Telegram Group & Telegram Channel
ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ 782 መደበኛ ተማሪዎች መካከል 631 ወይም 80.69 በመቶ ተማሪዎቹ ፈተናውን ማለፋቸውን አሳውቋል።

ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ እና መደበኛ ባልሆኑ ፕሮግራሞቹ ያስፈተናቸው የተማሪዎች ብዛት 1,087 ሲሆኑ 71.5 በመቶ የሚሆኑት ፈተናውን አልፈዋል።

ዩኒቨርሲቲው ካስፈተናቸው 17 የትምህርት ክፍሎች ውስጥ ስድስት የትምህርት ክፍሎች 100% ተማሪዎቻቸው ያለፉ ሲሆን ሦስት የትምህርት ክፍሎች ደግሞ ከ90 በመቶ በላይ የሚሆኑት ተፈታኞቻቸው ማለፋቸውን ገልጿል።

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/7656
Create:
Last Update:

ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ 782 መደበኛ ተማሪዎች መካከል 631 ወይም 80.69 በመቶ ተማሪዎቹ ፈተናውን ማለፋቸውን አሳውቋል።

ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ እና መደበኛ ባልሆኑ ፕሮግራሞቹ ያስፈተናቸው የተማሪዎች ብዛት 1,087 ሲሆኑ 71.5 በመቶ የሚሆኑት ፈተናውን አልፈዋል።

ዩኒቨርሲቲው ካስፈተናቸው 17 የትምህርት ክፍሎች ውስጥ ስድስት የትምህርት ክፍሎች 100% ተማሪዎቻቸው ያለፉ ሲሆን ሦስት የትምህርት ክፍሎች ደግሞ ከ90 በመቶ በላይ የሚሆኑት ተፈታኞቻቸው ማለፋቸውን ገልጿል።

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University





Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/7656

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA