Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/TikvahUniversity/-7782-7783-7784-7785-7786-7787-7788-7789-7790-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
Tikvah-University | Telegram Webview: TikvahUniversity/7784 -
Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
ምን ያህል ተማሪዎች ተመረቁ ?

ዛሬ ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች ተመርቀዋል።

ዛሬ ከ28 የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲዎች) ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች፣ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ተመርቀዋል።

- አዲስ አበባ ፦ 8,642 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 5,121 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 3,221 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 300)

- ሀዋሳ ፦ 7,571 ተማሪዎች (ቅድመ እና ድህረ ምረቃ)

- አምቦ ፦ 4,036 ተማሪዎች (ቅድመ ምረቃ 2,829 ፣ 1207 ድህረ ምረቃ ፣ 3 Phd ፣ 21 የህክምና ዶክተር)

- መደ ወላቡ ፦ 4,017 ተማሪዎች (በቅድመ እና ድህረ ምረቃ)

- ዋቸሞ ፦ 2,276 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)

- ደብረ ብርሃን ፦ 2,147 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1692 ፣ 2ኛ ዲግሪ 448 ፣ Phd 3 ፤ PGDT 4)

- ጅማ ፦ 2,124 ተማሪዎች (1,835 የቅድመ ምረቃ ፣ 282 ድህረ ምረቃ 7 ፒ.ኤች.ዲ)

- ደብረ ማርቆስ ፦ ከ2 ሺህ በላይ (በመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ)

- ዲላ ፦ 1,829 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,590 ፣ ሁለተኛ ዲግሪ 100 ፣ ሶስተኛ ዲግሪ 2 ፣ HDP 137)

- አርባ ምንጭ ፦ 1,457 (በቅድመ ምረቃ 859 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 586 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 12)

- ወልድያ ፦ 1,376 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)

- ወለጋ ፦ 1,347 ተማሪዎች (976 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 350 በሁለተኛ ዲግሪ፣ 21 በሶስተኛ ዲግሪ)

- ሰመራ ፦ 1,309 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,104 ፣ በሁለተኛ ዲግሪ 190)

- ቡሌ ሆራ ፦ 1,299 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 907 ፣ 2ኛ ዲግሪ 392)

- አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ፦ 1,236 ተማሪዎች (በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ ፣ በPhd)

- ደብረ ታቦር ፦ 1,202 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)

- ሚዛን ቴፒ ፦ 1,285 ተማሪዎች

- ወልቂጤ ፦ 1,195 ተማሪዎች (በቅድመ ምረቃ 1,112 ፣ በድህረ ምረቃ 83)

- ወላይታ ሶደ ፦ 1129 ተማሪዎች (ባችለር ዲግሪ 374፣ ማስተርስ 743 ፣ ስፔሻሊቲ 11 ፣ ዶክትሬት 1)

- ጅግጅጋ ፦ 1,090 ተማሪዎች (808 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 282 ሁለተኛ ዲግሪ፣ 34 የእስሳት ህክምና ዶክተሮች)

- ቀብሪ ድሃር ፦ 885 ተማሪዎች (በመደበኛ 818 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 67)

- ሰላሌ ፦ 855 ተማሪዎች (የመጀመሪያ ዲግሪ 617 ፣ 238 ሁለተኛ ዲግሪ)

- እጅባራ ፦ 750 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)

- ወራቤ ፦ 720 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 632 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 88)

- መቱ ፦ 647 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)

- ጂንካ ፦ 501 ተማሪዎች

- ደባርቅ ፦ 374 ተማሪዎች

- ኦዳ ቡልቱም ፦ 283 ተማሪዎች (በአንደኛ እና ሁለተኛ ዲግሪ)

በድምሩ የዘረዘርናቸው የመንግሥት ተቋማት ዛሬ ያስመረቁት ከ53,582 በላይ ተማሪዎችን ነው።

ተቋማቱ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እና በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች ነው ያስመረቁት።

#TikvahEthiopia #ቲክቫህኢትዮጵያ

@tikvahethiopia @tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/7784
Create:
Last Update:

ምን ያህል ተማሪዎች ተመረቁ ?

