Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/TikvahUniversity/-7654-7655-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
Tikvah-University | Telegram Webview: TikvahUniversity/7655 -
Telegram Group & Telegram Channel
" 72.2% ተማሪዎቻችን 50% እና ከዛ በላይ ማስመዝገብ ችለዋል " - ወሎ ዩኒቨርሲቲ

ወሎ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ እና መደበኛ ባልሆኑ መርሀ-ግብሮቸ በመማር ላይ የነበሩ 2558 ተማሪዎችን በ73 የትምህርት ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit-exam) እንዲወስዱ አድርጓል።

በአጠቃላይ በዪኒቨርስቲ ደረጃ 72.2% ተማሪዎቹ 50% እና ከዛ በላይ ማስመዝገብ ችለዋል።

በተለየ ሁኔታ ካስፈተኗቸው ተማሪዎች መካከል 10 ፕሮግራሞች/የትምህርት ክፍሎች 100% ተማሪዎቻቸውን ማሳለፍ የቻሉ ሲሆን 35 ፕሮግራሞች ደግሞ ካስፈተኗቸው ተማሪዎች መካከል ከ80% በላይ ማሳለፍ ችለዋል።

ህክምናና ጤና ሳይንስ በአማካይ 81.99%፣ በምህንድስናና ኢንፎርማቲክስ (81.51%)፣ ማህበራዊ እና ሰብዓዊ ኮሌጅ (78.11%) ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገቡ ኮሌጆች ሁነዋል።

የወሎ ዩኒቨርሲቲ በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በብዙ ችግር ውስጥ ያለፈ ተቋም መሆኑ የሚዘነጋ አይደለም።

(ወሎ ዩኒቨርሲቲ)

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/7655
Create:
Last Update:

" 72.2% ተማሪዎቻችን 50% እና ከዛ በላይ ማስመዝገብ ችለዋል " - ወሎ ዩኒቨርሲቲ

ወሎ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ እና መደበኛ ባልሆኑ መርሀ-ግብሮቸ በመማር ላይ የነበሩ 2558 ተማሪዎችን በ73 የትምህርት ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit-exam) እንዲወስዱ አድርጓል።

በአጠቃላይ በዪኒቨርስቲ ደረጃ 72.2% ተማሪዎቹ 50% እና ከዛ በላይ ማስመዝገብ ችለዋል።

በተለየ ሁኔታ ካስፈተኗቸው ተማሪዎች መካከል 10 ፕሮግራሞች/የትምህርት ክፍሎች 100% ተማሪዎቻቸውን ማሳለፍ የቻሉ ሲሆን 35 ፕሮግራሞች ደግሞ ካስፈተኗቸው ተማሪዎች መካከል ከ80% በላይ ማሳለፍ ችለዋል።

ህክምናና ጤና ሳይንስ በአማካይ 81.99%፣ በምህንድስናና ኢንፎርማቲክስ (81.51%)፣ ማህበራዊ እና ሰብዓዊ ኮሌጅ (78.11%) ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገቡ ኮሌጆች ሁነዋል።

የወሎ ዩኒቨርሲቲ በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በብዙ ችግር ውስጥ ያለፈ ተቋም መሆኑ የሚዘነጋ አይደለም።

(ወሎ ዩኒቨርሲቲ)

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University





Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/7655

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA