Telegram Group & Telegram Channel
The best speech in the world!
“If the world goes against the truth,then atinatious goes against the world” /the 1st pop atinatious/
“ዓለም እውነቱን ለመቃወም ከተነሳ አትናቴዎስ ዓለምን ለመቃወም ይነሳል!"ይላል!
ብቻውንም ቢሆን እንደማለት!
እና ምን ለማለት ነው....?
"ምኒልክ ዛሬም ንጉስ ነው!
ባልቻ ዛሬም ይነፍሳል...!
አብይ አህመድ ዛሬም ይዋሻል..!
ነገም ይዋሻል! እስከመቃብር ይዋሻል!
አጀንዳ አድርጎ የተነሳበት ነውና ሃሰተኛ ምላሱ እስከ ሞት ድረስ ሳይታጠፍ ይቀጥላል....! በሂደቱም የብዙዎች እልቂትም ይቀጥላል...! ስለዚህ
ይህን እውነት መላው ህዝብ ቢክድና ቢቃወም እንኩዋ እኔ ብቻየን እናገረዋለሁ ለማለት ነው!
ለማንኛውም አብይን አምናችሁ ለዘመቻው የተነሳችሁ የኢትዮጵያ ብሄርብሄረሰቦችና ጀዝኦች ህወሃትን ካሸነፋችሁ በሁዋላም ይሁን በፊት ብቻ ግን በነካ እጃችሁ ከኢትዮጵያ ድንበር 85 ኪ.ሜ ዘልቃ የገባችውን ታሪካዊ ጠላታችንን ሱዳንንም አስወጥታችሁልን ብትመለሱ ጥሩ ነው::
የቀድሞ የኢትዮጵያ ነገሥታት የስልጣን ጸብ ውስጥ ገብተው እርስ በርስ እየተዋጉ በድንገት የውጭ ወራሪ ጦር ሲመጣ የራሳቸውን ጸብ አቆይተው በጋራ ዘምተው ጠላትን ካባረሩ በሁዋላ ነበር እንደገና ወደራሳቸው ጦርነት ይመለሱ የነበረው::
ይህ አካሄድ በራሱ ሃሪፍ ነገር አለው:: ከውጭ ጠላይ የማረኩትን መሳሪያ የርስ በርስ የስልጣን ጸቡን ለማካሄድ ጥቅም ላይ ያውሉታል!
ይህ ሁሉ የኢትዮጵያ ጉዋንዴና ምንይሽር እንዲሁም አብራራው በዚያ መንገድ የተሰበሰበ ነው...!
ችግሩ ግን እንዲህ ያለው እውነት የሾርት ሜሞሪ ባለቤት ለሆኑ ሰዎች የሚገባቸው አለመሆኑ ነው!
ብቻ ግን አብይ አህመድ እየተዋጋና እያዋጋ ያለው ለስልጣኑና ለስልጣኑ ብቻ ነው!የአማራና የትግራይ ህዝብ መቸም ቢሆን እንዳይስማሙና እንዳይታረቁ አድርጎ ለማንኮታኮት ነው! ሱዳን የኢትዮጵያን መሬት እንጂ ስልጣኑን ስለማትቀማው ሊዋጋት አይፈልግም!ህወሃት ግን በስልጣኑ ስለመጣች ሊዋጋት ይፈልጋል! ይሄን ደግሞ እኔ አይደለም ያልኩት!እራሱ አብይ አህመድ ያለውን ነው የደገምኩት! ይሄው ስሙት!
*************



tg-me.com/danielthomasethiopiawi1/1644
Create:
Last Update:

The best speech in the world!
“If the world goes against the truth,then atinatious goes against the world” /the 1st pop atinatious/
“ዓለም እውነቱን ለመቃወም ከተነሳ አትናቴዎስ ዓለምን ለመቃወም ይነሳል!"ይላል!
ብቻውንም ቢሆን እንደማለት!
እና ምን ለማለት ነው....?
"ምኒልክ ዛሬም ንጉስ ነው!
ባልቻ ዛሬም ይነፍሳል...!
አብይ አህመድ ዛሬም ይዋሻል..!
ነገም ይዋሻል! እስከመቃብር ይዋሻል!
አጀንዳ አድርጎ የተነሳበት ነውና ሃሰተኛ ምላሱ እስከ ሞት ድረስ ሳይታጠፍ ይቀጥላል....! በሂደቱም የብዙዎች እልቂትም ይቀጥላል...! ስለዚህ
ይህን እውነት መላው ህዝብ ቢክድና ቢቃወም እንኩዋ እኔ ብቻየን እናገረዋለሁ ለማለት ነው!
ለማንኛውም አብይን አምናችሁ ለዘመቻው የተነሳችሁ የኢትዮጵያ ብሄርብሄረሰቦችና ጀዝኦች ህወሃትን ካሸነፋችሁ በሁዋላም ይሁን በፊት ብቻ ግን በነካ እጃችሁ ከኢትዮጵያ ድንበር 85 ኪ.ሜ ዘልቃ የገባችውን ታሪካዊ ጠላታችንን ሱዳንንም አስወጥታችሁልን ብትመለሱ ጥሩ ነው::
የቀድሞ የኢትዮጵያ ነገሥታት የስልጣን ጸብ ውስጥ ገብተው እርስ በርስ እየተዋጉ በድንገት የውጭ ወራሪ ጦር ሲመጣ የራሳቸውን ጸብ አቆይተው በጋራ ዘምተው ጠላትን ካባረሩ በሁዋላ ነበር እንደገና ወደራሳቸው ጦርነት ይመለሱ የነበረው::
ይህ አካሄድ በራሱ ሃሪፍ ነገር አለው:: ከውጭ ጠላይ የማረኩትን መሳሪያ የርስ በርስ የስልጣን ጸቡን ለማካሄድ ጥቅም ላይ ያውሉታል!
ይህ ሁሉ የኢትዮጵያ ጉዋንዴና ምንይሽር እንዲሁም አብራራው በዚያ መንገድ የተሰበሰበ ነው...!
ችግሩ ግን እንዲህ ያለው እውነት የሾርት ሜሞሪ ባለቤት ለሆኑ ሰዎች የሚገባቸው አለመሆኑ ነው!
ብቻ ግን አብይ አህመድ እየተዋጋና እያዋጋ ያለው ለስልጣኑና ለስልጣኑ ብቻ ነው!የአማራና የትግራይ ህዝብ መቸም ቢሆን እንዳይስማሙና እንዳይታረቁ አድርጎ ለማንኮታኮት ነው! ሱዳን የኢትዮጵያን መሬት እንጂ ስልጣኑን ስለማትቀማው ሊዋጋት አይፈልግም!ህወሃት ግን በስልጣኑ ስለመጣች ሊዋጋት ይፈልጋል! ይሄን ደግሞ እኔ አይደለም ያልኩት!እራሱ አብይ አህመድ ያለውን ነው የደገምኩት! ይሄው ስሙት!
*************

BY Daniel t(h)omas ኢትዮጵያዊ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/danielthomasethiopiawi1/1644

View MORE
Open in Telegram


Daniel t h omas ኢትዮጵያዊ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

China’s stock markets are some of the largest in the world, with total market capitalization reaching RMB 79 trillion (US$12.2 trillion) in 2020. China’s stock markets are seen as a crucial tool for driving economic growth, in particular for financing the country’s rapidly growing high-tech sectors.Although traditionally closed off to overseas investors, China’s financial markets have gradually been loosening restrictions over the past couple of decades. At the same time, reforms have sought to make it easier for Chinese companies to list on onshore stock exchanges, and new programs have been launched in attempts to lure some of China’s most coveted overseas-listed companies back to the country.

Daniel t h omas ኢትዮጵያዊ from us


Telegram Daniel t(h)omas ኢትዮጵያዊ
FROM USA