተቋቁሙ እየታየ ነው ብለዋል። በተጨማሪም በሃገር ደረ

BY ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል




Share with your friend now:
tg-me.com/ethio27/78

View MORE
Open in Telegram


ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Export WhatsApp stickers to Telegram on iPhone

You can’t. What you can do, though, is use WhatsApp’s and Telegram’s web platforms to transfer stickers. It’s easy, but might take a while.Open WhatsApp in your browser, find a sticker you like in a chat, and right-click on it to save it as an image. The file won’t be a picture, though—it’s a webpage and will have a .webp extension. Don’t be scared, this is the way. Repeat this step to save as many stickers as you want.Then, open Telegram in your browser and go into your Saved messages chat. Just as you’d share a file with a friend, click the Share file button on the bottom left of the chat window (it looks like a dog-eared paper), and select the .webp files you downloaded. Click Open and you’ll see your stickers in your Saved messages chat. This is now your sticker depository. To use them, forward them as you would a message from one chat to the other: by clicking or long-pressing on the sticker, and then choosing Forward.

ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል from us


Telegram ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል
FROM USA