Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
ምን ያህል ተማሪዎች ተመረቁ ?
ዛሬ ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች ተመርቀዋል።
ዛሬ ከ28 የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲዎች) ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች፣ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ተመርቀዋል።
- አዲስ አበባ ፦ 8,642 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 5,121 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 3,221 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 300)
- ሀዋሳ ፦ 7,571 ተማሪዎች (ቅድመ እና ድህረ ምረቃ)
- አምቦ ፦ 4,036 ተማሪዎች (ቅድመ ምረቃ 2,829 ፣ 1207 ድህረ ምረቃ ፣ 3 Phd ፣ 21 የህክምና ዶክተር)
- መደ ወላቡ ፦ 4,017 ተማሪዎች (በቅድመ እና ድህረ ምረቃ)
- ዋቸሞ ፦ 2,276 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)
- ደብረ ብርሃን ፦ 2,147 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1692 ፣ 2ኛ ዲግሪ 448 ፣ Phd 3 ፤ PGDT 4)
- ጅማ ፦ 2,124 ተማሪዎች (1,835 የቅድመ ምረቃ ፣ 282 ድህረ ምረቃ 7 ፒ.ኤች.ዲ)
- ደብረ ማርቆስ ፦ ከ2 ሺህ በላይ (በመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ)
- ዲላ ፦ 1,829 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,590 ፣ ሁለተኛ ዲግሪ 100 ፣ ሶስተኛ ዲግሪ 2 ፣ HDP 137)
- አርባ ምንጭ ፦ 1,457 (በቅድመ ምረቃ 859 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 586 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 12)
- ወልድያ ፦ 1,376 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ወለጋ ፦ 1,347 ተማሪዎች (976 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 350 በሁለተኛ ዲግሪ፣ 21 በሶስተኛ ዲግሪ)
- ሰመራ ፦ 1,309 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,104 ፣ በሁለተኛ ዲግሪ 190)
- ቡሌ ሆራ ፦ 1,299 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 907 ፣ 2ኛ ዲግሪ 392)
- አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ፦ 1,236 ተማሪዎች (በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ ፣ በPhd)
- ደብረ ታቦር ፦ 1,202 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ሚዛን ቴፒ ፦ 1,285 ተማሪዎች
- ወልቂጤ ፦ 1,195 ተማሪዎች (በቅድመ ምረቃ 1,112 ፣ በድህረ ምረቃ 83)
- ወላይታ ሶደ ፦ 1129 ተማሪዎች (ባችለር ዲግሪ 374፣ ማስተርስ 743 ፣ ስፔሻሊቲ 11 ፣ ዶክትሬት 1)
- ጅግጅጋ ፦ 1,090 ተማሪዎች (808 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 282 ሁለተኛ ዲግሪ፣ 34 የእስሳት ህክምና ዶክተሮች)
- ቀብሪ ድሃር ፦ 885 ተማሪዎች (በመደበኛ 818 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 67)
- ሰላሌ ፦ 855 ተማሪዎች (የመጀመሪያ ዲግሪ 617 ፣ 238 ሁለተኛ ዲግሪ)
- እጅባራ ፦ 750 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)
- ወራቤ ፦ 720 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 632 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 88)
- መቱ ፦ 647 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ጂንካ ፦ 501 ተማሪዎች
- ደባርቅ ፦ 374 ተማሪዎች
- ኦዳ ቡልቱም ፦ 283 ተማሪዎች (በአንደኛ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
በድምሩ የዘረዘርናቸው የመንግሥት ተቋማት ዛሬ ያስመረቁት ከ53,582 በላይ ተማሪዎችን ነው።
ተቋማቱ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እና በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች ነው ያስመረቁት።
#TikvahEthiopia #ቲክቫህኢትዮጵያ
@tikvahethiopia @tikvahuniversity