ዛሬ ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች ተመርቀዋል።

ዛሬ ከ28 የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲዎች) ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች፣ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ተመርቀዋል።

- አዲስ አበባ ፦ 8,642 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 5,121 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 3,221 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 300)

- ሀዋሳ ፦ 7,571 ተማሪዎች (ቅድመ እና ድህረ ምረቃ)

- አምቦ ፦ 4,036 ተማሪዎች (ቅድመ ምረቃ 2,829 ፣ 1207 ድህረ ምረቃ ፣ 3 Phd ፣ 21 የህክምና ዶክተር)

- መደ ወላቡ ፦ 4,017 ተማሪዎች (በቅድመ እና ድህረ ምረቃ)

- ዋቸሞ ፦ 2,276 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)

- ደብረ ብርሃን ፦ 2,147 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1692 ፣ 2ኛ ዲግሪ 448 ፣ Phd 3 ፤ PGDT 4)

- ጅማ ፦ 2,124 ተማሪዎች (1,835 የቅድመ ምረቃ ፣ 282 ድህረ ምረቃ 7 ፒ.ኤች.ዲ)

- ደብረ ማርቆስ ፦ ከ2 ሺህ በላይ (በመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ)

- ዲላ ፦ 1,829 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,590 ፣ ሁለተኛ ዲግሪ 100 ፣ ሶስተኛ ዲግሪ 2 ፣ HDP 137)

- አርባ ምንጭ ፦ 1,457 (በቅድመ ምረቃ 859 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 586 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 12)

- ወልድያ ፦ 1,376 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)

- ወለጋ ፦ 1,347 ተማሪዎች (976 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 350 በሁለተኛ ዲግሪ፣ 21 በሶስተኛ ዲግሪ)

- ሰመራ ፦ 1,309 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,104 ፣ በሁለተኛ ዲግሪ 190)

- ቡሌ ሆራ ፦ 1,299 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 907 ፣ 2ኛ ዲግሪ 392)

- አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ፦ 1,236 ተማሪዎች (በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ ፣ በPhd)

- ደብረ ታቦር ፦ 1,202 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)

- ሚዛን ቴፒ ፦ 1,285 ተማሪዎች

- ወልቂጤ ፦ 1,195 ተማሪዎች (በቅድመ ምረቃ 1,112 ፣ በድህረ ምረቃ 83)

- ወላይታ ሶደ ፦ 1129 ተማሪዎች (ባችለር ዲግሪ 374፣ ማስተርስ 743 ፣ ስፔሻሊቲ 11 ፣ ዶክትሬት 1)

- ጅግጅጋ ፦ 1,090 ተማሪዎች (808 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 282 ሁለተኛ ዲግሪ፣ 34 የእስሳት ህክምና ዶክተሮች)

- ቀብሪ ድሃር ፦ 885 ተማሪዎች (በመደበኛ 818 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 67)

- ሰላሌ ፦ 855 ተማሪዎች (የመጀመሪያ ዲግሪ 617 ፣ 238 ሁለተኛ ዲግሪ)

- እጅባራ ፦ 750 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)

- ወራቤ ፦ 720 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 632 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 88)

- መቱ ፦ 647 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)

- ጂንካ ፦ 501 ተማሪዎች

- ደባርቅ ፦ 374 ተማሪዎች

- ኦዳ ቡልቱም ፦ 283 ተማሪዎች (በአንደኛ እና ሁለተኛ ዲግሪ)

በድምሩ የዘረዘርናቸው የመንግሥት ተቋማት ዛሬ ያስመረቁት ከ53,582 በላይ ተማሪዎችን ነው።

ተቋማቱ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እና በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች ነው ያስመረቁት።

#TikvahEthiopia #ቲክቫህኢትዮጵያ

@tikvahethiopia @tikvahuniversity

BY Tikvah-University












Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/7784

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA