Telegram Group & Telegram Channel
"ውበት ሐሰት ነው ደም ግባትም ከንቱ ነው:: እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት ግን እርስዋ ትመሰገናለች" ምሳ. 31:30

ቅድስት አርሴማን የምናመሰግናት ለዚህ ነው:: ቅድስት አርሴማ (St. Hripsime) በውበትዋ ምክንያት እስከ ሰማዕትነት ድረስ የደረሰች ቅድስት ናት:: በውበትዋ ከተማረከው ከንጉሥ ዲዮቅልጢያኖስ ሸሽታ ወደ አራራት ተራራ ስትሸሽ የአርማንያው ንጉሥ ድርጣድስ (Drtad) ያሳደዳትና እስከ ሰማዕትነት የበቃችው በሚያልፈው ውበት የማያልፈውን አምላክ ላለማጣት ነበር::

ቅዱስ ጳውሎስ ለዕብራውያን

"ከኃጢአት ጋር እየተጋደላችሁ ገና ደምን እስከ ማፍሰስ ድረስ አልተቃወማችሁም" ያለው ቃል ቅድስት አርሴማን አይመለከትም:: ዕብ. 12:4 እርስዋ ከኃጢአት ጋር ደም እስከማፍሰስ ተጋድላለች::
ውበት ሐሰት ነው ደም ግባትም ከንቱ ነው እግዚአብሔር የምትፈራ አርሴማ ግን ትመሰገናለች::



tg-me.com/deaconhenokhaile/4318
Create:
Last Update:

"ውበት ሐሰት ነው ደም ግባትም ከንቱ ነው:: እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት ግን እርስዋ ትመሰገናለች" ምሳ. 31:30

ቅድስት አርሴማን የምናመሰግናት ለዚህ ነው:: ቅድስት አርሴማ (St. Hripsime) በውበትዋ ምክንያት እስከ ሰማዕትነት ድረስ የደረሰች ቅድስት ናት:: በውበትዋ ከተማረከው ከንጉሥ ዲዮቅልጢያኖስ ሸሽታ ወደ አራራት ተራራ ስትሸሽ የአርማንያው ንጉሥ ድርጣድስ (Drtad) ያሳደዳትና እስከ ሰማዕትነት የበቃችው በሚያልፈው ውበት የማያልፈውን አምላክ ላለማጣት ነበር::

ቅዱስ ጳውሎስ ለዕብራውያን

"ከኃጢአት ጋር እየተጋደላችሁ ገና ደምን እስከ ማፍሰስ ድረስ አልተቃወማችሁም" ያለው ቃል ቅድስት አርሴማን አይመለከትም:: ዕብ. 12:4 እርስዋ ከኃጢአት ጋር ደም እስከማፍሰስ ተጋድላለች::
ውበት ሐሰት ነው ደም ግባትም ከንቱ ነው እግዚአብሔር የምትፈራ አርሴማ ግን ትመሰገናለች::

BY የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/deaconhenokhaile/4318

View MORE
Open in Telegram


የዲ ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

The SSE was the first modern stock exchange to open in China, with trading commencing in 1990. It has now grown to become the largest stock exchange in Asia and the third-largest in the world by market capitalization, which stood at RMB 50.6 trillion (US$7.8 trillion) as of September 2021. Stocks (both A-shares and B-shares), bonds, funds, and derivatives are traded on the exchange. The SEE has two trading boards, the Main Board and the Science and Technology Innovation Board, the latter more commonly known as the STAR Market. The Main Board mainly hosts large, well-established Chinese companies and lists both A-shares and B-shares.

የዲ ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች from us


Telegram የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች
FROM USA