ዛሬ ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች ተመርቀዋል።
ዛሬ ከ28 የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲዎች) ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች፣ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ተመርቀዋል።
- አዲስ አበባ ፦ 8,642 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 5,121 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 3,221 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 300)
- ሀዋሳ ፦ 7,571 ተማሪዎች (ቅድመ እና ድህረ ምረቃ)
- አምቦ ፦ 4,036 ተማሪዎች (ቅድመ ምረቃ 2,829 ፣ 1207 ድህረ ምረቃ ፣ 3 Phd ፣ 21 የህክምና ዶክተር)
- መደ ወላቡ ፦ 4,017 ተማሪዎች (በቅድመ እና ድህረ ምረቃ)
- ዋቸሞ ፦ 2,276 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)
- ደብረ ብርሃን ፦ 2,147 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1692 ፣ 2ኛ ዲግሪ 448 ፣ Phd 3 ፤ PGDT 4)
- ጅማ ፦ 2,124 ተማሪዎች (1,835 የቅድመ ምረቃ ፣ 282 ድህረ ምረቃ 7 ፒ.ኤች.ዲ)
- ደብረ ማርቆስ ፦ ከ2 ሺህ በላይ (በመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ)
- ዲላ ፦ 1,829 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,590 ፣ ሁለተኛ ዲግሪ 100 ፣ ሶስተኛ ዲግሪ 2 ፣ HDP 137)
- አርባ ምንጭ ፦ 1,457 (በቅድመ ምረቃ 859 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 586 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 12)
- ወልድያ ፦ 1,376 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ወለጋ ፦ 1,347 ተማሪዎች (976 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 350 በሁለተኛ ዲግሪ፣ 21 በሶስተኛ ዲግሪ)
- ሰመራ ፦ 1,309 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,104 ፣ በሁለተኛ ዲግሪ 190)
- ቡሌ ሆራ ፦ 1,299 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 907 ፣ 2ኛ ዲግሪ 392)
- አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ፦ 1,236 ተማሪዎች (በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ ፣ በPhd)
- ደብረ ታቦር ፦ 1,202 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ሚዛን ቴፒ ፦ 1,285 ተማሪዎች
- ወልቂጤ ፦ 1,195 ተማሪዎች (በቅድመ ምረቃ 1,112 ፣ በድህረ ምረቃ 83)
- ወላይታ ሶደ ፦ 1129 ተማሪዎች (ባችለር ዲግሪ 374፣ ማስተርስ 743 ፣ ስፔሻሊቲ 11 ፣ ዶክትሬት 1)
- ጅግጅጋ ፦ 1,090 ተማሪዎች (808 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 282 ሁለተኛ ዲግሪ፣ 34 የእስሳት ህክምና ዶክተሮች)
- ቀብሪ ድሃር ፦ 885 ተማሪዎች (በመደበኛ 818 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 67)
- ሰላሌ ፦ 855 ተማሪዎች (የመጀመሪያ ዲግሪ 617 ፣ 238 ሁለተኛ ዲግሪ)
- እጅባራ ፦ 750 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)
- ወራቤ ፦ 720 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 632 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 88)
- መቱ ፦ 647 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ጂንካ ፦ 501 ተማሪዎች
- ደባርቅ ፦ 374 ተማሪዎች
- ኦዳ ቡልቱም ፦ 283 ተማሪዎች (በአንደኛ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
በድምሩ የዘረዘርናቸው የመንግሥት ተቋማት ዛሬ ያስመረቁት ከ53,582 በላይ ተማሪዎችን ነው።
ተቋማቱ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እና በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች ነው ያስመረቁት።
#TikvahEthiopia #ቲክቫህኢትዮጵያ
@tikvahethiopia @tikvahuniversity
tg-me.com/TikvahUniversity/7784
Create:
Last Update:
Last Update:
ምን ያህል ተማሪዎች ተመረቁ ?
