Telegram Group & Telegram Channel
ውድ ኢትዮጵያውያን
እንኳን ለ125ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም ና በጤና ጠብቆ አደረሳችሁ አደረሰን!!!

በዓሉን ጦርነቱን በማሰብ ብቻ ሳይሆን
የምናከብርበትን ምክንያትና ምንነት ልናውቅ ግድ ነው ።

እኛ ኢትዮጵያውያን የ7512 ዓመት ታሪክ አለ ምንል ብቻ አንሁን ታሪክን አውቆ ማንነችን በጥልቀት መርምሮ ለቀጣይ ትውልድ ያለምንም ግድፈት ልናስረክብና እኛም በዘመናችን ላይ ቆመን ታሪክ ለመስራት ከጥንታዊ ኢትዮጵያውያን አደራን ተቀብለናል።

አደራ በዪዎች እንዳንሆን ጊዜያችንን፣ እውቀታችን፣ ጉልበታችን፣ ሁሉ ነገሮቻችንን መስዋዕት አርግተን ልንሰራ ይገባል።

ምክንያቱም ደም የተከፈለልን ኩሩ እና አንገታችንን ቀና አድርገን በልበ ሙሉነት ምንጓዝ ድንቅ ሰዎች ብንኖር እኛ ኢትዮጵያውያን ብቻ ና ብቻ ነን!!

ስለዚህ ይህን ታሳቢ በማድረግ በዓሉ እናክብር።

መልካም የድል በዓል ውድ ኢትዮጵያውያን!!!

💚💛❤️



tg-me.com/elohe19/450
Create:
Last Update:

ውድ ኢትዮጵያውያን
እንኳን ለ125ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም ና በጤና ጠብቆ አደረሳችሁ አደረሰን!!!

በዓሉን ጦርነቱን በማሰብ ብቻ ሳይሆን
የምናከብርበትን ምክንያትና ምንነት ልናውቅ ግድ ነው ።

እኛ ኢትዮጵያውያን የ7512 ዓመት ታሪክ አለ ምንል ብቻ አንሁን ታሪክን አውቆ ማንነችን በጥልቀት መርምሮ ለቀጣይ ትውልድ ያለምንም ግድፈት ልናስረክብና እኛም በዘመናችን ላይ ቆመን ታሪክ ለመስራት ከጥንታዊ ኢትዮጵያውያን አደራን ተቀብለናል።

አደራ በዪዎች እንዳንሆን ጊዜያችንን፣ እውቀታችን፣ ጉልበታችን፣ ሁሉ ነገሮቻችንን መስዋዕት አርግተን ልንሰራ ይገባል።

ምክንያቱም ደም የተከፈለልን ኩሩ እና አንገታችንን ቀና አድርገን በልበ ሙሉነት ምንጓዝ ድንቅ ሰዎች ብንኖር እኛ ኢትዮጵያውያን ብቻ ና ብቻ ነን!!

ስለዚህ ይህን ታሳቢ በማድረግ በዓሉ እናክብር።

መልካም የድል በዓል ውድ ኢትዮጵያውያን!!!

💚💛❤️

BY መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ( ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ)




Share with your friend now:
tg-me.com/elohe19/450

View MORE
Open in Telegram


መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The SSE was the first modern stock exchange to open in China, with trading commencing in 1990. It has now grown to become the largest stock exchange in Asia and the third-largest in the world by market capitalization, which stood at RMB 50.6 trillion (US$7.8 trillion) as of September 2021. Stocks (both A-shares and B-shares), bonds, funds, and derivatives are traded on the exchange. The SEE has two trading boards, the Main Board and the Science and Technology Innovation Board, the latter more commonly known as the STAR Market. The Main Board mainly hosts large, well-established Chinese companies and lists both A-shares and B-shares.

Unlimited members in Telegram group now

Telegram has made it easier for its users to communicate, as it has introduced a feature that allows more than 200,000 users in a group chat. However, if the users in a group chat move past 200,000, it changes into "Broadcast Group", but the feature comes with a restriction. Groups with close to 200k members can be converted to a Broadcast Group that allows unlimited members. Only admins can post in Broadcast Groups, but everyone can read along and participate in group Voice Chats," Telegram added.

መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ from us


Telegram መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ( ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ)
FROM USA