#MockExam
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በኦንላይን የሚወስዱ ተማሪዎች #ሞዴል ፈተና በተለያዩ ተቋማት ተሰጥቷል።
#ሞዴል ፈተናው ለሁለት ቀናት እንዲሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባዘጋጀው መርሐግብር መሠረት፤ በርካታ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞቹ የኦንላይን ልምምድ እንዲያገኙ አድርገዋል።
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘንድሮ 150 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች ፈተናውን በብይነ መረብ ይወስዳሉ።
@tikvahuniversity
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በኦንላይን የሚወስዱ ተማሪዎች #ሞዴል ፈተና በተለያዩ ተቋማት ተሰጥቷል።
#ሞዴል ፈተናው ለሁለት ቀናት እንዲሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባዘጋጀው መርሐግብር መሠረት፤ በርካታ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞቹ የኦንላይን ልምምድ እንዲያገኙ አድርገዋል።
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘንድሮ 150 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች ፈተናውን በብይነ መረብ ይወስዳሉ።
@tikvahuniversity
tg-me.com/TikvahUniversity/14509
Create:
Last Update:
Last Update:
#MockExam
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በኦንላይን የሚወስዱ ተማሪዎች #ሞዴል ፈተና በተለያዩ ተቋማት ተሰጥቷል።
#ሞዴል ፈተናው ለሁለት ቀናት እንዲሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባዘጋጀው መርሐግብር መሠረት፤ በርካታ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞቹ የኦንላይን ልምምድ እንዲያገኙ አድርገዋል።
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘንድሮ 150 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች ፈተናውን በብይነ መረብ ይወስዳሉ።
@tikvahuniversity
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በኦንላይን የሚወስዱ ተማሪዎች #ሞዴል ፈተና በተለያዩ ተቋማት ተሰጥቷል።
#ሞዴል ፈተናው ለሁለት ቀናት እንዲሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባዘጋጀው መርሐግብር መሠረት፤ በርካታ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞቹ የኦንላይን ልምምድ እንዲያገኙ አድርገዋል።
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘንድሮ 150 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች ፈተናውን በብይነ መረብ ይወስዳሉ።
@tikvahuniversity
BY Tikvah-University





Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14509