ዛሬ ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች ተመርቀዋል።
ዛሬ ከ28 የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲዎች) ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች፣ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ተመርቀዋል።
- አዲስ አበባ ፦ 8,642 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 5,121 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 3,221 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 300)
- ሀዋሳ ፦ 7,571 ተማሪዎች (ቅድመ እና ድህረ ምረቃ)
- አምቦ ፦ 4,036 ተማሪዎች (ቅድመ ምረቃ 2,829 ፣ 1207 ድህረ ምረቃ ፣ 3 Phd ፣ 21 የህክምና ዶክተር)
- መደ ወላቡ ፦ 4,017 ተማሪዎች (በቅድመ እና ድህረ ምረቃ)
- ዋቸሞ ፦ 2,276 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)
- ደብረ ብርሃን ፦ 2,147 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1692 ፣ 2ኛ ዲግሪ 448 ፣ Phd 3 ፤ PGDT 4)
- ጅማ ፦ 2,124 ተማሪዎች (1,835 የቅድመ ምረቃ ፣ 282 ድህረ ምረቃ 7 ፒ.ኤች.ዲ)
- ደብረ ማርቆስ ፦ ከ2 ሺህ በላይ (በመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ)
- ዲላ ፦ 1,829 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,590 ፣ ሁለተኛ ዲግሪ 100 ፣ ሶስተኛ ዲግሪ 2 ፣ HDP 137)
- አርባ ምንጭ ፦ 1,457 (በቅድመ ምረቃ 859 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 586 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 12)
- ወልድያ ፦ 1,376 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ወለጋ ፦ 1,347 ተማሪዎች (976 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 350 በሁለተኛ ዲግሪ፣ 21 በሶስተኛ ዲግሪ)
- ሰመራ ፦ 1,309 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,104 ፣ በሁለተኛ ዲግሪ 190)
- ቡሌ ሆራ ፦ 1,299 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 907 ፣ 2ኛ ዲግሪ 392)
- አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ፦ 1,236 ተማሪዎች (በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ ፣ በPhd)
- ደብረ ታቦር ፦ 1,202 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ሚዛን ቴፒ ፦ 1,285 ተማሪዎች
- ወልቂጤ ፦ 1,195 ተማሪዎች (በቅድመ ምረቃ 1,112 ፣ በድህረ ምረቃ 83)
- ወላይታ ሶደ ፦ 1129 ተማሪዎች (ባችለር ዲግሪ 374፣ ማስተርስ 743 ፣ ስፔሻሊቲ 11 ፣ ዶክትሬት 1)
- ጅግጅጋ ፦ 1,090 ተማሪዎች (808 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 282 ሁለተኛ ዲግሪ፣ 34 የእስሳት ህክምና ዶክተሮች)
- ቀብሪ ድሃር ፦ 885 ተማሪዎች (በመደበኛ 818 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 67)
- ሰላሌ ፦ 855 ተማሪዎች (የመጀመሪያ ዲግሪ 617 ፣ 238 ሁለተኛ ዲግሪ)
- እጅባራ ፦ 750 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)
- ወራቤ ፦ 720 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 632 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 88)
- መቱ ፦ 647 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ጂንካ ፦ 501 ተማሪዎች
- ደባርቅ ፦ 374 ተማሪዎች
- ኦዳ ቡልቱም ፦ 283 ተማሪዎች (በአንደኛ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
በድምሩ የዘረዘርናቸው የመንግሥት ተቋማት ዛሬ ያስመረቁት ከ53,582 በላይ ተማሪዎችን ነው።
ተቋማቱ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እና በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች ነው ያስመረቁት።
#TikvahEthiopia #ቲክቫህኢትዮጵያ
@tikvahethiopia @tikvahuniversity
ዛሬ ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች ተመርቀዋል።
ዛሬ ከ28 የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲዎች) ብቻ ከ53,582 በላይ ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች፣ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ተመርቀዋል።
- አዲስ አበባ ፦ 8,642 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 5,121 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 3,221 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 300)
- ሀዋሳ ፦ 7,571 ተማሪዎች (ቅድመ እና ድህረ ምረቃ)
- አምቦ ፦ 4,036 ተማሪዎች (ቅድመ ምረቃ 2,829 ፣ 1207 ድህረ ምረቃ ፣ 3 Phd ፣ 21 የህክምና ዶክተር)
- መደ ወላቡ ፦ 4,017 ተማሪዎች (በቅድመ እና ድህረ ምረቃ)
- ዋቸሞ ፦ 2,276 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)
- ደብረ ብርሃን ፦ 2,147 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1692 ፣ 2ኛ ዲግሪ 448 ፣ Phd 3 ፤ PGDT 4)
- ጅማ ፦ 2,124 ተማሪዎች (1,835 የቅድመ ምረቃ ፣ 282 ድህረ ምረቃ 7 ፒ.ኤች.ዲ)
- ደብረ ማርቆስ ፦ ከ2 ሺህ በላይ (በመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ)
- ዲላ ፦ 1,829 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,590 ፣ ሁለተኛ ዲግሪ 100 ፣ ሶስተኛ ዲግሪ 2 ፣ HDP 137)
- አርባ ምንጭ ፦ 1,457 (በቅድመ ምረቃ 859 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 586 ፣ በ3ኛ ዲግሪ 12)
- ወልድያ ፦ 1,376 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ወለጋ ፦ 1,347 ተማሪዎች (976 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 350 በሁለተኛ ዲግሪ፣ 21 በሶስተኛ ዲግሪ)
- ሰመራ ፦ 1,309 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 1,104 ፣ በሁለተኛ ዲግሪ 190)
- ቡሌ ሆራ ፦ 1,299 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 907 ፣ 2ኛ ዲግሪ 392)
- አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ፦ 1,236 ተማሪዎች (በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ ፣ በPhd)
- ደብረ ታቦር ፦ 1,202 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ሚዛን ቴፒ ፦ 1,285 ተማሪዎች
- ወልቂጤ ፦ 1,195 ተማሪዎች (በቅድመ ምረቃ 1,112 ፣ በድህረ ምረቃ 83)
- ወላይታ ሶደ ፦ 1129 ተማሪዎች (ባችለር ዲግሪ 374፣ ማስተርስ 743 ፣ ስፔሻሊቲ 11 ፣ ዶክትሬት 1)
- ጅግጅጋ ፦ 1,090 ተማሪዎች (808 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 282 ሁለተኛ ዲግሪ፣ 34 የእስሳት ህክምና ዶክተሮች)
- ቀብሪ ድሃር ፦ 885 ተማሪዎች (በመደበኛ 818 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 67)
- ሰላሌ ፦ 855 ተማሪዎች (የመጀመሪያ ዲግሪ 617 ፣ 238 ሁለተኛ ዲግሪ)
- እጅባራ ፦ 750 ተማሪዎች (በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በከፍተኛ ዲፕሎማ)
- ወራቤ ፦ 720 ተማሪዎች (በመጀመሪያ ዲግሪ 632 ፣ በ2ኛ ዲግሪ 88)
- መቱ ፦ 647 ተማሪዎች (በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
- ጂንካ ፦ 501 ተማሪዎች
- ደባርቅ ፦ 374 ተማሪዎች
- ኦዳ ቡልቱም ፦ 283 ተማሪዎች (በአንደኛ እና ሁለተኛ ዲግሪ)
በድምሩ የዘረዘርናቸው የመንግሥት ተቋማት ዛሬ ያስመረቁት ከ53,582 በላይ ተማሪዎችን ነው።
ተቋማቱ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እና በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች ነው ያስመረቁት።
#TikvahEthiopia #ቲክቫህኢትዮጵያ
@tikvahethiopia @tikvahuniversity
BY Tikvah-University









Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/7784